Posts

Medrek’s Meeting in Hawassa Successful Despite Harassment from Government

Image
Medrek’s Meeting in Hawassa Successful Despite Harassment from Government Posted: Ebla/April 5, 2014 · Gadaa.com Medrek has successfully held a public meeting in Hawassa on March 29  (Megabit 20, 2006 EC) , which was organized with the objective of public discussion of its “Political Manifesto” issued last year. This meeting was held by overcoming severe obstacles imposed by the ruling party/EPRDF Cadres and its government officials. The obstacles included: preventing/forbidding announcement of the meeting through public mass media; posting posters and distributing fliers about the meeting; announcing the date, time and place of the meeting using loudspeakers, etc. As a means of intimidation, they also detained 7 Medrek members, including Mr. Tilahun Endeshaw, the Vice Chairman of Ethiopian Social Democracy-Southern Coalition Unity Party (ESD-SCUP), in Hawassa, and  Mr. Bekele Gabiso in Bansa District in Sidama. Mr. Bekele Gabiso, who was arrested and put in jail since Marc

ሲዳማ በተማሪዎች ንቅናቄ በመናጥ ላይ ናት

Image
ሰሞኑን በሃዋሳ ከተማ በሲዳማ ተማሪዎች ላይ በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች የተወሰደውን የኃይል እርምጃ በመቃዎም እና የተማሪዎቹን የመብት ጥያቄዎች በመደገፍ በመላው ሲዳማ የምገኙ ተማሪዎች በመንቀሳቀስ ላይ መሆናቸው ተሰምቷል። በመላው ሲዳማ በምገኙት ከፍተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የመብት ጥያቄ ያነሱ ተማሪዎች መደብደብ የለባቸውም፤ ለተማሪዎቹ ጥያቄዎች ኣስቸኳይ ምላሽ ይሰጥ በምል በመንቀሳቀስ ላይ መሆናቸው ታውቋል። ከዚህም በተጨማሪ የሀዋሳ፤ዋቻሞ እና ሰመራ ዩኒቨሪሲቲ የሚማሩ የሲዳማ እና የኦሮሞ ተማሪዎች ለኣላሙራ እና ታቦር ተማሪዎች ድጋፍ በመስጠት ላይ መሆናቸውን ጥቻ ወራና ዘግቧል።

የሲዳማ ተማሪዎችን ህገ መንግስታዊ የመብት ጥያቄ በማንሳታቸው የተነሳ በመንግስት የጸጥታ ኃይሎ ታድነው በመታሰር ላይ ናቸው

ሪፖርተራችን ጥቻ ወራና ከሃዋሣ እንደዘጋበው ሰሞኑን በኣላሙራ እና ታቦር ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህር ቤቶች ላለፉት ሁለት ኣመታት ውስጥ ለውስጥ ስቀጣጠል የነበረው የሲዳማ ተማሪዎች የመብት ጥያቄ ሰሞኑን ተባብሶ ተማሪዎች ከጸጥታ ኃይሎች ጋር እስከመጋጨት ደርሷል። የኣገሪቱ ህገ መንግስት ብሄር፤ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መማር መብት የደነገገ ሲሆን፤ በዚሁ መሰረት በመላው የኣገሪቱ ክልሎች ውስጥ የምገኙ በኣከባቢው ቋንቋ በማስተማሪ ላይ ይገኛሉ። እስከ ኣሁን ባለው ልምድ መሰረት በየትኛውም የኣገሪቱ ክፍል ያለ ብሄር ልዩነት ተማሪዎች በኣከባቢው ቋንቋ በመማር ላይ ሲሆኑ በሃዋሳ ከተማ ግን እውነታው የቅል ነው። ሰሞኑን የኣላሙራ እና ታቦር ትምህር ቤቶች የሲዳማ ተማሪዎች ካነሷቸው ጥያቄዎች መካከል፦ በየትምህርት ቤቶቹ በሲዳምኛ ቋንቋ የምሰጠው ትምህርት ሁሉንም ተማሪዎች ያሳተፈ ይሁን ! የሲዳምኛ ቋንቋ እንደማስተማሪያ ቋንቋነቱ ትኩረት ይሰጠው ! በትምህርት ቤቶች የሲዳምኛ ቋንቋ የመግባቢያ ቋንቋ ይሁን ! የምሉ ሲሆኑ ከዚህም ባሻገር፦ በሲዳማ ውስጥ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ የመጣው የሰብኣዊ መብት ረገጣ ይቁም ! የክልል ኣስተዳደር መብት ጥያቄ ምላሽ ይሰጠው ! የምሉት ይገኙበታል። በጉዳዩ ላይ የሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ከንቲባ ካላ ዮናስ ዮሰፍ ተማሪዎቹን ያነጋገሩ ቢሆንም፤ ተማሪዎቹ ጥያቄዎች ከንቲባው ኣጥጋብ ምላሽ ሳይሰጡ ቀርተዋል ተብሏል። ለጥያቄዎቻቸው ኣጥጋብ ምላሽ ያጡት ተማሪዎች ህገ መንግስታዊ መብቶቻቸውን የማስከበር ተግባራትን የወሰዱ ሲሆን፤ የትምህርት ቤቶቻቸውን ስያሜ በሲዳምኛ ቋንቋ ጽፈዋል። ተማሪዎቹ የየትምህርት ቤቶቻቸውን ስያሜ በሲዳምኛ ቋንቋ በምጽፉበት

Press Release:United Sidama Parties fro Freedom and Justice (USPFJ)

Proliferation of Political Organizations Does Not Address the Sidama National Question. Press Release United Sidama Parties fro Freedom and Justice (USPFJ)   Ever since humans established the first form of states in the four fertile river valleys: The Tigris-Euphrates valley, the Nile valley, the Indus valley and the Huanghe valley, political organizations evolved in various forms and shapes. History has it that the Sumerians were the first to organize into a city-state system of administration in southern Mesopotamia around 3500 BCE, followed soon by the Egyptians in the Nile valley and the Harappans at Indus valley at around 3000 BCE. The main objectives of the political organization of these ancient societies were to develop their culture and language primarily through invention of scripts that were used for accounting, poetry and literature for political propaganda. Equally important were trade among other societies, in particular exchange of goods, domesticated crops and

በሲዳማ ያለው የሰብኣዊ መብት ጥስት ተባብሷል፤ የመንግስት ጸጥታ ኃይሎች በተማሪዎች ላይ ጉዳት ማድረሳቸው እየተነገረ ነው

Serious Human Rights Violations in Sidamaland: State-Sponsored Violence in Continuity as Ever. By: Hawassa Times, 03 April, 2014, (Hawassa, Sidama). Hawassa city under Ruthless security grip following legitimate quests by students. At least the main gates of the city and all schools compounds are surrounded by armored gunmen.  Several shot by police and many wounded by police action since yesterday. Social unrest and public arousal felt in Sidamaland. I t has already been asserted that the rigorous human rights violations under the rule of parochial TPLF leadership became the contemporary reality in Ethiopia. Many international human rights activists and organizations have outpoured and lauded their voices regarding the bitter situation of the rights contravention, and so explicitly along the ethnic lines. Sidaamaland has specifically been subjected to endless human rights abuses, massacres, killings and arbitrary detentions since the turn of 1990’s and ultimatel