Posts

Ethiopia's January inflation rises 7.7 pct y/y

Image
ADDIS ABABA  (Reuters) - Ethiopia's inflation rose to 7.7 percent year-on-year in January from 7.1 percent in the previous month, the statistics office said on Friday. The Central Statistics Agency attributed the jump to higher prices of food and non-food items. Prices for such items as meat, dairy products, vegetables and fruit increased 7.1 percent last month, up from 6.5 percent in December. Non-food inflation also rose to 8.2 percent in January from 7.8 percent the previous month, mainly due to an increase in prices for clothes and khat, a narcotic leaf chewed in the Horn of Africa nation. Inflation peaked at 9.1 percent in 2014 but it has since been moving up and down.

በስምንት ምድብ የተከፈሉ 32 ዩኒቨርስቲዎች በሚፎካከሩበት የእግር ኳስ ውድድር ሀዋሳ ከምድቡ አምስት ነጥብ በመያዝ በቀዳሚነት አላፊ ሆነ

Image
ሰባተኛ ቀኑን የያዘው የመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች 8ኛው የስፖርት ፌስቲቫል በዙር የማጣሪያና የፍፃሜ ውድድሮች በአጓጊነቱ እንደቀጠለ ነው። በ13 የስፖርት ዓይነቶች ከ7 ሺህ በላይ ተወዳዳሪዎች የታደሙበት ፌስቲቫሉ ያሳየው ስፖርታዊ ጨዋነት አሁንም እንደተጠበቀ ይገኛል። ትናንት የተጀመረው የውኃ ዋና ስፖርት በወንጂ የመከላከያ ሠራዊት የአዳማ ጋርመንት ፋውንዴሽን መዋኛ ሥፍራ ተጀምሯል። የ1 ሺህ 500 ሜትር የነፃ ቀዘፋ የመክፈቻ የፍጻሜ ውድድር ሆኖ ድሬዳዋና አክሱም የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ አግኝተውበታል። መቐለ በወንድ የብር፣ አክሱም ደግሞ የነሐስ ሜዳሊያ አሸናፊ ሲሆኑ፥ ባህርዳርና ወሎ ዩኒቨርስቲዎች የብርና የነሐስ ሜዳሊያ በቅደም ተከተል ለግላቸው አድርገዋል። በስምንት ምድብ የተከፈሉ 32 ዩኒቨርስቲዎች የሚፎካከሩበት የእግር ኳስ ውድድርም ሀዋሳ ከምድቡ አምስት ነጥብ በመያዝ በቀዳሚነት አላፊ መሆኑን አረጋግጧል። የመምና የሜዳ ውድድሮች እንደሚደረጉበት በሚጠበቀው አትሌቲክስም ዛሬ በሴቶች የጦር ውርወራ የፍጻሜ ውድድር ይካሄዳል። የ1 ሺህ 500፣ የ400 እና የ100 ሜትር የአጭር ርቀት የማጣሪያ ውድድሮች ዛሬ በሁለቱም ጾታዎች ይከናወናሉ። የቅርጫት፣ የመረብና እጅ ኳስ እንዲሁም ባድሜንተን፣ ቴኒስና ቼዝ በማጣሪያ የዙር ውድድሮች ቀጥለዋል። ምንጭ፦ፋና 

የደቡብ ክልል የፓርቲዎች የጋራ መድረክ ኢራፓን በአባልነት ሲቀበል፤ ሲአን/መድረክ በሲዳማ ዞን በቡርሳና በቦርቻ ምርጫ ክልል በአባላትና ደጋፊዎቼ ላይ ደረሰ ያለውን ድብደባና ወከባ የዞኑ የጋራ ምክር ቤት እንድያጣራ ወሰነ

Image
በመጪው ምርጫ በደቡብ ክልል የሚወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ መድረክ የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ /ኢራፓ/ን የጋራ ምክር ቤቱ ስድስተኛ አባል አድርጎ ተቀበለ፡፡ የጋራ መድረኩ ዛሬ ባካሄደው አምስተኛ መደበኛ ጉባኤ በክልሉ የሚወዳደሩ ክልላዊ ፓርቲዎች በመሰረቱት የጋራ መድረክ ላይ እንዲሳተፍ በክልሉ ምርጫ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት በኩል ቀደም ሲል ጥሪ ተደርጎለት ያልተገኘውንና ዛሬ የአባልነት ጥያቄ ያቀረበውን የኢራፓ ጉዳይና ሌሎች ሶስት አጀንዳዎች ላይ ተወያይቷል፡፡ የኢትዮጵያውያን ራዕይ ፓርቲ /ኢራፓ/ ተወካይ አቶ ሺበሺ መኮንን በግል ጉዳይ ምክንያት እስካሁን በመድረኩ ምስረታና ስብሰባ ላይ ሳይገኙ በመቆየታቸው ይቅርታ ጠይቀው የጋራ መድረኩ አባል ለመሆን ጥያቄ አቅርበዋል፡፡ የጋራ መድረኩ በቀረበው ጥያቄ ላይ በመወያየት ኢራፓ አመራሮች በማይኖሩበት ወቅት ተወካይ በመላክ በመድረኩ ምስረታና ስብሰባ ላይ መካፈል ሲችል ይህን አለማድረጉ ተገቢ አለመሆኑ ተገልጾለት ለወደፊቱ አመራሩ በማይገኝበት ወቅት በውክልና ሌላ ሰው ተካፋይ እንዲሆን ማድረግ አንዳለበት ተገልጾለት የጋራ መድረኩ አባል እንዲሆን ያቀረበው ጥያቄ በሙሉ ድምጽ ተቀባይነት አግኝቷል፡፡ ሲአን/መድረክ በሲዳማ ዞን በቡርሳና በቦርቻ ምርጫ ክልል በአባላትና ደጋፊዎቼ ላይ ጥር 22 ቀን 2007 ስብሰባ ላይ በፖሊስ ድብደባና ወከባ ደርሶባቸዋል በማለት ጉዳዩን የጋራ መድረኩ አጣርቶ የእርምት አርምጃ አንዲወስድ ባቀረበው አቤቱታ ላይም መድረኩ ውይይት አድርጓል፡፡ የሲአን/መድረክ ተወካይ በቡርሳና ቦርቻ በድርጅቱ አባላትና በደጋፊዎች ላይ ደረሰ ያለውን ድብደባና ወከባ ለጋራ መድረኩ ከማቅረቡ በፊት ችግሩ የተፈጸመው በዞን ስለሆነ በመጀመሪያ ደረጃ ባለው የጋራ ምክር ቤት በማቅረብ ጉዳዩ እንዲታይ ማ

George Midenyo joins Ethiopia Premier League leaders Sidama Bunna

Image
Prolific Kenyan striker George Midenyo also refered to as Tompo by his friends and peers has joined Ethiopian premier league side Sidama Bunna who are currently riding high in the league seating safely on top with 27 points as the first round of matches ended. Midenyo who last played for City Stars in the Kenyan premier league was elated with the move promising to deliver the much needed goals for his new team “I am happy to be at Sidama Bunna and its a matter of hardwork to take on this new challenge in my football career.Ethiopia’s football is very competitive and interesting as the fans also love their team”Midenyo told Soka25east.com “Its a new experience and i am ready to embrace it that is what footballers must undertake when give a job to do”he added The  Kenyan international has played in several team including: Mathare United 2001 Tusker 2005-2007 Raufoss (Sweden) 2007 Mjolby(Sweden)  2007 Husqvarna 2008 Mjolby 2010 Tusker 2011 Gor Mahia 2012 City Sta

Ethiopian Shade Coffee Is World's Most Bird Friendly

Image
Ethiopian coffee farmer Awol Abagojam and his son Isaac harvest their product near the village of Choche, much the same way their ancestors did a thousand years ago. Shady coffee plantations in  Ethiopia , where  coffee  has been grown for at least a thousand years, hold more bird species than any other coffee farms in the world, new research shows. l The research suggests that traditional cultivation practices there support better bird biodiversity than any other coffee farms in the world. In Ethiopia, coffee is traditionally grown on plantations shaded by native trees. These farms boasted more than 2.5 times as many bird species as adjacent mountain forest, according to a study slated for publication February 11 in the  journal  Biological Conservation . "That was a surprise," says study co-author  Cagan H. Sekercioglu , a biologist at the University of Utah and a National Geographic Society grantee. Further, "all 19 understory bird species we s