Posts

ከአዲስ አበባ በሃዋሳ ኣድርጎ እስከ ሞምባሳ የሚዘረጋውን መንገድ ኢትዮጵያና ኬንያ እያፋጠኑ ነው

Image
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2006 ( ኤፍ.ቢ.ሲ. ) አፍሪካን እርስ በእርስ የሚያገናኘው መስመር አካል የሆነው መንገድ ከኬፕታውን እስከ ግብጽ ሲደርስ ኢትዮጵያን ጨምሮ ዘጠኝ የአፍሪካ ሀገራትን  ያቋርጣል፡፡ የሞምባሳ-ናይሮቢ-አዲስ አበባ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክትም የዚህ የአፍሪካ ሀገራትን  በመንገድ እርስ በእርስ የማስተሳሰር ዓላማ አንድ አካል ነው፡፡ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቱን ኬንያ ከሞምባሳ እስከ ኢትዮጵያ ድንበር ድረስ እንዲሁም ኢትዮጵያ ደግሞ ከ ሞያሌ  ድንበር  እስከ ዋና ከተማዋ እየሰሩ ነው፡፡ 500 ኪሎ ሜትር ለሚረዝመው መንገድ የሚያስፈልገው 5.3 ቢሊዮን ብር በአፍሪካ ልማት ባንክ እና በኢትዮጵያ መንግስት የሚሸፈን ነው፡፡ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን እንደሚለው የዚህ መንገድ ሲቪል ስራዎች በቅርቡ እንደሚጀመር ነው የገለጸው፡፡ የሞምባሳ ናይሮቢ አዲስ አበባ ከፍተኛ መንገድ ሲጠናቀቅ በሁለቱ ሐገራት መካከል ያለውን የንግድ ልውውጥ በጎርጎሮሳውያኑ 2017 በ200 በመቶ ያሳድገዋል ተብሎ እንደሚጠበቅ የዘገበው ኢሬቴድ ነው።

በልማትና በወረራ መካከል የሚዋልለው የእርሻ መሬትና የአርሶ አደሩ እንባ

በቶፊቅ ተማም     የኢትዮጵያ መንግሥት በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ አንድ አካል በማድረግ የጀመረው ሰፋፊና ለም የእርሻ መሬቶችን ለውጭ አገር ባለሀብቶች በስፋት መስጠት መጀመሩ, ከተለያዩ አቅጣጫዎች ተቃውሞ ካስነሱበት የኢኮኖሚ ዕርምጃዎች አንደኛው ሆኖ በመዝለቅ ላይ የሚገኝ ነው፡፡ ተቃውሞው ከተለያዩ አካላት እንደቀጠለ ቢገኝም፣ በመንግሥት በኩል ያሉ ቅሬታዎችን ከመፍታት ይልቅ የሚነሱት ችግሮች በአብዛኛው መሠረት ቢስ ናቸው ሲል እየሞገተ ነው፡፡ በሁለቱ ወገኖች መካከል ያለው ልዩነት ርቀት በጣም እየሰፋ ከመጣ የቆየ ሲሆን፣ መንግሥት ትችቶችን በተለመለከተ በሚያቀርበው ምክንያት በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ልማት የማያስደሰታቸው አካላት ትችት ነው ሲል ቢያጣጥልም፣ ችግሮች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሱ መምጣታቸውን ቀጥለዋል፡፡ መንግሥት ሰፋፊ የእርሻ መሬቶችን በውጭ ባለሀብቶች እንዲለሙ የማድረጉ አቅጠጫ ዋነኛ ዓላማ አገሪቱ ካላት 112 ሚሊዮን ሔክታር ውስጥ ከ 60 እስከ 70 ሚሊዮን ሔክታር የሚሆነው ተስማሚ የሆነ ቴክኖሎጂና አመራር ቢያገኝ ሊለማ የሚችል መሆኑን ታሳቢ በማድረግ ነው፡፡ ይህንንም ለማሳካትና ሰፊ መሠረተ ልማትና ሰፊ የሆነ ካፒታል የሚጠይቅ በመሆኑ፣ እነዚህን ሰፋፊ መሬቶች ለማልማት የሚያስችል ካፒታል፣ ዕውቀትና ከፍተኛ አቅም ላላቸው ባለሀብቶች የአገሪቱን ድንግል መሬት (Prime Soil) በቅናሽ ዋጋ በሊዝ በማከራየት ለባለሀብቶች ቢሰጥም፣ የባለሀብቶቹ ኢንቨስትመንት የታሰበውን ያህል ውጤታማ ሊሆን አልቻለም፡፡ ለዚህም ማሳያ የሚሆነው ሰፋፊ የእርሻ መሬቶችን ወስደው ወደ ሥራ ከገቡት መካከል ብዙ የተባለላቸው የቻይና፣ የህንድና የሳዑዲ ኩባንያዎች ያስመዘገቡት ውጤት አናሳ መሆኑ ሲሆን፣ ለዚህም ካሩቱሪ

Export Paralysis: Major Commodities Lose Traction As Earnings Dwindle

Image
Weak negotiating capacity of exporters and poor product quality are identified by the Ministry for the low performance of the industry. The international market has continued to witness a sustained downward trend in the price of coffee, Ethiopia’s flagship export item, for nearly three years now.  Figures from the International Coffee Organisation’s (ICO) composite price indicator show that there was a recorded 33pc drop in August 2013. Thus, a kilogramme of coffee was traded at 2.6 dollars, as opposed to the 3.6 dollars a year ago. A major reason why developing countries are unable to benefit from trade is their lack of capacity to produce and market, says an assessment conducted by the ICO in 2013. This slump in prices has deeply affected coffee producers, as well as exporters in Ethiopia. For Mormora Coffee Growers & Exporters Association, one of the major exporters, the situation has been worrisome throughout the last six months of the 2013/14 fiscal year, with the p

No Fair Justice Without Independent Judiciary

Image
There is little dispute over the major economic achievements of the ruling Developmental Democrats, whose latest dissociation from the prefix ‘revolutionary’ has created a wildfire of speculation and analyses within the politically active population of the nation. Their commitment in transforming the nation’s economy from its war-torn state to stability is well recorded within all the available public records. International institutions continue to provide them with recognition, having reduced the volatility of the economy by virtue of strengthening its fundamentals. Macroeconomic analyses released by the International Monetary Fund (IMF) since 2003/04, for instance, acclaim the state under the Developmentalists for the sound public finance management. A sound and resilient public finance management has played its part in the fast economic growth the country has witnessed under the Developmental Democrats. Of course, this does not mean that international institutions, be it th

Export Paralysis

Image
comparative six-month performance of export items,2012/13 and 2013/14 fiscal years, in revenue Ever since the incumbent government, under the late Meles Zenawi, disclosed its five-year Growth & Transformation Plan (GTP) – proclaimed as rather ambitious by many members of the diplomatic community and representatives of international organisations based in Addis Abeba – it has been entertaining shortfalls in its lofty targets. No sector has been as disappointing for the administration – now presided over by Hailemariam Desalegn, who came to power following Meles’s unfortunate passing – however, than the export sector. Throughout the three years, there has been a sizeable gap between the level of achievement and the four billion dollar annual earnings target. As if to further this long standing disappointment, the recently released six month export performance for 2013/14 fiscal year by the Ministry of Trade led by Kebede Chane (pictured) has shown that the downsides have contin