Posts

በሐዋሳ ቅ/ገብርኤል በተከሰተ ብጥብጥ ጉዳት ደረሰ፤ አዋኪዎቹ በፖሊስ ተይዘዋል

• ሁከቱ ሊቀ ጳጳሱ ወደተመደቡበት ሀገረ ስብከት እንዳይመጡ ለማሣቀቅ እና አዲሱ ሥራ አስኪያጅ ችግር መፍታት እንደተሳናቸው ለማሳየት ጀምበር በጠለቀችባቸው በእነ ያሬድ አደመ የታለመ ነው፤ •‹‹በሁከቱ ስለት፣ ዱላ እና ድንጋይ የተጠቀሙት ወሮበሎቹ ባደረሱት ድብደባ ከአምስት ያላነሱ የሰንበት ት/ቤት አባላት እና ፖሊሶች ተጎድተዋል፤ አንዱ ወጣት ጆሮው የተቆረጠ ሲሆን በጭንቅላቱ ላይ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት ሌላው ወጣት ደግሞ ራሱን ስቶ በጉሉኮስ እየተረዳ ይገኛል፡፡›› (የሆስፒታል ምንጮች) •ፖሊስ ከያሬድ እና ዓለምነህ ሽጉጤ በተጨማሪ በሁከቱ የተሳተፉ ሰባት ቀንደኛ ግለሰቦችን በቁጥጥር ሥር አውሏል፤ •ፓትርያሪኩ፣ ወ/ሮ እጅጋየሁ በየነ እና በጋሻው ደሳለኝ ሁከተኞቹን ለማስለቀቅ ጥረት እያደረጉ ነው፤ •የሐዋሳ የአገር ሽማግሌዎች ዛሬ የክልሉን ርእሰ መስተዳድር እንደሚያነጋግሩ ይጠበቃል • በመጪው ቅዳሜ ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ወደ ሐዋሳ እንደሚመጡ በአዲሱ ሥራ አስኪያጅ ሲነገራቸው ያጉረመረሙት ‹‹የተስፋ ኪዳነ ምሕረት›› አባላት የሊቀ ጳጳሱ ወደ ሀገረ ስብከቱ መምጣት እንደሚያስከፋቸው በአዎንታ አረጋግጠዋል •‹‹እነያሬድ አደመ ተከልክለው ማንም አራት ጎማ ያመጣው ሁሉ በዚህ መድረክ ላይ አያዝበትም፡፡›› (ደጀ ሰላም፤ ኖቬምበር 8/2010፤ ጥቅምት 29/ 2003 ዓ.ም) – ትናንት እሑድ ሰንበት ጥቅምት 28 ቀን 2003 ዓ.ም ረፋድ ላይ በሐዋሳ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም አዲሱ የሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ኅሩያን ዓለም እሸቱ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶችን ለማነጋገር የጠሩት ስብሰባ ዓለምነህ ሽጉጤ በሚባለው ግለሰብ በሚመራው ‹‹ተስፋ ኪዳነ ምሕረት የፀረ ኤች.አይ.ቪ/ኤድስ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ማኅበር›› እየተባለ በሚጠራው አካል በታቀፉ እ

Sidama: the Luwa and the Anga Culture and their Social Implications

By Wolassa Kumo 1. Introduction In my previous articles, I mentioned the Sidama grand social constitution Seera, and various sub constitutions which derive from this grand constitution. We have also seen that all social constitutions or Seera in Sidama were based on the Sidama moral code of halale, the true way of life. In this socio-cultural and socio-political system, the role of the elders was very important. Elders were bestowed with the power of enforcing the Seera and referring the recalcitrant to Magano or God if he/she refuses to abide by the Seera. The power of elders in the Sidama society was not based on a simple age count as is the case in most modern societies. The Sidama elder is more the product of various social processes through which he passes than the product of a simple aging. For a person to become a recognised elder with authority in Sidama, he has to become a Cimeessa (respected elder with authority) or Cimeeyye for many respected elders. There are three importa

በዲላ ዩኒቨርሲቲ ‹‹ረብሻ አስነስተዋል›› በሚል የተጠረጠሩ ተማሪዎች ክስ ተመሠረተባቸው

ለ‹‹ስድስት ቀናት ፖሊስ ጣቢያ ስንታሰር ፍርድ ቤት አልቀረብንም››  ተማሪዎች ‹‹በሕጉ መሠረት ፍርድ ቤት አቅርበናቸዋል››  የዲላ ከተማ ፖሊስ (በታምሩ ጽጌ) ከአዲስ አበባ 338 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው የዲላ ዩኒቨርሲቲ ኅዳር 24 ቀን 2003 ዓ.ም. ተነስቶ ለነበረውና በልዩ የፖሊስ ኃይል በቁጥጥር ሥር ለዋለው የተማሪዎች ረብሻ ላይ በመሳተፍ፣ በማነሳሳትና ጉዳት በማድረስ በተጠረጠሩ ሁለት ተማሪዎችና ሌሎች ሦስት ግለሰቦች ላይ በትናንትናው ዕለት ክስ ተመሠረተባቸው፡፡ በከሳሽ መርማሪ ፖሊስ በዲላ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ክስ የተመሠረተባቸው የሦስተኛ ዓመት የቋንቋ ተማሪ በሆኑት ተማሪ ሜላት ዓይናለም፣ ተማሪ ምዕራብ አለማየሁ፣ እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ተማሪ ባልሆኑት ሚሊዮን ምንጊዜም ግዛቸው፣ ፍጹም ብዙአየሁና አብዱ አቡበከር ላይ መሆኑን የክስ ቻርጁ ያስረዳል፡፡ በዲላ ከተማ መግቢያ ዳርቻ ላይ የተመሠረተው የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሁለት ካምፓሶች ሲኖሩት፣ ረብሻው የተነሳው ኦዳአያ (አዲሱ ካምፓስ) በሚባለው ውስጥ ሲሆን፣ የረብሻውም መነሻ በአንድ ተማሪ ላይ በደረሰ ድብደባ ምክንያት መሆኑን ክሱ ያመለክታል፡፡ ኅዳር 24 ቀን 2003 ዓ.ም. ከጠዋቱ 5፡30 ሰዓት ሲሆን ተማሪዎች ፈተና ጨርሰው ይወጣሉ፡፡ በዚህ ጊዜ አንድ ቀድሞ የወጣ ተማሪ (ምንተስኖት ጌቱ) ጋር በተፈጠረ ግጭት 1ኛ እና 2ኛ ተከሳሾች በተንቀሳቃሽ ስልክ ከትምህርት ቤቱ ውጭ ያሉትን 3ኛ እና 4ኛ ተከሳሾች በመጥራት ተማሪውን በማስደብደባቸው ሆን ብለው አስበው፣ ፀብ በማስነሳት፣ በሰው አካልና ንብረት ላይ ጉዳት በማድረስ ወንጀል መከሰሳቸውን ቻርጁ ይገልጻል፡፡ መርማሪ ፖሊስ 1ኛ እና 2ኛ፣ 3ኛ እና 4ኛ እንዲሁም 5ኛ ተከሳሾች የፈጸሙትን ወንጀል በመዘርዘር ክስ መርስቶባ

በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የሀዋሳ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አመታዊ ገቢውን በእጥፍ በማሳደግ 1መቶ 94 ነጥብ 2 ሚሊዩን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡

የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የንግድ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ታገሰ ጫፎ ቢል ቦርዱን መርቀው ከከፈቱ በኋላ ባደረጉት ንግግር ግብር በወቅቱ መከፈል በሀገር ደረጃ ለሚከናወኑ መሰረተ ልማቶች ስኬት ትልቅ ፋይዳ አለው፡፡ ግብር በመክፈሉ የተሰሩ የልማት ስራዎች ለከተማው ህብረተሰብ ማሳየት የተጀመረው አሰራር በተለያዩ መንገዶች እስከ ገጠር ቀበሌ የሚቀጥል መሆኑን አቶ ታገሰ ገልፀዋል፡፡ አርሶ አደሩ ለሚጠቀምበት የእርሻ ይዞታ ያለጎትጓች ግብር የመክፈል ባህል ያለው መሆኑና ይሄው በጎ ልምድ በሌሎች ግብርና ታክስ ከፋዮች ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ አሳስበዋል፡፡ በኢትዮጵያ ገቢዎች ጉምሩክ ባለስልጣን የሀዋሳ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ስራ አስኪያጅ አቶ መኑር ሙዘይን በበኩላቸው በቢልቦርዱ ላይ እንዲታዩ የተደረጉት መሰረተ ልማቶች ግብር በመከፈሉ የተገኙ ውጤቶች መሆናቸውን ለማመላከትና ለወደፊትም በፈቃደኝነት ግብር የመክፈሉ ባህል እንዲጎለብት ለማስቻል መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱ ባለፈው በጀት አመት 80 ነጥብ 2 ሚሊዩን ብር ገቢ ለመሰብሰብ አቅዶ 120.22 ሚሊዩን መሰብሰብ ችሏል፡፡ የ2003 እቅዱን ከ2002 በእጥፍ በማሳደግ 194.2 ሚሊዮን ብር ለማድረስ ግብ ተጥሎ እየተሰራ መሆኑም ተገልጿል፡፡ በተጠናቀቀው ሩብ አመት 34 ነጥብ 47 ሚሊዩን ብር ገቢ ለመሰብሰብ ታቅዶ 42 ነጥብ 13 ሚሊዩን ብር መሰብሰብ እንደተቻለም ተብራርቷል፡፡ በሀዋሳ ከተማ ተመርቆ የተከፈተው ቢልቦርድ በሀገሪቱ ትላልቅ ከተሞች ከተሰሩት አንዱ እንደሆነም ለማወቅ ተችሏል፡፡

አቶ ደሴ ዳልኬ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመስሪያ ቤታቸውን የ5 ዓመት የስራ እቅድ አቀረቡ።

yúYNS X t&KñlÖ©! ¸n!St&R yúYNS t&KñlÖ©! g#Ä×C ̸ ÷¸t& UR ytwÃybT yzRû yxMST xmT :QD dGä yzRû ê ê CGR l!qRû  b¸Cl#  PéG‰äC §Y xTk#‰LÝÝ bsnÇ §Y XNdtgl[W lt&KñlÖ©! >GGR y¸Wl# 30 ¸l!×N tNT ìKmNT tzUJaLÝÝ b:QÇ zmn# m=ršM q$_„N 50 ¸l!×N l¥DrS xQÄ*LÝÝ  ¸n!St&„ bxMST xmT WS_ bm§ hg¶t$ 17 yúYNS tÌ¥TN  lmmSrT xQÄ*LÝÝ  ¸n!ST„ xè ds@ ÄLk@ XNÄl#T ytqÂj  yt&KñlÖ©! >GGRN bmF-R MRTN l¥údG b¸ÃSCL dr©  :QÇN YtgB‰LÝÝ http://www.erta.gov.et/news/morenews.php?morenewsid=4364

የብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በሃዋሳ ከተማ ተከበረ

Image
አዲስ አበባ፣ህዳር 29 2003 (ሬዲዮ ፋና) አምስተኛው የኢትዮጵያ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች  ቀን በአል በዛሬው ዕለት በተለያዩ ክልሎችበድምቀት ተከበረ። በዓሉ የተከበረው " የኢትዮጵያ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች እጅ ለእጅ  ተያይዘንየአገራችንን ህዳሴ ወደ  ማይቀለበስት ደረጃ እናደርሳለን" በሚል መሪ ቃል ነው። በአሉትናንት በተለይ  በሃዋሳ ከተማ ሲከበር በበአሉ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙትየፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ  አቶ ካሳ ተክለብርሃን  የኢትዮጵያ የፌዴራሊዝም ስርአት  በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪና ውጤታማ በመሆን ላይ  እንደሚገኝ ገልጸዋል።  የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽፈራው ሽጉጤ በበኩላቸው ድህነትን ታግለን ማሸነፍ እንደሚገባ አስታውቀዋል። በበአሉ ላይ የተገኙ የብሄር ብሄረሰብ ተወካዮች ፌዴራላዊ ስርአቱ ተጠቃሚ እያደረገ ያለው ብሄርብሄረሰቦችንና ህዝቦችን  መሆኑን ጠቅሰው ህገ መንግስቱን በመጠበቅ ድህነትን ለመዋጋት እንደሚረባረቡ አረጋግጠዋል። በተያያዘምየብሄሮች፣  ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን የሀገራችን ህዝቦች በመከባበር ላይ የተመሰረተ አንድነታቸውን በማጠናከር ኢትዮጵያንመካከለኛ  ገቢ ካላቸው ሀገራት ተርታ ለማሰለፍ የገቡትን ቃል ዳግም የሚያድሱበት እንደሆነ የአፋር ክልል ምክትል  ርዕሰ  መስተዳደር ተናግረዋል። ምክትልርዕሰ መስተዳደሩ አቶ አወል ወግሪስ ለሬዲዮ ፋና እንዳሉት ቀኑ ህዝቦች ያገኟቸውን ህገ መንግስታዊ  መብቶች በመጠቀም ልማትንለማፋጠንም ቃል የሚገቡበት ነው። ለህዝቦች ራስን በራስ ማስተዳደር እንዲሁም  በራስ ቋንቋ መማር፣ መስራትና መዳኘት መሰረት ለሆነው ለዚሁ ቀን ከፍተኛ ስፍራ በክልሉ ህዝብ እንደሚሰጠው  ገልጸዋል። በተተመሳሳይ የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች

Invest in Sidamaland!

I n v e s t   i n   S i d a m a   Z o n e ! Sidama zone covers 6972.1 square kilometer And lies between 6.14-7.18 latitude and 37.92to 39.19 longitudes,with an elevation ranging 501-3000 meters  above see level. The zone is divided in 19 Woredas with a total  population of 3019442 (2007). Regarding the Agro – Ecology of the zone, out of the total land size 26.8% is kolla, 45.49% Weinadega and 27.71% Dega.   The annual mean temperature of the zone ranges between  10.1-27o c and the annual mean rainfall ranges 801- 1600 mm. According to the land utilization data of the region, 50.67% is cultivated land, 17.57%  grazing land, 6.51% forest bushes and shrub land, 17.84 % cultivable, and  the remaining 7.41% is covered by others. Sidama zone has   a total length of 1173.8 km. all weather road , of the total  length 96.5 km. is tarmac road 857 km graveled and 52 km is partially graveled. Sidama zone ranks first in the region, by coffee production. Annually, more than  twenty thousand ton