Posts

የፊታችን ማክሰኞ ሀዋሳ ከነማ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ፤ ሲዳማ ቡና ከሙገር ሲሚቶ በተመሳሳይ 9 ሰዓት ላይ ይገናኛሉ፤ መልካም እድል ለሲዳማ ክለቦች!

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 8 ፣ 2006 ( ኤፍ.ቢ.ሲ. ) አስራ አንደኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ቀጥሎ ይካሄዳል። ዛሬ መብራት ሃይል ከኢትዮጵያ መድን 8 ሰዓት ላይ ፤ ኢትዮጵያ ቡና ከዳሽን ቢራ 10 ሰዓት ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ይጫወታሉ። ከነገ በስቲያ አርባ ምንጭ ላይ አርባምንጭ ከነማ ከሃረር ቢራ 10 ሰዓት ላይ ጫወታቸውን ያደርጋሉ። የፊታችን ማክሰኞ ደግሞ ሀዋሳ ከነማ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ፤ ሲዳማ ቡና ከሙገር ሲሚቶ በተመሳሳይ 9 ሰዓት ላይ ይገናኛሉ። በአፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግና የኮንፌደሬሽን ዋንጫ ነገ ደደቢትናመከላከያ የመልስ ጫዋታቸውን ያደርጋሉ። 2 ለ0 የተሸነፈው መከላከያ የመልስ ጨዋታውን ነገ 10 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም ያካሂዳል። ደደቢት በበኩሉ ወደ ዛንዚባር ተጉዞ ነገ ከኬኤም ኬኤም ጋር የመልስ ጨዋታውን ያደርጋል። በሌላ በኩል አምስተኛው ዙር የእንግሊዝ ኤፍ ኤ ካፕ ዛሬና ነገ ይካሄዳል። ዛሬ 9 ሰዓት ከ45 ሰንደርላንድ ከሳውዝአምፕተን ሲጫወት ፤ ካርዲፍ ሲቲ ዊጋንን 12 ሰዓት ላይ ይገጥማል። ትልቅ ግምት ባገኘው ጨዋታ ማንችስተር ሲቲ  በሜዳው ቼልሲን ምሽት 2 ሰዓት ከ15 ላይ ይፋለማል። ነገ ደግሞ አርሰናል ሊቨርፑልን ምሽት 1 ሰዓት ላይ በሜዳው ያስተናግዳል።

በመላ የደቡብ ክልል ጨዋታ የሚሳተፉ የስፖርት ልኡካን አርባምንጭ ከተማ እየገቡ ነው፤ መልካም እድል ለሁለት ተከፍለው ለምሳተፉ ለሲዴዎች

አርባምንጭ የካቲት 8/2006 በደቡብ ክልል በአርባምንጭ ከተማ ከነገ ጀምሮ በሚካሄደው መላ የደቡብ ጫዋታዎች ላይ የሚሳተፉ የስፖርት ልዑካን አርባምንጭ ከተማ በመግባት ላይ መሆናቸውን የዝግጅት ኮሚቴው ገለጸ። የዝግጅት ኮሚቴው ሰብሳቢና የጋሞጎፋ ዞን የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ኃላፊ አቶ ጣሰው ጫቾ ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት ከአራት ሺህ የሚበልጡ ስፖርተኞችና የስፖርት ቤተሰቦች የሚሳተፉበትና ለሁለት ሳምንት በ17 የስፖርት ዓይነት ውድድር ይካሄዳል።  የጋሞ ጎፋ ዞን ከአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲና ከተማ አስተዳደሩ ጋር በመቀናጀት ከክልሉ 15 ዞኖችና 4 ልዩ ወረዳ በጫዋታው የሚሳተፉ የስፖርት ልዑካንን ለማስተናገድ ሁሉን አቀፍ ዝግጅት አጠናቆ እንግዶችን በመቀበል ላይ መሆኑን ገልጸዋል። እስከአሁን የአዋሳ ከተማ አስተዳደርን ጨምሮ የ12 ዞኖችና የሁለት ልዩ ወረዳ የስፖርት ልዑካን አርባምንጭ ከተማ ደርሰዋል። በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ በአባያ ካምፓስ በሚገኘው ትልቁ ስታዲዮም ነገ በድምቀት በሚጀምረው የመክፈቻ ስነ ስርአት ላይ የክልሉን ርዕሰ መስተዳድር ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ ባለስልጣናትና የስፖርት ቤተሰቦች እንደሚገኙ ገልጸዋል።

የባለሥልጣናት ሃብት ተመዝግቦ አያልቅም እንዴ?

የሃብታቸው መጠን ይፋ የሚደረገው  ከስልጣን ሲወርዱ ይሆን? (ያመለጡን አሉ!) በሃብት ምዝገባው ላይ የትዳር አጋርም  ሊካተት ይገባል (መነጣጠቅ ተጀምሯላ!) “Grand corruption” አለ የሚባለው ገንዘብ ሚኒስቴር ሲዘረፍ ነው እንዴ? የእነቴሌ “የእንኳን አደረሳችሁ” መልዕክት “ፅድቁ ቀርቶብኝ--” ያሰኛል! ኢትዮ- ቴሌኮም በየበዓሉ የሚልከው የ “እንኳን አደረሳችሁ” መልካም ምኞት አሁን አሁን “ሙስና” እየመሰለኝ መጥቷል፡፡(ግራንድ ኮራፕሽን ሳይሆን ሚጢጢዬ ሙስና!) ለነገሩ ቢመስለኝም እኮ አይፈረድብኝም፡፡ ለምን መሰላችሁ? ዓመቱን ሙሉ በብዙ የአገልግሎት አሰጣጦች ችግር ሲያማርረን ከርሞ --- በዓል ሲደርስ እንደ ደህና አገልጋይ “እንኳን አደረሳችሁ” የሚለን ሊደልለን ካልሆነ በቀር ሌላ ምን ሊሆን ይችላል? (“ደለለኝ --- ደለለኝ” ነው ያለችው ድምፃዊቷ) ነፍሷን ይማረውና! እውነቴን እኮ ነው… ኔትዎርክ ሳይኖር፣ ኢንተርኔት ተቋርጦ፣ የቢሮና የቤት ስልክ ጠፍቶ… እንዴት ነው “እንኳን አደረሳችሁ” የሚለን? (ያውም ለእኛ አሻፈረኝ በሚለን ኔትዎርክ!) እኔ የምለው ---- እኛና ቴሌ የምንተዋወቀው በስልክ አገልግሎት አይደለም እንዴ? (ከዚያ ውጭ የት ስንተዋወቅ ነው!) ከሁሉም የሚገርመኝ ደሞ ”ከመጪው ዘመን ጋር አገናኛችኋለሁ” የሚለው ፉከራው ነው፡፡ (“ፅድቁ ቀርቶብኝ በቅጡ በኮነነኝ” አሉ!) እንኳንስ ከመጪው ዘመን… ከዛሬ ጋር እንኳን መች ተገናኘን! (ማን ነበር “አቅምን አውቆ ማደር ጥሩ ነው ታላቅ ችሎታ ነው” ያለው?!) አሁንማ ከምንፈልገው ሰው ጋር መገናኘት አይደለም--- ሂሳብ ለመሙላትም ኔትዎርክ ማግኘት መከራ ሆኗል (ቴሌኮም በነፃም እንኳን ገንዘብ አልቀበልም እያለን እኮ ነው!) እስካሁን የውሃና የመብራት መ/ቤቶች ለገና በዓል “እንኳን አደረ

ልጓም ያልተገኘለት የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ

Image
መንግስት የነዳጅ ዋጋን ማረጋጋት አለበት” (ዶ/ር ቆስጠንጢኖስ ብሩህ ተስፋ) ባለፉት 8 ዓመታት የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ ከአራት እጥፍ በላይ አድጓል የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ መንግስት ለዜጎቹ ግድ ማጣቱን አመላካች ነው፡፡(የከተማዋ ነዋሪ) የስምንት ዓመት የዋጋ ንረት     1998         2006 ቤንዚን             6.57        20.47 ነጭ ጋዝ            3.45        15.75 ታክሲ (አጭር ርቀት)        0.60ሳ        1.50 ታክሲ (ረዥም ርቀት)    1.25        3.00 አንበሳ አውቶብስ        0.50ሳ        300% ጭማሪ አቶ መስፍን ወርቅነህ በመንግስት መ/ቤት የንብረት አስተዳደር ክፍል ውስጥ ተቀጥረው መስራት ከጀመሩ ወደ 18 ዓመት ገደማ አስቆጥረዋል፡፡ ሥራ ሲጀምሩ የወር ደመወዛቸው 720 ብር ነበር፡፡ በሥራ ዘመናቸው ለሦስት ጊዜ ያህል የደረጃ ዕድገቶችና የደመወዝ ጭማሪ ዕድሎችን አግኝተዋል፡፡ በ18 ዓመት ጊዜ ውስጥ ደሞዛቸው 1690 ብር ደርሷል፡፡ ከ15 ዓመት በፊት ትዳር የመሰረቱት በ280 ብር ከግለሰብ በተከራዩት ቤት ውስጥ ሲሆን ሦስት ልጆቻቸው የተወለዱትም እዚሁ ቤት ውስጥ ነው፡፡ የዛሬ 10 ዓመት ገደማ አከራያቸው ድንገተኛ የሃምሳ ብር ጭማሪ ሲያደርጉባቸው ክው ብለው ደነገጡ፡፡ የከተማው ዳርቻ አካባቢ አነስተኛ የኪራይ ቤት ማሰስ ጀመሩ።  በመጨረሻም አየር ጤና የተባለው ሰፈር በ200 ብር የኪራይ ቤት አገኙና ቤተሰባቸውን ይዘው ገቡ፡፡ አቶ መስፍን ከከተማ ወጣ ብለው ቤት የተከራዩት፣ወጪያቸውን በመቀነስ የሚያገኟትን ደሞዝ አብቃቅተው ሦስቱን የአብራካቸውን ክፋዮች ሳይርባቸው ሳይጠማቸው አሳድጋለሁ በሚል ነበር፡፡ ጊዜው ግን ከእሳቸው ጋር እልህ የተጋባ መሰለ፡፡ ከዓመት ዓመት ኑሮው ወ

An awakening giant

Image
If Africa’s economies are to take off, Africans will have to start making a lot more things. They may well do so LESS than an hour’s drive outside Ethiopia’s capital, Addis Ababa, a farmer walks along a narrow path on a green valley floor after milking his cows. Muhammad Gettu is carrying two ten-litre cans to a local market, where he will sell them for less than half of what they would fetch at a dairy in the city. Sadly, he has no transport. A bicycle sturdy enough to survive unpaved tracks would be enough to double his revenues. At the moment none is easily available. But that may be about to change. An affiliate of SRAM, the world’s second-largest cycle-components maker, based in Chicago, is aiming to invest in Ethiopia. Its Buffalo Bicycles look ungainly but have puncture-resistant tires, a heavy frame and a rear rack that can hold 100kg. They are designed and assembled in Africa, and a growing number of components are made there from scratch, creating more than 100 man