Posts

Sidama Homacho Waeno Blue Bottle Coffee is amongst the 2015 Good Food Awards for coffee finalists

Image
Sidama Homacho Waeno Blue Bottle Coffee was c hosen from 1,462 entrants of the 206 companies which are creating vibrant, delicious, sustainable local food economies.  The winners of the Good Food Award for coffee will be distinguished by exemplary flavor – sweet, clean, well developed body, balanced acidity and phenomenal aromatics. To qualify for entry, roasters and coffee farmers must emphasize fairness and transparency from seed to cup.  Worancha information network  corespondent  from San Francisco has learnt that this year’s entry criteria seeks to accommodate the enormous cultural diversity of coffee production while taking a broader approach to environmental sustainability.  It was also said that, winning coffees that are also using certified organic beans will be eligible to receive the Good Food Awards Gold Seal. The winner will be known on Ja nuary 8, 2015. Source: www.goodfoodawards.org

የባለፈው ዓመት የሊጉ ችግሮች አይደገሙም- ፌደሬሽኑ

Image
የባለፈው ዓመት የሊጉ ችግሮች አይደገሙም- ፌደሬሽኑ ባለፈው ዓመት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግን  ውበት ያሳጡት ችግሮች እንዳይደገሙ  ዝግጅት ማድረጉን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን አስታወቀ፡፡ የ2007 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ጥቅምት 15 መጀመራቸውን ተከትሎ ነው ከወድሁ ፌደሬሽኑ ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን እየተናገረ ያለው፡፡ ፌደሬሽኑ በሊጉ ጨዋታዎች ወቅት የሚከሰቱ የዳኝነት ችግሮች፣ የጨዋታዎች ረዘም ላለ ጊዜ መቋረጥና የክልል ስታዲዮሞች ደረጃ ችግርን ለመፍታት ሰፊ ስራ መስራቱን ገልጿል፡፡ የፌደሬሽኑ ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አቶ ወንድምኩን አላዩ በተለይ ለኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት  የዳኞችንና የኮሚሽነሮችን አቅም ለማሻሻል ሰፊ የሙያ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ ዳኞችና ኮሚሽነሮች የባለፈውን ዓመት አፈጻጽም በመገምገምም ክፍትቶቻቸውን የሚሞሉበትን ዝግጅት ማድረጋቸውንም ገልፀዋል፡፡ ፌደሬሽኑ የዳኞችን  የስራ ተነሳሽነት ለማሳደግም  ክፍያቸውን አሻሽሏል፡፡ የ2007 የሊጉ የጨዋታ መርሃ ግብር ከዚህ በፊት እንደሚከሰተው በብሔራዊ ቡድን ዝግጅትና በሌሎች ምክንያቶች በመቋረጥ ውበቱን እንዳያጣ ዓለም አቀፍና አህጉር አቀፍ ጨዋታዎችን መነሻ በማድረግ መዘጋጀቱን አቶ ወንድምኩን ገልጸዋል፡፡ በክልሎች የሚገኙ ክለቦች ደረጃውን የጠበቀ ስታዲዮም  እንዲያዘጋጁ  በማሳሰቡ፣ሁሉም የክልል ክለቦች ስታዲዮሞቻቸውን ለማሻሻል እየሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ እንዳቶ ምንድምኩን ገለፃ ፌደሬሽኑ የ2006 ዓ/ም አፈፃፅምን በመገምገም የነበሩበትን ክፍተቶች ለማሻሻል በመስራቱ የባለፈው ዓመት ችግሮች በዚህ ዓመት እንዳይደገሙ በጥንቃቄ ለመምራት ተዘጋጅቷል፡፡ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ2007 የጨዋታ መርሃ ግብር በመጪው ቅዳ

በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ የጡት ካንስር ህክምና መሰጠት ሊጀመር መሆኑ ተሰማ

Image
የጡት ካንሰር ህክምና በዩኒቨርሲቲዎች መሰጠት ሊጀመር ነው የጡት ካንሰር ህክምናን በ5 ዩኒቨርሲቲዎች ለመጀመር የሚያስችል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን በጡት ካንሰር ዙሪያ የሚሰሩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ገለጹ። ይህን ህክምና ለመጀመር የሚያስችል የመሳሪያና የባለሞያ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገልጿል። ህክምናው የሚሰጠው በጅማ፣ ሃዋሳ፣ መቀሌ፣ ጎንደር እና ሃሮማያ ዩኒቨርሲቲዎች ነው። ዓለም አቀፉ የጡት ካንሰር ቀን ጥቅምት 16 በተለያዩ ዝግጅቶች ሲከበርም አዲስ አበባን ጭምሮ በኦሮሚያ፣ አማራ፣ ደቡብ እና ትግራይ ክልሎች የእግር ጉዞ በማካሄድ ነው። የዚህ በአል አላማ ህብረተሰቡ የጡት ካንሰርን አስቀድሞ የመከላከል፣ የምርመራና የህክምና አማራጮችን ግንዛቤ ማሳደግ ነው። የጡት ካንሰር ህመምን ሙሉ ለሙሉ አስቀድሞ መከላከል ባይቻልም ህመሙ እንደተከሰት ተገቢው ህክምና ከተሰጠ የመዳን እድሉ  ሰፊ ነው። የዕድሜ መግፋት፣ ከመጠን ያለፍ ክብደት፣ አልኮል መጠጣት፣ ጡት አለመጥባትና መሰል ምክንያቶች ለጡት ካንሰር እንደሚያጋልጥ የዘርፉ ባለሞያዎች ይናገራሉ። ምንጭ፦ EBC

UGANDA, KENYA FALL AS TANZANIA, ETHIOPIA RISE IN LATEST FIFA RANKINGS

Image
Uganda has fallen five places according to the latest Coca Cola FIFA rankings released on Thursday October 24. Uganda;  79th last month  is now ranked 84th in the world and 21st in Africa with 389 points. The fall is attributed to the back-to-back losses to Togo in the  Africa Nations Cup qualifiers  and Uganda Cubs' (U-17)  failure to go past Zambia in the Africa Youth Championship qualifiers . Neighbours Kenya have also fallen five places from 111st to 116; a fall attributed to losses against Morocco and Egypt in international friendlies. However, there was rise for Tanzania and Ethiopia who are now ranked 110 and 111 in the world respectively. Ethiopia were the biggest movers rising 21 places from 132 last month. Uganda’s opponents in  group E of the AFCON qualifiers  Ghana dropped two places to 35th (5), Togo rose 72 places to 52nd (10) whilst Guinea dropped 7 places to 55 (11). World champions Germany maintain top spot followed by Argentina, Colombia, Bel

የቡና ግብይት ስርዓቱ ግልጽ አስተማማኝና ቀልጣፋ ነው ኣሉ

Image
በሃዋሳ እና በሌሎች ከተሞች የተገነቡ የቡና ቅምሻና ጨረታ ማዕከላት የቡና ግብይት ስርዓቱ ላይ ይታይ የነበረውን ችግር በማስቀረት ግብይቱ ግልጽ አስተማማኝና ቀልጣፋ እንዲሆን ኣስችለዋል መባሉ ተሰምቷል፤ ከክልሉ በተያዘው ዓመት ከ134 ሺህ ቶን የሚበልጥ የታጠበና ደረቅ ቡና ለገበያ ይቀርባል እየተባለ ነው። ወሬው የኢዜኣ ነው፦ ከደቡብ ክልል ለገበያ የሚቀርበውን የቡና መጠን በጥራት በመጨመር የሀገሪቱን የውጪ ምንዛሪ ግኝት ለማሳደግ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የክልሉ ግብይትና ህብረት ስራ ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮው የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች የስራ ሂደት ባለቤት አቶ መላኩ እንዳለ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት ከክልሉ በተያዘው ዓመት ከ134 ሺህ ቶን የሚበልጥ የታጠበና ደረቅ ቡና ለገበያ ይቀርባል። ክልሉ ከፍተኛ መጠን ያለው ቡና ማምረት የሚችል ቢሆንም ህገወጥ የቡና ግብይትና ዝውውር በገበያው ላይ የሚያሳድረው ተጽዕኖ ለውጪ ምንዛሪ መጠን ማነስ ምክንያት ሆኖ መቆየቱን ጠቁመዋል። ህገወጥ የቡና ዝውውርና ግብይትን ለማስቀረትና በግብይት ስርዓቱ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን በመፍታት ለውጪ ገበያ የሚቀርበውን ቡና ጥራት ለማስጠበቅ የቡና ግብይት ደንብና መመሪያ ተዘጋጅቶ ግባራዊ መሆኑን ገልጸዋል። የቡና ግብይት ስርዓቱ እሴት በማይጨምሩ ደላሎችና ህገወጥ የቡና አዘዋዋሪዎች እጅ የወደቀ በመሆኑ አምራቹ ለምርቱ ተመጣጣኝ ዋጋ እንደማያገኝ ገልጸው በቡናው ላይ የጥራት መጓደል ችግር የሚፈጠር በመሆኑ የሚፈለገውን ያህል ገቢ ማግኘት እንዳልተቻለ ተናግረዋል፡፡ የቡና ግብይት ስርዓቱ ግልጽና የአምራቹን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንዲያስችል የገበያ መሰረተ ልማት የማስፋፋት ስራ መከናወኑን ገልጸው ባለፉት አራት ዓመታት አንድ ሺህ 618 የመጀመሪያ