Posts

ጫት እና ዌሴ በሃዋሳ

Image
HEA LZ Profile - Awassa Chat and Enset Livelihood Zone (AEC), SNNPR, Ethiopia 2005 DOWNLOAD REPORT This is a densely populated, midland (woina dega) livelihood zone, located in the eastern half of Awassa woreda of Sidama Administrative Zone. The information presented refers to July 2003-June 2004, a relatively average year by local standards (i.e. a year of average production and rural food security, when judged in the context of recent years). Provided there are no fundamental and rapid shifts in the economy, the information in this profile is expected to remain valid for approximately five years (i.e. until 2010). ምንጭ፦http://www.heawebsite.org/countries/ethiopia/reports/hea-lz-profile-awassa-chat-and-enset-livelihood-zone-aec-snnpr-ethiopia-0

ጥቂት ስለ ሲዳማ በቆሎ ኣምራች ወረዳዎች

Image
HEA LZ Profile - Sidama Maize Belt Livelihood Zone (SMB), SNNPR, Ethiopia 2005 DOWNLOAD REPORT The Sidama Maize Belt covers the lowest areas of Sidama Administrative Zone, including parts of Awassa, Dale, Aleto ondo, Dara, Bensa and Aroresa woredas, and most of Boricha woreda. The information presented refers to the consumption year from July 2003 to June 2004, which was a relatively average year by local standards (i.e. a year that was neither especially good nor especially bad in terms of food security, when judged in the context of recent years). Provided there are no fundamental and rapid shifts in the economy, the information in this profile is expected to remain valid for approximately five years (i.e. until 2010). ምንጭ፦http://www.heawebsite.org/countries/ethiopia/reports/hea-lz-profile-sidama-maize-belt-livelihood-zone-smb-snnpr-ethiopia-2005

ከበጀት አጠቃቀም ግድፈት በተጨማሪ ኃላፊነትን በአግባቡ አለመወጣትም መላ ይፈለግለት

Image
ባለፈው ሳምንት መጀመሪያ ላይ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ለፓርላማው ባቀረበው ሪፖርት፣ በበርካታ መንግሥታዊ ተቋማት ውስጥ የበጀት አጠቃቀም ግድፈትና ብክነት መኖሩን አስታውቋል፡፡ ይህ በተደጋጋሚ የሚታይ ችግር እየተባባሰ መምጣቱን በመጠቆም ፓርላማው አፋጣኝ የሆነ ዕርምጃ እንዲወስድ ጠይቋል፡፡ በመንግሥት በጀት የሚያዝላቸው ብዙዎቹ መንግሥታዊ መሥሪያ ቤቶች በዕቃ ግዥዎችና በግንባታ ፕሮጀክቶች ላይ ደንብና መመርያ እንደሚጥሱ ስም ዝርዝራቸው ተጠቅሶ ተገልጿል፡፡ የአገር ሀብትን ከጥፋት ለመታደግ ሲባልም በአስቸኳይ ዕርምጃ ይወሰድ ዘንድ ለፓርላማው ጥሪ ቀርቧል፡፡ ይህ በባለሙያዎች ከፍተኛ ጥንቃቄና ሙያዊ ትንተና የቀረበ ሪፖርት በፓርላማውም ሆነ መንግሥትን በሚመራው አስፈጻሚ አካል ከፍተኛ ትኩረት እንደሚያሻው ጥርጥር የለውም፡፡ ከበጀት አጠቃቀም ግድፈትና ከብልሹ አሠራር በተጨማሪ በአሁኑ ጊዜ ተንሠራፍቶ ያለው ኃላፊነትን በአግባቡ ያለመወጣት ችግር ነው፡፡ ከብቃት ማነስ በተጨማሪ ግድ የለሽነትና የአገልጋይነት መንፈስ መጥፋት በየቦታው ተንሠራፍቷል፡፡ በበርካታ መንግሥታዊ ተቋማት ውስጥ የሥነ ምግባር መርሆዎች በሚያማምሩ ኅብረ ቀለማት በተዋቡ ሰሌዳዎች ላይ በግልጽ ቦታ ላይ ተጽፈው ቢታዩም፣ እነዚህን መርሆዎች የሚቀናቀኑ በርካታ እኩይ ተግባራት ይፈጸማሉ፡፡ የመንግሥት ፖሊሲዎችን በአግባቡ እንዲያስፈጽሙ ኃላፊነት የተሰጣቸው የተወሰኑ ወገኖች ለዜጎች ቅሬታና ምሬት ምክንያት እየሆኑ ናቸው፡፡ አገልግሎት ፈላጊዎች ወደተለያዩ መንግሥታዊ ተቋማት ሲመጡ ግብር ከፋይ ዜጎች መሆናቸው፣ ሕጉ በሚፈቅደው መሠረት አገልግሎት የማግኘት መብት እንዳላቸውና ጥያቄዎቻቸውም በአግባቡ መስተናገድ እንዳለበት ሊታወቅ ሲገባ እንግልት ነው የሚጠብቃቸው፡፡ በአሁኑ ጊዜ በብዙዎ

Ethiopia's coffee, gold income declines

Image
Compared to last year, Ethiopia's export has shown decline this year  on major export commodities of the country including coffee and gold, which fall  25% and 27%, respectively. Prime Minister Hailemariam Desalegn told Parliamentarians on Thursday  while presenting his report of the past nine months. He attributed the  decline to gold and coffee prices fall globally. "Though we have witnessed 9% increase in agricultural commodities  export, because coffee represents a major portion in the export, we  didn't achieve necessary result from our agriculture which constitutes  80% of our export," he said. Total export growth of the country is now  stood at only 2% compared to last year. During the fiscal year concluded July 7, 2013, Ethiopia has earned  $3.15 billion by exporting agricultural commodities, minerals and  manufactured goods to 133 countries. Out of the total earnings coffee  covers around $745 million. On the other hand, the premier also mention

በሲዳማ ለምነሱት የክልል ኣስተዳደር ጨምሮ ለሌሎች የመልካምኣስተዳደር እና የሰብኣዊ መብት ጥያቄዎችን ለማፈን መንግስት የምወስደውን የኃይል እርምጃ እንድያቆም የሲዳማ መብት ተከራካሪዎች ድምጻቸውን ማሰማት ኣለባቸው ተባለ፤የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ ኢትዮጵያን ሊጎበኙ ነው

Image
ፎቶ  ኢንተርኔት  ሰሞኑን ከሬውተርስ የተገኘው ዜና እንደሚያመለክተው የኣሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በዋናነት ዲሞክራሲና ሰብአዊ መብትን ማሳደግ በሚቻልበት አቅጣጫ ላይ ከሀገ ሪ ቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ይ መክራ ሉ ተብሎ ይጠበቃል ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን ጉብኚት ኣስመልክቶ ሪፖርተራችን ሚሊዮን ማቲያስ ያናገራቸው ስማቸው እንድገለጽ ያልፈለጉ የሲዳማ ፖለቲካ ተንታኞች የሆኑት ምሁራን እንደተናገሩት፤ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ቆይታቸው በኣገሪቱ ባለው የሰብኣዊ መብት ኣያያዝ ላይ የምመክሩ በመሆኑ በዚህ ኣጋጣም በሲዳማ ያለውን የስብኣዊ መብት ረገጣ የማጋለጥ ስራ መስራት ኣለበት ብለዋል። ኣክለውም መንግስት በሲዳማ በተለያዩ ጊዚያት የሰብኣዊ መብት ረገጣ መፈጸሙን ኣስታውሰው፤ መንግስት በሲዳማ የምፈጽመውን የሰብኣዊ መብት ተባብሶ መቀጠሉን ኣመልክተዋል። ለኣብነትም በዚህ ወር ውስጥ በሃዋሳ ከተማ የኣላሙራ እና ታቦር ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚማሩ የሲዳማ ተማሪዎች ከሲዳማ ኣፎ ጋር በተያያዘ ላነሱት የመብት ጥያቄ መንግስት የኃይል ምላሽ መስጠቱን ኣብራርተዋል። በሲዳማ ለምነሱት የክልል ኣስተዳደር ጥያቄን ጨምሮ ለሌሎች የመልካምኣስተዳደር እና የሰብኣዊ መብት ጥያቄዎች መንግስት በሰላማዊ መንገድ ምላሽ ከመስጠት ይልቅ የኃይል እርምጃ መውሰድ መምረጡን እንድያቆም ብሎም ዞኑ የምፈጽመውን የዲሞክራሲ እና ሰብኣዊ መብት ረገጣ ለማስቆም የምታገሉ ህዝባዊ ድርጅቶች ይህንን ኣጋጣሚ በመጠቀም ድምጻቸውን ማሰማት ኣለባቸው በማለት እኝኑ ምሁራን መክረዋል። ኬሪ በኢትዮጵያ ቆይታቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማሪያም ደሳለኝ እና ከኢፌድሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቴድሮስ አድሃኖም ጋር የሚገናኙ ሲሆን በቀጠናው