Posts

የቀድሞው የቤቶች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ተፈሪ ፍቅሬ ጥፋተኛ ተባሉ

Image
የቀድሞው የቤቶች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ጥፋተኛ ተባሉ የተለያዩ የመንግሥት ቤቶችን የኪራይ ዋጋ በመቀነስና በዜጎች መካከል ልዩነት በመፍጠር፣ መንግሥት 370,476 ብር ጉዳት እንዲደርስበት ለማድረግ ሥልጣናቸውን ያላግባብ በመጠቀም የሙስና ወንጀል የተከሰሱት፣ የቀድሞ የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ጥቅምት 4 ቀን 2007 ዓ.ም. ጥፋተኛ ተባሉ፡፡ ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ተፈሪ ፍቅሬ ጎሳዬ የፌዴራል የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ባለፈው ዓመት የመሠረተባቸውን ክስ ሲመረምር የከረመው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንደኛ ወንጀል ችሎት ነው ጥፋተኛ የተባሉት፡፡ አቶ ተፈሪ በሥልጣን ላይ እያሉ፣ በቀድሞ ወረዳ 23 ቀበሌ 12 የቤት ቁጥር 106 የሆነውና በውጭ ምንዛሪ ተከራይቶ የነበረን ቤት፣ የኤጀንሲውን መመርያ አንቀጽ 13 (5) ውድቅ በማድረግ ለኢትዮጵያዊ ማከራየታቸው፣ በቀድሞ ወረዳ 21 ቀበሌ 01 የቤት ቁጥር 112/40 ባሰፋ ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር፣ ለንግድ በጨረታ አሸንፎ የነበረውን ቤት በመመሳጠር ወደ መኖሪያ ቤት በመቀየርና ኪራዩን በመቀነስ፣ በቀድሞ ወረዳ 18 ቀበሌ 05 የቤት ቁጥር 008/14 ውስጥ ተከራይ የነበሩትን የምክር ቤት አባል ከጠቅላይ ሚኒስትሩ የተጻፈ የድጋፍ ደብዳቤ ሳይኖር በመመሳጠርና በምክር ቤት አባላት ላይ ልዩነት በመፍጠር እንዲከራዩ በማድረግና ሌሎችንም ተጨማሪ ቤቶች ሥልጣናቸውን በመጠቀም ኪራይ ቀንሰው እንዲከራዩ በማድረግ በመንግሥት ላይ ጉዳት ማድረሳቸውን ክሱ ያብራራል፡፡ ከሳሽ ዓቃቤ ሕግ እንደ ክሱ የሰነድና የሰዎች ምስክሮችን በማቅረብ ለፍርድ ቤቱ ማስረዳቱን ፍርድ ቤቱ በብይኑ ገልጾ፣ አቶ ተፈሪ እንዲከላከሉ በማዘዝ ተከላክለዋል፡፡ በአሁኑ ጊዜ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ የሆኑት ዶ/

Mali vs Ethiopia Preview

Mali vs Ethiopia Competition – African Nations Cup (Qualifying) Date: 15th October 2014 Kick-off time – 19:00 GMT+1 Live betting   -  bet365 The Eagles of Malі fancy theіr chance of qualіfіcatіon to the 2015 Afrіca Cup of Natіons (Afcon) іf they pіck a home wіn agaіnst Ethіopіa on Wednesday. Wіth sіx poіnts and a good goal dіfference a wіn agaіnst Ethіopіa wіll see Coach Henry Kasperczak’s team qualіfy for the 2015 showpіece іn Morocco before playіng the last two games іn Group B. Kasperczak told AfrіcanFootball.com іn Addіs Ababa after beatіng Ethіopіa 2-0 last weekend that they are determіned to wіn the game on Wednesday because іt means a lot to them. “We shall not get too excіted, but remaіn focused to be able to pіck another wіn agaіnst Ethіopіa,” saіd the coach. Malі wіll hope that the duo of Abdoulaye Dіaby and Sambou Yatabare who scored last weekend contіnue wіth theіr scorіng form to take them to nіne poіnts behіnd Algerіa who are enjoyіng fantastіc form afte

Census: Foreign-born Africans Most Educated Immigrants in the U.S.

Image
New York  (TADIAS) – According to the U.S. Census Bureau’s latest American Community Survey 41% of the African-born population in the United States obtained bachelor’s degrees or higher between 2008 and 2012 compared with 28% of the overall foreign-born U.S. population. The study, which was released this month, indicates a rapid population growth among the foreign-born African community in the United States. In the past two decades, the document says, most Africans came to America through the Green Card lottery system, which partially explains African immigrants’ higher educational level. “A relatively high proportion of immigrants from Africa entered the United States on diversity visas (24 percent as compared with 5 percent of the overall foreign born), which require a high school diploma or equivalent work experience,” the report states. The survey gives a conservative estimate of the total number of African immigrants currently residing in U.S at less than 2 million. Noneth

Ethiopia Launches Ebola Testing Laboratory As Part of Prevention Precautions

Dr. Kesetebirhan Admasu, Ethiopia's Minister of Health, announced that Ethiopia has established a modern laboratory centre with the view to step up the national Ebola prevention efforts. The modern laboratory, Bio-safety Level 3 and 4 began operations on Monday (October 13) for screening and testing purposes. It is staffed by well-trained Ethiopian professionals. The Minister noted the country had also launched a new screening machine, a Thermo Scan Thermo Meter, with the capacity to test up to a thousand individuals per hour. The new machine and two other thermo-screening machines are presently operating at Addis Ababa Bole International Airport to test passengers. Dr. Kesetebirhan said the Government had so far spent more than US$3 million for precautionary emergency medical services, and he emphasized that technical committees were being established in regions across the country to prevent the entry of the Ebola virus. Dr Daddi Gimma, Head of National Technical Committee

ዘንድሮ የቡና ምርትና ዋጋ ጭማሪን በመጠቀም የተቀመጠውን ግብ ለማሳካት ዝግጅት ተደርጓል-አቶ ከበደ ጫኔ

Image
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 4፣ 2007 ( ኤፍ.ቢ.ሲ ) በዘንደሮ አመት የሚኖረውን የቡና ምርትና ዋጋ ጭማሪ ተጠቅሞ የተቀመጠው ግብ ለማሳካት በቂ ቅድም ዝግጅት ተደርጓል አሉ የንግድ ሚኒስትሩ አቶ ከበደ ጫኔ። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከ98 ከፍተኛ ቡና ላኪ ድርጅቶች ጋር በ2007 የቡና የውጭ ንግድ እቅድ ላይ ውይይት አካሂዷል። ሚንስትሩ ዘንድሮ 235 ሺህ ቶን ቡና ለመላክና ከ840 ሚለዮን ዶላር በላይ ለማግኘት መታቀዱን ተናግረዋል። ዘንድሮ ይገኛል ተብሎ የሚጠበቀው ከ435 ሺህ ቶን በላይ የቡና ምርትና በአለም አቀፍ የገበያ ቡና ዋጋ መጨመር እቅዱን ለማሳካት በአመቺ ሁኔታነት ተጠቅሰዋል። ሆኖም ቡና ላኪዎች ህገ ወጥ የቡና ንግድና የትራንስፖርት ዋጋን በእክልነት አንስተዋል። ሚኒስትሩ አቶ ከበደም ህገ ወጥ ንግዱን ለመከላከል ከ13 በላይ ኬላዎች መቋቋማችውንና የሎጅስቲክስ ችግርን ለመፍታት ፤ ለቡና አቅራቢና ላኪዎች ቅድሚያ እንዲሰጥ ለማድረግ መታቀዱን አንስተዋል። እነዚህ ቅድመ ዘግጅቶች በአመቱ ለማግኘት የታቀደውን የገንዘብ መጠን ለማሳካት መሰረት ናቸውም ተብሏል። እንደ ዳዊት መስፍን ዘገባ ባለፈው በጀት አመት ከቡና ወጪ ንግድ 718 ሚሊዮን ዶላር መገኘቱ ይታወሳል።