Posts

ለሞጆ - ሀዋሳ ፈጣን መንገድ ግንባታ የጨረታ ሂደት ተጀመረ

Image
አዲስ አበባ ፣ ጥር 21 ፣2006 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሰልጣን  ከሞጆ -መቂ እና ከአርበር ረከቴ -ገለምሶ ያለውን የ113 ኪሎ ሜትር የአስፋልት መንገድ ግንባታ ለመጀመር የሚያስችለውን የጨረታ ሂደት ጀመረ። የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ከሞጆ- ሀዋሳ ያለውን የፈጣን መንገድ ግንባታን በአራት ተቋራጮች ከፋፍሎ ለማሰራት አቅዷል። ከሞጆ  እስከ መቂ፣ ከመቂ እስከ ዝዋይ ፣ ከዝዋይ እስከ አርሲነገሌ እና ከአርሲነገሌ   እስከ ሃዋሳ  ተብሎም መንገዱ ተከፋፍሏል። ለነዚህ የመንገድ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያ መንግስት አራት ከሚሆኑ አለም አቀፍ አበዳሪ  ድርጅቶች በብድር ያገኘውን ከ173 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር በላይ በጀት ትናንት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አጽድቆታል። በኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሳምሶን ወንድሙ እንደሚሉት፥ ከነዚህ አራት የመንገድ ፕሮጀክቶች በቀዳሚነት ወደ ግንባታ ሂደት የሚገባው ከሞጆ- መቂ ያለው ነው። 56 ኪሎ ሜትር ርዝመት ላለው ለዚህ መንገድ የኢትዮጵያ መንግስት ከአፍሪካ ልማት ፈንድ ያገኘው ከ126 ሚሊየን የአሜርካን ዶላር በላይ የገንዘብ ብድር ትናንት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተቀብሎ አጽድቆታል። የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የገንዘብ ብድሩ ከአበዳሪው መገኘቱን እንዳረጋገጠ፥ እስከሚጸድቅ ሳይጠብቅ ወደ ጨረታ ሂደት መገባቱን ነው አቶ ሳምሶን የተናገሩት። ከመቂ - ሃዋሳ ያለውን መንገድ ለመገንባት የአለም ባንክ፣ የኮርያ መንግስትና የቻይና  ኤግዚም ባንክን  የመሳሰሉ  አበዳሪዎች ለፕሮጀክቱ ማስፈጸሚያ የሚሆን ገንዘብ ለመስጠት ይሁንታቸውን አሳይተዋል ብለዋል። የሞጆ ­- ሃዋሳ የመንገድ ግንባታ ከነባሩ ሙሉ በሙሉ ሳይገናኝ ራሱን ችሎ የሚሰራ መሆኑንም ተናግረዋ

በሃዋሳ ከተማ ሰሞኑን የትራንስፖርት ኣገልግሎት እጥረት ተከሰቷል፤ ችግሩ የተፈጠረው በቤንዚን ኣቅርቦት እጥረት ነው ተብሏል

Image
በከተማዋ እና በኣከባቢያዋ የትራንስፖርት ኣገልግሎት የምሰጡት በሺዎች የምቆጠሩት ባለሶስት ጎማ ተሽከርካሪዎች ሰሞኑን እንደተለመደው የትራንስፖርት ኣገልግሎት በመስጠት ላይ ኣይደሉም። የሃዋሳ ከተማዋ ነዋሪዎች ለወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ እንደተናገሩት፤   ኣገልግሎት በመስጠት ላይ ያሉትም የባዳጂ ታክሲዎች ቁጥር ጥቂት በመሆኑ የከተማዋ ነዋሪዎች የእለትተእለት ስራቸውን ተንቀሳቅሰው ለማከናዎን መቸገራቸውን ኣመልክተዋል። በጉዳዩ ዙሪያ ወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ ያናገራቸው የባዳጂ ኣሽከርካሪዎች እንዳስረዱት፤ ለሃዋሳ ከተማ እና ለኣካባቢዋ ነዳጅ የማከፋፈል ኣገልግሎት በመስጠት ላይ ከምገኙት ከኣስር በላይ የነዳጅ ማዴያዎች መካከል ኣብዛኛዎቹ ቤንዚን ኣይሸጡም። በኣጠቃላይ ከተማዋ ከሁለት የማይበልጡ ብቻ ቤንዚን በማደል ላይ ሲሆኑ፤ በእነዚህም ነዳጅ ማደያዎች የቤንዚህ ኣገልግሎት ፈላጊው እና ኣቅርቦቱ የተመጣጠነ ባለመሆኑ በርካታ ኣሽከርካሪዎች በረዥም ሰልፈ ጊዜያቸውን በማቃጠል ላይ በመሆናቸውን ተናግረዋል። የነዳጅ ማደያዎቹ ሰራተኞች በበኩላቸው እንደምሉት ከሆነ፤ ቤንዚን የማደል ኣገልግሎት የማይሰጡት የቤንዚን እጥረት በመፈጠሩ ነው። ነገር ግን ኣንዳንድ የከተማዋ ነዋሪዎች በሰጡት ኣስተያየት በኣገሪቱ ውስጥ የነዳጅ እጥረት እንደሌለ እየታወቀ ሳለ በሃዋሳ ከተማ ብቻ የነዳጅ እጥረት መከሰቱ ጉዳዩን በጥርጣሬ እንድመለከቱ እንዳደረጋቸው ጠቁመው፤ የምመለከተው የመንግስት ኣካል መፍትሄ እንድፈልግ ጥሪ ኣቅርበዋል። 

Ethiopia's renewable energy revolution shouldn't fail to empower its poor

Image
Large-scale clean energy projects shouldn't eclipse the urgent need to provide electricity to low-income and rural communities Will Ethiopia's renewable energy project light up poor communities? Photograph: Rebecca Blackwell/AP The 84 wind turbines erected just south of Addis Ababa,  Ethiopia 's capital, tower above an arid landscape of grassland and unpaved roads, inhabited mostly by small-scale farmers, who – along with 77% of population –  lack access to electricity . The Ashegoda wind farm, launched in November, will produce an estimated 400 GWh of electricity per year, and forms just one piece of the Ethiopian government's strategy to harness indigenous  energy resources for development. When – and to what extent – the country's rural population will benefit depends on striking a balance between investing in new grid-connected generation and effective strategies for expanding access. Ethiopia today stands at a crossroads. In 2012, it had the world&#

Ethiopia - Land for Sale

Image
As the economy thrives, we examine the plight of Ethiopians forced from their land to make way for foreign investors. Just a few decades ago, Ethiopia was a country defined by its famines, particularly between 1983-1985 when in excess of half a million people starved to death as a consequence of drought, crop failure and a brutal civil war. Against this backdrop, it is impressive that in recent years, Ethiopia has been experiencing stellar economic growth. The headline statistics are certainly remarkable: the country is creating millionaires faster than any other in Africa; output from farming, Ethiopia’s dominant industry, has tripled in a decade; the capital Addis Ababa is experiencing a massive construction boom; and the last six years have seen the nation’s GDP grow by a staggering 108 percent. But it is not all positive news, because for all the good figures there are still plenty of bad ones. Around 90 percent of the population of 87 million still suffers from nume

የኢኮኖሚ ዕድገቱ ባለ አንድ አሃዝ ሆኖ እንደሚቀጥል የተመድ ሪፖርት ይፋ አደረገ

Image
ሪፖርተር ያቀናበረው ይህ የሥዕል መግለጫ፣ የላይኛው መስመር በያመቱ የተመዘገበውን የኢኮኖሚ ዕድገት የሚወክል ሲሆን የታችኛው መስመር ደግሞ ዓመቱን እ.ኤ.አ. ይጠቁማል) - የዋጋ ግሽበት እያንሰራራ ወደ ሁለት አሃዝ ማምራቱ ይጠበቃል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከጥቂት ቀናት በፊት ይፋ ያደረገው፣ የዓለም ኢኮኖሚ ሁኔታና መጪውን ጊዜ የተነበየበት የዘንደሮው ሪፖርት፣ (World Economic Growth Situation and Prospects) የዓለምን ኢኮኖሚ ዕድገት በየቀጣናው ተንትኗል፡፡  በዚህ ሪፖርት መሠረት ኢትዮጵያ ምንም እንኳ የኢኮኖሚዋ ዕድገት ትልልቅ ከሚባለው ጎራ ቢሰለፍም፣ በመንግሥት የታቀደውን መጠን ሆኖ አልተገኘም፡፡ የኢኮኖሚ ዕድገቱ በአንድ አሃዝ ተወስኖ፣ ከስድስት ዓመት በፊት ከነበረበት የ12 ከመቶ ዕድገት በግማሽ ያህል እየወረደ መምጠቱንና በዚሁ መጠን እንደሚቀጥልም ትንበያው ይጠቁማል፡፡ በመጪዎቹ ሁለት ዓመታት ውስጥ ከ6.4 ከመቶ ያልበለጠ ዕድገት እንደሚኖርም ይጠበቃል፡፡ በአንጻሩ የዋጋ ግሽበትም (ምርትና አገልግሎቶች በአጠቃላይ የሚያሳዩት የዋጋ ጭማሪ) እያንሠራራ እንደሚቀጥልና ወደ ሁለት አሃዝ እንደሚጠጋ ተመድ ይፋ አድርጓል፡፡  መንግሥት በዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ መሠረት የሚጠብቀው የአገሪቱ ዓመታዊ የኢኮኖሚ ዕድገት (ከጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት አኳያ- ጂዲፒ) በዝቅተኛው ዕርከን 11 ከመቶ፣ በከፍተኛው የዕድገት ጣሪያ ደግሞ 14 ከመቶን እየረገጠ እንደሚጓዝ ነበር፡፡ ሆኖም ከመንግሥት በወጣው መረጃ እንኳ ከታየ፣ የአገሪቱ ኢኮኖሚ ከታሰበው በታች በስምንት ከመቶ ክልል ውስጥ እያደገ ይገኛል፡፡  ካስቀመጠው ውጥን በታች ዕድገቱ መጓዙ ያሳሰበው መንግሥት፣ በተለያዩ ጊዜያት ባስተላለፋቸው መግለጫዎቹም ካሰበ