Posts

Ethiopian Activists Fight US-Backed Land Seizures

Image
Ethiopians of the Oromo ethnic group stage a protest against the ruling government. (Reuters/Darrin Zammit Lupi) This article is a joint publication of TheNation.com and  Foreign Policy In Focus . Yehun and Miriam have little hope for the future. “We didn’t do anything and they destroyed our house,” Miriam told me. “We are appealing to the mayor, but there have been no answers. The government does not know where we live now, so it is not possible for them to compensate us even if they wanted.” Like the other residents of Legetafo—a small, rural town about twenty kilometers from Addis Ababa—Yehun and Miriam are subsistence farmers. Or rather, they were, before government bulldozers demolished their home and the authorities confiscated their land. The government demolished fifteen houses in Legetafo in July. The farmers in the community stood in the streets, attempting to prevent the demolitions, but the protests were met with swift and harsh government repression. Many oth

ከዋሳ (ቆጮ) የሚገኘውን ስታርች ለውጭ ገበያ ማቅረብ የሚያስችል ምርምር በመካሄድ ላይ ነው

Image
Photo from http://letsdrivethere.wordpress.com/2013/04/18/enset-the-false-banana/ አዲስ አበባ መስከረም 3/2007 የእንሰት /ቆጮ/ ምርት ጥራትን በመጠበቅ ከውስጡ የሚገኘውን ስታርች ለተለያዩ አገልግሎቶች ለውጭ ገበያ ለማቅረብ የሚያስችል ምርምር እየተካሄደ መሆኑን ተመራማሪዎች ገለጹ። ተመራማሪዎቹ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት የእንሰት ምርቷማነትን በማስፋት ቆጮን ከባህላዊ ምግብነት በተጨማሪ ለተለያዩ በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ ለኢንዱስትሪ ግብአት ሊውል ይችላል። ቆጮ ከፍተኛ ስታርች ስላለው በሳይንሳዊ ዘዴ ቢመረት አገሪቱ ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ ከምታደርገው ሽግግር አንጻር በተለይ ለምግብ ኢንዱስትሪው ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው የሚሉት በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሥነ-ምግብ ተመራማሪ የሆኑት አቶ ተመስገን አወቀ ናቸው። በአገሪቱ የተለያዩ የምግብና የመድኃኒት ፋብሪካዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተስፋፉ በመምጣታቸው የእንሰትን ምርት አቅርቦትና ጥራት በማሳደግ ከምርቱ የሚገኘውን ስታርች ለኢንዱስትሪዎች በግብአትነት በማቅረብ ከፍተኛ ገቢ ማግኘት እንደሚቻል አስታውቀዋል። በዚህም ለተለያዩ ኢንዱስትሪዎች ከውጭ የሚገባውን የስታርች አቅርቦት ለመተካት እንሰትን በሳይንሳዊ ዘዴ ማምረት ያስፈልጋል ያሉት ተመራማሪው ከምግብነት በተጨማሪ ለመድኃኒት ፋብሪካዎችና ለሌሎችም ኢንደስትሪዎች ግብአትነት መጠቀም  እንደሚቻል አብራርተዋል። በኢንስቲትዩቱ የተደረገ ጥናት እንደሚያመለክተው የእንሰት ምርት ለኢንዱስትሪ ግብአትነት ካለው ጠቀሜታ አንጻር ተፈላጊነቱ እጅግ ከፍተኛ ነው። ለወደፊት የምርቱን አቅርቦት ከአገር ፍጆታ በተጨማሪ ለውጭ ገበያ ለማቅረብ የሚያስችል ሥራ መከናወን እንዳለበት ጠቁ

ኢቦላ ወደ ሌሎች 15 የአፍሪካ አገራት ሊሰራጭ ይችላል ተባለ

Image
ኢትዮጵያም ተጠቅሳለች           ኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ እስካሁን የኢቦላ ቫይረስ ወረርሽኝ ከተከሰተባቸው አገራት በተጨማሪ ሌሎች 15 የአፍሪካ አገራት ከእንስሳት ወደ ሰዎች ለሚተላለፍ የኢቦላ ቫይረስ የመጋለጥ እድል እንዳላቸው ሰሞኑን ባወጣው የጥናት ውጤት ማረጋገጡን ዋሽንግተን ፖስት ዘገበ፡፡ ዩኒቨርሲቲው ለበሽታው የመጋለጥ እድል አላቸው ብሎ የጠቀሳቸው የአፍሪካ አገራት:- ናይጀሪያ፣ ካሜሩን፣ መካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ፣ ጋና፣ ላይቤሪያ፣ ሴራሊዮን፣ አንጎላ፣ ቶጎ፣ ታንዛኒያ፣ ኢትዮጵያ፣ ሞዛምቢክ፣ ብሩንዲ፣ ኢኳቶሪያል ጊኒ፣ ማዳጋስካር እና ማላዊ ናቸው፡፡ በሽታው መኖሩ ከታወቀበት ጊዜ አንስቶ በአፍሪካ ውስጥ በሚገኙ አገራት 51 የተለያዩ አካባቢዎች በኢቦላ ቫይረስ የተጠቁ እንስሳት መገኘታቸውን ያስታወሰው ዘገባው፤ ከእንስሳቱ መካከልም ዝንጀሮዎችና ፍራፍሬ ተመጋቢ የሌሊት ወፎች እንደሚገኙበትና እነዚህ እንስሳት ቫይረሱን ወደ አገራቱ ያስፋፉታል ተብሎ እንደሚገመት አስታውቋል፡፡ በተያያዘ ዜና የአፍሪካ ህብረት ባለፈው ሰኞ በአዲስ አበባ በጠራው አስቸኳይ ስብሰባ፣ በአህጉሪቱ ምዕራባዊ ክፍል የተከሰተውን የኢቦላ በሽታ ለመግታትና ወደሌሎች አገራት እንዳይዛመት ለማድረግ፣ የተቀናጀ አህጉራዊ ስትራቴጂ ነድፎ መንቀሳቀስ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክሯል፡፡በሽታው በተከሰተባቸው የምዕራብ አፍሪካ አገራት እየደረሰ ካለው ከፍተኛ ሰብዓዊና ማህበራዊ ጥፋት በተጨማሪ በአገራቱ ኢኮኖሚ ላይ የከፋ ጉዳት ማድረሱ በስብሰባው ላይ የተገለጸ ሲሆን የአፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሚሽንም በበሽታው ሳቢያ በጊኒ፣ ላይቤሪያና ሴራሊዮን የአገር ውስጥ ጠቅላላ ምርት ላይ ከፍተኛ መቀነስ ሊፈጠር እንደሚችል ግምቱን ሰንዝሯል፡፡ ምንጭ፦ ኣዲስ ኣድማስ

Sidama “Chire”

Image
Not too long ago “Sidamo” (or more properly “Sidama”) coffee was often a less respected, more generic cousin to Yirgacheffe, the most fabled ethiopian coffee of all. The push for full, micro-lot traceability in Ethiopia over recent years has changed the landscape for specialty coffee as this spectacular offering demonstrates. Notes of Hyacinth, Honey, white grape are layered in with exotic spice in a coffee with a hefty, silky mouthfeel. Clean, dense and delicious, Sidama Chire is a standout even compared to the wide range of excellent coffee emanating from Ethiopia over the last two seasons. Highly recommended. Purchase  here.

Ethiopia wants PVH to invest either in Hawassa or Dire Dawa

Image
PVH Group lays down pre-investment conditions for Ethiopia September 11, 2014 (Ethiopia) Phillips-Van Heusen (PVH) Corporation, one of the leading American garment companies, has put forth ten conditions to the Government of Ethiopia, before investing in the garment sector in Ethiopia, Addis Fortune reported. Officials of the company had visited Ethiopia, along with 27 textile and garment factories from different countries, last month. The conditions that were laid down by PVH include consideration of tax incentives, logistics issues, and priorities for power supply, and getting a ready-made industrial park. These prerequisites were discussed in a meeting between the representatives of PVH and the Government of Ethiopia officials, State Ministers for Industry, Sisay Gemechu and Tadesse Hiale, Deputy Commissioner of the Federal Investment Commission (FIC) Likyeleshe Abay and representatives from the Textile Industries Development Institute (TIDI). Ethiopia wants PVH to invest e