Posts

ኣስልጣኝ ማሪያኖ በሃዋሳ ከነማ የፊት መስመር ተጨዋች ላይ በቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨዋች ለተፈጸመው ጥፋት ቀይ ካርድ ይገባው ነበር በማለት ለተጎጂው የሃዋሳ ከነማ ድምጻቸውን በማስማታቸው በቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ልከሰሱ መሆኑ ተሰማ

Image
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ኣስልጣኝ ማሪያኖ  የሐዋሳ ከነማና  የቅዱስ ጊዮርጊስን በኣዲስ ኣበባ ስታዲዮም ባደረጉት  የሁለተኛ ሳምንት ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ላይ   የቅዱስ ጊዮርጊሰ ተከላካይ ኡጋንዳዊው አይዛክ ኤሴንዴ በሐዋሳ ከነማው የፊት መስመር ተጨዋች ታፈሰ ተስፋዬ ላይ ለፈጸመው ጥፋት ቀይ ካርድ ይገባው ነበር በማለት ለተጎጂው የሃዋሳ ከነማ ድምጻቸውን በማስማታቸው በቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ልከሰሱ መሆኑ ተሰምቷል። ዝርዝር ወሬው የሪፖርተር ጋዜጣ ነው፦   የተከታተሉት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሠልጣኝ ማሪያኖ ባሬቶ ‹‹በዳኛ ውሳኔ ጣልቃ ገብተዋል›› በሚል በቅዱስ ጊዮርጊስ ክስ ሊመሠረትባቸው መሆኑ ተሰማ፡፡ ለቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለብ ቅርበት ያላቸው የሪፖርተር ምንጮች እንደሚናገሩት ከሆነ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስና ሐዋሳ ከነማ የሁለተኛ ሳምንት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታቸውን በአዲስ አበባ ስታዲዮም ባከናወነበት ዕለት፣ የቅዱስ ጊዮርጊሰ ተከላካይ ኡጋንዳዊው አይዛክ ኤሴንዴ በሐዋሳ ከነማው የፊት መስመር ተጨዋች ታፈሰ ተስፋዬ ላይ ጥፋት ይፈጽማል፡፡  የዕለቱ ጨዋታ የመሐል ዳኛ ለአይዛክ ቢጫ ካርድ ከሰጡ በኋላ ቅጣት ሞት ለሐዋሳ ከነማ ሰጥተው ጨዋታው እንዲቀጠል ያደርጋሉ፡፡ የዳኛውን ውሳኔ ተከትሎ አሠልጣኝ ማሪያኖ ‹‹በፍፁም ይኼ ጥፋት የሚገባው ቢጫ ካርድ ሳይሆን ቀይ ካርድ›› በማለት ተቃውሞዋቸውን ያሰማሉ፡፡ ክለቡም በጉዳዩ ሲመክርበት መቆየቱንም ምንጮቹ ይገልጻሉ፡፡ ክለቡ በመጨረሻም አሠልጣኝ ማሪያኖ ባሬቶ የብሔራዊ ቡድኑ አሠልጣኝ እንደመሆናቸው ከክለቦች የውስጥ ጉዳይ ገለልተኛ መሆን እንደነበረባቸው ያም አልበቃ ብሏቸው ውሳኔውን ከመቃወማቸው አልፎ ተርፎ የዕለቱን የጨዋታ ታዛቢ ዳኛን ሙግት የገጠሙበት መንገድ አግባብ አለመሆኑን በመግለጽ

በፋይናንስ ችግርና በአንድነት ጉዳይ የሚፈተነው መድረክ

Image
በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ሒደት ውስጥ ብልጭ በማለት ለብዙዎች የተስፋ ስንቅ አስይዞ የነበረው ምርጫ 97 በአወዛጋቢ ሁኔታ ከተጠናቀቀ በኋላ በአገሪቱ ውስጥ የሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎችና ግለሰቦች የአገሪቱ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ወደኋላ እየተንሸራተተ ነው በማለት ይተቻሉ፡፡ ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግ ደግሞ አገሪቱ ለመድብለ ፓርቲ ሥርዓት ግንባታና አጠቃላይ ለአገሪቱ ዕድገት ወሳኝ የሚባሉ ውሳኔዎችንና አሠራሮችን መዘርጋቱን ይሞግታል፡፡ የ97 ምርጫን ተከትሎ የፖለቲካ ምህዳሩ ከምን ጊዜውም በላይ ጠቧል፣ ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግም በ97 የተፈጠረው ዓይነት የሕዝብ እንቅስቃሴ እንዳይኖር ተግቶ እየሠራ ነው በማለት የሚተቹ የፖለቲካ ፓርቲዎች በርካታ ናቸው፡፡ ከእነዚህ በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል ደግሞ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) በአሁን ወቅት አራት ፓርቱዎችን በአባልነት ያቀፈ ሲሆን፣ የመድረኩ አባል ከነበረው አንድነት ጋር ያለው ውዝግብ ባለመቋጨቱ እስካሁን ድረስ የሁለቱ ፓርቲዎች ግንኙነት አልለየለትም፡፡ በአገሪቱ የፖለቲካ ምህዳር እንደተስተዋለው የተለያዩ ስብስቦች በጋራ ለመሥራት የተፈራረሙዋቸው ስምምነቶች በርካታ ሲሆኑ፣ አብዛኛዎቹ ስምምነቶች የሚፈጸሙት በአብዛኛው አገር አቀፍ ምርጫ ሲደርስ በጋራ በመሆን ገዥውን ፓርቲ ለመታገልና በተበጣጠሰ መልኩ የሚገኘውን ድምፅ ከገዥው ፓርቲ ለመንጠቅ በማለም እንደሆነ የፖለቲካ ተንታኞች ይናገራሉ፡፡ ነገር ግን የምርጫዎቹን መጠናቀቅ ተከትሎ የፖለቲካ ፓርቲዎቹ ወይ ሲፈርሱ አልያም ደግሞ ሲከስሙ ባስ ሲል ደግሞ ለአንድ ዓላማ ተሰልፈው የነበሩት ግለሰቦችና በትብብር ወይም በጋራ ለመሥራት የተስማሙት ፓርቲዎች አመራሮች ሲዘላለፉና ሲወነጃጀሉ መመልከት የተለመደ ክስተት ሆኗል፡፡ ምንም

Algeria/Mali: Can-2015 (playoffs)-Algeria - "Even Qualified, I Want to Win Against Ethiopia, Mali," Says Gourcuff

Algiers — The Algerian football team will play to win its last two games in the qualifiers for the African (CAN-2015) Nations Cup against Ethiopia and Mali (on 15 and 19 November), even if it has already booked its place for the next continental tournament, the national coach, Christian Gourcuff said Tuesday. "We will play the remaining two games with the same mindset. Our goal will be to win both games. There will be no demobilization, although our goal is already achieved as we ensured our early qualification" said the French coach during a press conference at the conference room of Mohamed Boudiaf complex (Algiers). "Now that we have secured our qualification, we hope to further improve the way we play. I have already noticed a significant progress in the previous match against Malawi (3-0). The next two appointments should be those of confirmation," he added. The former coach of FC Lorient (1st French League), welcomed the reaction of his players vis-à

የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ_ሲኣንን በኣባልነት የያዘው መድረክ ሰሞኑን ኣዲስ መሪ መርጧል

Image
The Ethiopian Federal Democratic Unity (MEDREK) elected new Chairperson in its 10th General Assembly here yesterday. Prof. Beyene Petros was elected Chairperson while the outgoing Chairperson Dr. Merara Gudina was elected as Party's External Relations Head. “We never give up. We peacefully and continuously struggle to bring about all-inclusive democracy in Ethiopia,” said the newly elected Chairperson. Prof. Beyene said that the MEDREK has a 'principle' difference with the ruling party, not hostility. “We are ready to participate in the upcoming general election with a view to quenching thirst of our people to exercise their democratic rights,” he added. Prof. Beyene said that MEDREK has informed Andinet party that it is expected to announce its stance until November 25 as National Electoral Board scheduled on same day to select election symbol. Source:  http://www.ethpress.gov.et/herald/index.php/herald/news/8530-medrek-elects-new-chairperson

ስለ ለምለሚቷ የሲዳማ ወረዳ_ወንዶገነት የተፈጥሮ ሃብት ኣያያዝን በተመለከተ

Image
ከጥቂት ወራት በፊት ስለ ለምለሚቷ የሲዳማ ወረዳ_ወንዶገነት የተፈጥሮ  ሃብት ኣያያዝን በተመለከተ የ ሪፖርተር ጋዜጣ ልዩ ዘጋብ  አስፋው ብርሃኑ  እንደምከተለው ተዘግቦ ነበር። በዘገባውም በ1970ዎቹ የተካሄደውን የወንዶገነት የኣረንጓዴ ዘመቻ ኣስታኮ የወረዳውን የደን ገጽታን ኣስታውሷል። ኣክሎም ኣሁን ያለበት ሁኔታ ገልጿል። ለመሆኑ በተፈጥሮ ሃብት ኣያያዝ ይታያል ያላቸውን ጉድለቶች ተቀርፈው ይሁን? ለማንኛውም ስለ ወንዶገነት ደን እና የተፈጥሮ ሃብት ኣጠቃላይ ግንዛቤ ይኖራችሁ ዘንድ ሙሉ ዘጋባውን ከታች ኣቅርበዋለሁ። መልካም ንባብ! ከአዲስ አበባ 250 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ወደምትገኘው ሻሸመኔ ከተማ ሲደርሱ ቀኙን ትተው ወደ ግራ ሲታጠፉ አንድ አረንጓዲያማ አካባቢ የሚያደርሰውን አስፋልት  ያገኛሉ፡፡ ከዚያም 11 ኪ.ሜ እንደተጓዙ በአገራችን የመጀመሪያው በደን የተሸፈነ ስፍራና በአገሪቱ ብቸኛው  የደንና ተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ ይደርሳሉ፡፡ ቀጥሎም በርካታ የሀገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች መዳረሻ ወደሆነው ዋቢሸበሌ መዝናኛ ሆቴል ከሦስት ኪ.ሜ ጉዞ በኋላ ያገኛሉ፡፡ በአሳብ ይዤአችሁ  የምወስዳችሁ ሥፍራ ወንዶ ገነት ይባላል፡፡ እነዚህን ከላይ የዘረዘርኳቸው ስፍራዎች ከ30 ዓመታት በፊት በነበሩበት ማራኪ የተፈጥሮ ውበታቸው ጋር ማየት በእርግጥ የማይቻል በመሆኑ የሰነድና የስው አስረጅ ካላገኙ የቀድሞውን ታሪክ ማወቅ አስቸጋሪ ይሆንቦታል፡፡ በአገሪቱ በደን ሽፋንና በተፈጥሮ መስህብ የማንንም ቀልብ የመግዛት አቅም የነበረው ስፍራ ዛሬ ትዝታ የመሆኑ ምስጢርና ተያያዥ የሥነ ምህዳር ችግሮች ሰለባ ሆኗል፡፡ ወንዶገነትና የአረንጓዴው ዘመቻ   በ1970ዎቹ መጀመሪያ በደርግ የሥልጣን ዘመን የአረንጓዴው ዘመቻ ደን ሠርቶ ማሳያ ማዕከል የነበረው ወንዶገነት ከ