Posts

የገዛኸኝና እልፍነሽ ሆቴልና ሪዞርት በዱላ ቅብብል ውድድር ይመረቃል

Image
ማራቶን የማዘጋጀት ሃሳብ አላቸው                 በሀዋሳ ከተማ የተገነባውን ገዛኸኝና እልፍነሽ ሆቴልና ሪዞርት ህዳር 14 በይፋ ሲመረቅ ልዩ የ10 ኪሎሜትር የዱላ ቅብብል ውድድር እንደሚካሄድ ታወቀ፡፡ በምረቃው ስነስርዓት ላይ በክብር እንግድነት እንዲገኙ ኡጋንዳዊው የኦሎምፒክ እና የዓለም ሻምፒዮን የማራቶን ድርብ አሸናፊ ስቴፈን ኪፕሮች እና ኬንያዊ አትሌት ጄፈሪ ሙታይ ተጋብዘዋል፡፡ በሌላ ዜና ባልና ሚስቶቹ ማራቶኒስቶች አትሌት ገዛኸኝ አበራ እና አትሌት እልፍነሽ አለሙ በሚቀጥለው ዓመት አንድ የማራቶን ውድድር በኢትዮጵያ ለማዘጋጀት ማሰባቸውን ሲያስታወቁ ተተኪ አትሌቶችን ለማግኘት የአገር ውስጥ ውድድሮች መብዛታቸው አስፈላጊ እንደሆነ ስላመኑበት የነደፉት እቅድ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ አትሌት ገዛኸኝ አበራ እና አትሌት እልፍነሽ አለሙ ትናንት በዋና ፅህፈት ቤታቸው በሰጡት መግለጫ የሆቴልና ሪዞርት ምረቃው ከአትሌቲክስ ውድድር ጋር ማያያዝ ያስፈለገው ተተኪ አትሌቶች የእነሱን አርዓያ እንዲከተሉ ለማነሳሳት በማሰባቸው እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ አትሌት እልፍነሽ አለሙ‹‹ ማንኛውም ሰው ዓላማዬ ብሎ ከሰራ ለየትኛውም ደረጃ ይደርሳል፡፡ በአሁን ዘመን ያሉ አትሌቶች ደከመን፣ ሰለቸን፤ ከሳን ፤ ጠቆርን ሳይሉ በትጋት መስራት አለባቸው፡፡ በስፖርቱ እኛ የደረስንበት ስኬት ለማግኘት ብቻ ሳይሆን ከእኛ በላይ ውጤታማ መሆን እንደሚችሉ ማወቅ አለባቸው›› ብላለች፡፡ አትሌት ገዛኸኝ በበኩሉ ‹‹እኛ ሮጠን ሆቴሉን ሰርተናል፤ አትሌቱም እንደማንኛውም ህብረተሰብ በትጋት ከሰራ ይሳካለታል፡፡›› በማለት ተናግሯል፡፡ በሆቴልና ሪዞርቱ ምረቃ ላይ የሚካሄደው የ10 ኪሎሜትር የዱላ ቅብብል ውድድሩ መነሻውና መድረሻው ገዛኸኝና እልፍነሽ ሆቴልና ሪዞርት እንደሆነ የገለፀው አትሌ

አባባ ተስፋዬ - በሐዋሳው ተረት ቤት

Image
“ወጣቶች፤ ሀገራችሁን ውደዱ፤ አንብቡ!”            በሐዋሳ ከተማ ሐይቁ ዳርቻ በሚገኘው “ሌዊ ሪዞርት” የተሰራው “የተረት ቤት” ጥቅምት 23 ቀን 2006 ዓ.ም ተመርቋል፡፡ በኢትዮጵያ የመጀመርያው እንደሆነ የተነገረለት “የተረት ቤት”፤ ለበርካታ አስርት ዓመታት በሬዲዮና በቴሌቪዥን ተረት በመንገር በሚታወቁት የ90 አመቱ አርቲስት ተስፋዬ ሳህሉ (አባባ ተስፋዬ) ስም የተሰየመ ነው፡፡ ባለፈው ሳምንት የተረት ቤቱ ሲመረቅ በክብር እንግድነት የተገኙት አባባ ተስፋዬ፤ “የጥንቸልና የዔሊ ውድድር” የተሰኘ ታሪክ በመናገር ተረት ቤቱ በይፋ ሥራ መጀመሩን ይፋ አድርገዋል፡፡ በምረቃው ዕለት ንግግር ያደረጉት የሌዊ ሪዞርት ባለቤት አቶ ወንድይፍራው እንደሻው፤ የተረት ቤቱን መሰራት አስመልክተው ሲናገሩ፤ “የልጆችን የንባብ ልምድ ለማዳበርና በየሳምንቱ ለልጆች ቁምነገር በተረት መልክ የምናስተላልፍበት ነው” ብለዋል፡፡ ተረት ቤቱ ከቢዝነስ ጋር የተገናኘ አይደለም ያሉት አቶ ወንድይፍራው፤ “በውጭ ፊልሞችና ታሪኮች እየተመሰጡ ላሉ ልጆቻችን ታሪካችንን እና ባህላችንን ለማስተላለፍ አስበን ነው” በማለት የተረት ቤቱን ዓላማ ተናግረዋል፡፡ በአዋሳው የተረት ቤት ምረቃ ወቅት የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ መልካሙ ተክሌ ከአባባ ተስፋዬ ጋር አጭር ቆይታ በማድረግ የልጅነት ሕይወታቸውን ያስታወሳቸው ሲሆን ከኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የለቀቁበትን ሁኔታና ዳግም የመመለስ ሃሳብ እንዳላቸው እንዲሁም ሌሎች ጉዳዮችን አንስቶ ተጨዋውተዋል፡፡ እነሆ፡- በልጅነትዎ ተረት እየሰሙ ነው ያደጉት እንዴ? ተረት አይደለም በልጅነቴ የተነገረኝ፡፡ ቤተሰቦቼ እርግጡን እየነገሩ ነው ያሳደጉኝ፡፡ ቤተሰባችን ለንጉሣውያን ቤተሰብ ቀረብ ያለ ነው፡፡ የተወለድኩት ባሌ አካባቢ ነው፡፡ ጥሩ ነገር ስለመስራት፣ ትእ

Ethiopia Set to Save Children from Diarrhoea

Ethiopia today launches a program to protect the 2.8 million children born in the country each year with a vaccine against rotavirus, which leads to severe, and often fatal, diarrhoea. The country has one of the greatest burdens of rotavirus anywhere in the world, accounting for 6 per cent of all deaths from the disease globally. Ethiopia is the 17th country to introduce the rotavirus vaccine with GAVI Alliance support, according to UNICEF. “Few things in the world have a greater impact on public health than vaccines,” said GAVI CEO Dr Seth Berkley. “Rotavirus vaccine offers the best hope for preventing the deadly dehydrating diarrhoea caused by this disease and preventing thousands of deaths of young children in Ethiopia.” “Diarrhoea takes the lives of more than 38,500 Ethiopian children under-five each year, rotavirus being responsible for close to two-thirds of the deaths,” said Ethiopia’s Minister of Health Dr Admasu Kesetebirhan. “Providing rotavirus vaccines to our chil

Ethiopia arrests two journalists from independent paper

Image
thiopian police have arrested without charge two editors of the independent Amharic weekly Ethio-Mihdar, according to local journalists. © wellphoto via Fotolia.com Police in the town of Legetafo, north-east of the capital Addis Ababa, on Monday arrested Getachew Worku in connection a story published in October alleging corruption in the town administration, according to Muluken Tesfaw, a reporter with the paper, who spoke to Worku shortly after his arrest. Worku has not been charged, he said. On Saturday, police arrested Million Degnew, the general manager of the newspaper, and Muna Ahmedin, a secretary, said Muluken and local journalists. Ahmedin was released the same day but Degnew remains in custody without charge, Tesfaw said. An intimidation tactic "A free and inquisitive media is a cornerstone of development that should benefit all Ethiopians," said CPJ's Africa Program Coordinator Sue Valentine. "Repeatedly detaining journalists without charge is an in

Ethiopia arrests two journalists from independent paper

Image
thiopian police have arrested without charge two editors of the independent Amharic weekly Ethio-Mihdar, according to local journalists. © wellphoto via Fotolia.com Police in the town of Legetafo, north-east of the capital Addis Ababa, on Monday arrested Getachew Worku in connection a story published in October alleging corruption in the town administration, according to Muluken Tesfaw, a reporter with the paper, who spoke to Worku shortly after his arrest. Worku has not been charged, he said. On Saturday, police arrested Million Degnew, the general manager of the newspaper, and Muna Ahmedin, a secretary, said Muluken and local journalists. Ahmedin was released the same day but Degnew remains in custody without charge, Tesfaw said. An intimidation tactic "A free and inquisitive media is a cornerstone of development that should benefit all Ethiopians," said CPJ's Africa Program Coordinator Sue Valentine. "Repeatedly detaining journalists without charge is an in