Posts

ETHIOPIA NEEDS TO REFORM COMMERCIAL CODE FOR SUCCESSFUL SECOND PHASE OF GROWTH

O ur Africa expert looks at the next phase in Ethiopia's transformation, and how the country can attract even more investment for the future While the jury is still out on Ethiopia’s first Growth and Transformation plan, known as GTP 1 and running between 2010-2015, I believe that the country has managed to invest significant amounts in key sectors. Infrastructure has received a significant portion of the investment, and rightly so.  In general, public sector investments dominate GTP 1; it also saw  Ethiopia  going to the capital markets to raise funds after it secured better than anticipated rating from the major rating agencies. However, what   GTP 1  has not achieved is to capitalise on the participation of the private sector. A poor regulatory environment, petty corruption, nepotism and a lack of financing have negatively impacted the ease of doing business in the country. While investments in infrastructure and other social services are set to continue, let’s zoom in on

በሽብርተኝነት ተጠርጥረው በተከሰሱት ጦማሪያንና ጋዜጠኞች ላይ ምስክሮች መሰማት ጀመሩ

Image
Reporter የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ የሽብርተኝነት ክስ በመሠረተባቸው ጦማሪያንና ጋዜጠኞች ላይ ምስክሮቹን ከመጋቢት 21 ቀን 2007 ዓ.ም. ጀምሮ ማሰማት ጀመረ፡፡ ዓቃቤ ሕግ መጋቢት 21 ቀን 2007 ዓ.ም. ባስያዘው ጭብጥ፣ በዕለቱ ያቀረባቸው ምስክሮች የደረጃ ወይም ታዛቢ ምስክሮች መሆናቸውን ለፍርድ ቤቱ አስረድቶ፣ የሚመሰክሩትም ፖሊስ በተከሳሾቹ ቤት፣ በቢሮአቸውና በማዕከላዊ ምርመራ ቢሮ፣ ከተከሳሾቹ ላይ የተገኙ ማስረጃዎች የእነሱ መሆናቸውን አምነው ሲፈርሙ ማየታቸውንና እነሱም መፈረማቸውን መሆኑን ገልጿል፡፡ ታዛቢ ምስክሮቹ አንዳንዶቹ ለግል ጉዳያቸው በፌዴራል ወንጀል ምርመራ ማዕከል (ማዕከላዊ) ሄደው ፖሊስ ታዛቢ እንዲሆኑለት ሲጠይቃቸው፣ በፈቃደኝነት የታዘቡ መሆናቸውን ለፍርድ ቤቱ ተናግረዋል፡፡ በመሆኑም ተከሳሾቹ ከራሳቸው ላፕቶፕ ላይ (አንዳንዶቹ) የአማርኛና እንግሊዝኛ ጽሑፎችን ማየታቸውንና ርዕስ ርዕሱን ማንበባቸውን ገልጸዋል፡፡ አቤል ዋበላ የተባለው ጦማሪ በራሱ የይለፍ ቃል (Pass Word) ላፕቶፑ ተከፍቶ የታተመ ‹‹አፍሪካን ሪቪው›› የሚል በእንግሊዝኛ የተጻፈ ነገር ማየታቸውን መስክረዋል፡፡ ‹‹ወያኔ ወይኔ ጉዱ›› የሚል ርዕስ ያለው ጽሑፍ ደግሞ የበፈቃዱ ኃይሉ ላፕቶፕ ተከፍቶ ሲታተም ማየታቸውን መስክረዋል፡፡ አንድ ታዛቢ የታዘቡትና ምስክር የፈረሙት በጋዜጠኛ አስማማው ኃይለ ጊዮርጊስ ላይ መሆኑን ቢገልጹም፣ አስማማውን ከስም በስተቀር በአካል መለየት አቅቷቸዋል፡፡ ቀረብ ብለው እንዲለዩት ቢደረግም ጦማሪ አቤል ዋበላን ‹‹እሱ ነው›› ብለው ደጋግመው ከመናገር ያለፈ አስማማውን መለየት ባለመቻላቸው የችሎት ታዳሚውን አስፈግገዋል፡፡ ሌሎቹም ምስክሮች ተመሳሳይ ምስክርነት በመስጠት ተከሳሾቹ ከፈረሙ በኋላ እነሱም በሰነዱ ላይ መፈ

Dashen Birra - Sidama Bunna

Image

Rock Star Bob Geldof Spearheads U.S. Private-Equity Push Into Ethiopia

Image
ADDIS ABABA, Ethiopia—A generation ago, this African nation was a magnet for Western charity. Today, some of America’s richest deal makers are delivering something new: investment. A number of high-profile investors have recently shown up here.  KKR  & Co., the New York-based private-equity firm, last summer  bought control of a rose farm , Afriflora, for about $200 million, its first investment in Africa.  Blackstone Group  plans to build a $1.35 billion pipeline to bring gasoline to the capital, Addis Ababa. Hedge-fund manager  Paul Tudor Jones  is backing a $2 billion geothermal power project. The investors are following in the footsteps of Irish punk rock singer turned activist Bob Geldof, whose Live Aid concerts 30 years ago this summer raised about $145 million for the victims of a devastating Ethiopian famine. Mr. Geldof now chairs 8 Miles LLP, a London-based private-equity firm that invests in Ethiopia. 8 Miles raised a $200 million fund in 2012; Mr. Geldof put in a f