Posts

The coffee - Single Origin, Organic Ethiopia Sidama Homecho Waeno

Wilco Gets Their Own Brand Of Coffee   Posted by  Mitch Michaels  on 11.23.2010   Wake up with Wilco Selects...   Wilco has  launched  the "Wilco Selects" coffee brand, which features beans personally tasted by the  band's  John Stirratt and Patrick Sansone at Intelligentsia's Cupping Lab earlier this fall. The coffee - Single Origin, Organic Ethiopia Sidama Homecho Waeno - comes from the Sidama region of Ethiopia and is grown by the Homecho Waeno co-op. You can also get the "Wilco Doesn't Select" brand, which is a decaf version. "In full disclosure, no decaf  coffee  was selected by the members of Wilco during the tasting field trip,"a press release says. "But our friends at Intelligentsia tell us this is as good a decaf as it gets." Orders are being taken now through Sunday on Wilco's site, and the beans will be freshly roasted on December 1st.  

በሲዳማ የሚገኙ ቡና አምራች አርሶ አደሮች ወቅታዊ መረጃ ማግኘት የሚያስችላቸው ስራ እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለስልጣን ገለፀ፡፡

በሀዋሳ ከተማ በዘርፉ ለተሰማሩ አርሶ አደሮችና ባለሙያዎች የተዘጋጀ ስልጠና ላይ በባለስልጣኑ የትምህርት ህዝብ ግንኙነትና መረጃ አሰጣጥ የስራ ሂደት ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ተስፋ እንደገለፁት በተለምዶ ሲሰራበት የቆየውን የግብይት ስርአት በወጥ መረጃ የተደገፈ በማድረግ አምራቹ ተጠቃሚ የሚሆንበት ስርአት ተዘርግቷል፡፡ የተለምዶ አሰራሩ አምራቹ ብዙ ተጠቃሚ ያልሆነበት፣ ደካማ የገበያ መረጃ ስርጭትና የገበያ መዋዠቅ የሚታይበት እንደነበር ገልፀው ባለስልጣኑ ውጤታማ የሆነ ዘመናዊ የግብይት ስርአት በመዘርጋት የግብይት ስርአቱ ወጥነት ያለው እንዲሆን ማድረጉን አስታውቀዋል፡፡ ባለስልጣኑ ከክልሉ ህብረትስራና ግብይት ቢሮ ጋር በመተባበር አምራቾችን ከመጀመሪያ ደረጃ የግብይት የቡና ቅምሻ ማዕከላትና ከቡና አቅራቢ ህጋዊ ነጋዴዎች ጋር የማስተሳሰር ስራ እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ የሲዳማ ዞን ቡና አምራች ወረዳዎች የሚገኙ ቡና አምራች አርሶ አደሮች ለምርታቸው ተገቢ ዋጋ እንዲያገኙ በግብይት አሰራርና ዘመናዊ የግብይት ስርአት ላይ ግንዛቤያቸውን ለማዳበር ስልጠናውን መዘጋጀቱን አቶ ጌታቸው አስታውቀዋል፡፡ ለሁለት ቀናት በሚካሄደው ስልጠና ላይ ከሲዳማ ዞን ቡና አምራች ወረዳዎች የተውጣጡ አርሶ አደሮች የህብረት ስራ ማህበራት ዩኒየኖች፣ የግብርና ባለሙያዎችና የመስተዳደር አካላት ተገኝተዋል ሲል ባልደረባችን በላይ ጥላሁን ዘግቧል፡፡ http://www.smm.gov.et/_Text/10HidTextN203.html

የሀዋሳ ከተማ 50ኛ ዓመት በዓልና የኢትዮጵያ ከተሞች ቀንን ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት በመጠናቀቅ ላይ ነው፡፡

በድርብ በዓሉ ምክንያት በርካታ ቁጥር ያላቸው እንግዶች ይመጣሉ ተብሎም ይጠበቃል፡፡ የከተማዋ ትራንስፖርት ጽህፈት ቤትና ፖሊስ መምሪያ የትራንስፖርት ሂደቱን ለማሳለጥና ወንጀልን በጋራ ለመከላከል ይቻል ዘንድ ከባጃጂ አሽከራሪዎችና ባለሃብቶች ጋር የምክክር መድረክ አዘጋጅቷል፡፡ የሃዋሳ ከተማ ትራንስፖርት ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ሳሙኤል አቤቶ እንደገለጹት በከተማዋ ያለውን የትራንስፖርት ሂደት የተሳካ ለማድረግ በርካታ ሥራዎች ተሰርተዋል፡፡ በዚህ ምክንያትም በየዓመቱ የሚከሰተው የትራፊክ አደጋ ተከትሎ የሚመጣው የአደጋ ቁጥር መቀነሱን አቶ ሳሙኤል ተናግረዋል፡፡ የባጃጅ አሽከራሪዎችም ህግን በማክበር ህዝቡነ ማገልገልና የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ መሥራት እንዳለባቸው አሳስበዋል፡፡ የሃዋሳ ከተማ ፖሊስ ወንጀል መከላከል የሥራ ሂደት አስተባባሪ ኢስፔክተር ታደሰ አሚጦ በበኩላቸው በከተማዋ የሚፈጸሙ ወንጀሎችን ለመከላከል የባጃጅ አሽከርካሪዎች ትልቅ ሚና እንዳላቸው ተናግረዋል፡፡ የባጃጅ አሽከርካሪ ሆነው ወንጀለኞችን የሚተባበሩ ጥቂት ግለሰቦች ቢኖሩም አብዛኛዎቹ በተገቢው መንገድ አገልግሎት የሚሰጡ በመሆኑ ህበረተሰቡ አልፎ አልፎ የሚያንፀባርቀው የተሳሳተ አመለካከት ተገቢ እንዳልሆነ ኢንስፔክተር ታደሰ ገልጸዋል፡፡ ለእግረኛ ቅድሚያ ያለመስጠት፣ ጠጥቶ ማሽከርከር፣ ትርፍ መጫን፣ በእግረኛ መንገድ መቆምና መሰል የህግ ጥሰቶች በባጃጂ አሽከርካሪዎች ላይ እንደሚታዩ ተናናገሩት፤ ሳጂን ተስፋዬ ደምሴ የሃዋሳ ከተማ የመንገድ ትራፊክ ደህንነት የሥራ ሂደት አስተባባሪ ናቸው፡፡ በመሆኑም እነዚህ ችግሮች ቀርፎ ለህበረተሰቡ ተገቢውን አገልግሎት መስጠት ይቻል ዘንድ የጋራ ምክክር መድረኩ መዘጋጀቱን ሳጂን ተስፋዬ ተናግረዋል፡፡ የባጃጂ ባለንበረቶችና አሽከራሪዎች በበኩላቸው እግረኛ

The Sidama Kingdom under the Sidama´s famous Queen Furra

Image
Queen Furra The Kushitic Civilization of North East Africa: An Overview Side Goodo 1. Introduction The Kushitic (Cushitic) peoples of North East Africa are the indigenous peoples of the present day Sudan, Eritrea, Ethiopia, Somalia and Kenya since at least 5000 BC. The equivalent name of the indigenous Kushitic peoples of North East Africa was Ethiopid, from which the name of the present day Ethiopia was derived. Due to the dynamics of conflicts, migration, assimilation and other politico-demographic influences over the past seven millennia, the Kushitic population dwindled to a small minority in the Sudan, Eritrea and Kenya while they are still majorities in Ethiopia and Somalia. In Ethiopia over 52% of the current population of 80 million are Kushitic peoples while almost the entire population in Somalia is Kushitic.  The only Kushitic group living in the Sudan at present is the Beja people of the Southern Sudan while in Eritrea the Saho and the Afar form a significant proport

Sidama Reads - Donkey Mobile Libraries

Image
Children in Daato oddahe accompanying Donkey Mobile Library.