Posts

ዩኤን ኤድስ 2030 የኤድስ ማብቂያ ሊሆን ይችላል አለ

የተባበሩት መንግስታት የኤድስ ድርጅት (UNAIDS) ከቀናት በፊት የለቀቀው ሪፖርት እ.ኤ.አ በ2030 ኤችአይቪ ኤድስ በቁጥጥር ስር ሊውል የሚችልበት ዕድል መኖሩን አስታውቋል፡፡ ሪፖርቱ እንደሚያሳየው በህጻናትና አዋቂዎች አዳዲስ የኤችአይቪ ኢንፌክሽኖች ከ2001 ወዲህ በዓለም አቀፍ ደረጃ በአንድ ሶስተኛ ቀንሰዋል፡፡  ባለፈው የፈረንጆች ዓመት በዓለም አቀፍ ደረጃ በኤችአይቪ የተያዙ አዳዲስ ሰዎች ቁጥር 2.3 ሚሊዮን ሲሆን ይህ በ2001 ከታየው አዳዲስ ኢንፌክሽን 33 በመቶ መቀነሱን ያሳያል፡፡ በዚሁ ዓመት በቫይረሱ የተያዙ ህጻናት ቁጥር 260 ሺህ ሲሆን ከ2001 ጋር ሲነጻጸር የ52 በመቶ ቅናሽ አሳይቷል፡፡ የአዳዲስ ኢንፌክሽኖች ቁጥር የቀነሰው በስፋት እንዲዳረስ በተደረገው በፀረ-ኤችአይቪ መድሃኒት ምክንያት እንደሆነ ተገልጿል፡፡  የፀረኤችአይቪ መድሃኒት ተደራሽነት ከ2005 ወዲህ በኤችአይቪ ምክንያት የሚደርስ ህልፈተ ህይወትም 30 በመቶ እንዲቀንስ አድርጓል፡፡  ከ2011 እስክ 2012 ባለው ጊዜ ውስጥ 20 በመቶ ለሚሆኑት ሰዎች (9.7 ሚሊዮን) ፀረኤችአይቪ መድሃኒት ተደራሽ መሆኑን የዩኤን ኤድስ ዳይሬክተር ሚሼል ሲዲቤ ገልጸዋል፡፡ ድርጅቱ በ2015፤ 15 ሚሊዮን ሰዎችን የፀረ-ኤችአይቪ ተጠቃሚ ለማድረግ ግብ እንዳለው ይታወቃል፡፡ በሪፖርቱ እንደተመለከተው በ2012 ዓለም ላይ ኤችአይቪ ቫይረስ በደማቸው ውስጥ የሚገኝ ሰዎች ቁጥር 35.3 ሚሊዮን ነበር፡፡  ከኤችአይቪ ህክምና ጋር በተያያዘ የታዩ ዘርፈ ብዙ ለውጦችን መሠረት በማድረግ የዩኤን ኤድስ ምክትል ዳይሬክተር የሆኑት ሉዊስ ሎሬስ የኤችአይቪ ኤድስ ማብቂያ ከ2030 በፊት እንደሚሆን ግምታቸውን መስጠታቸውንም የተለያዩ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሀን ዘግበዋል፡፡  ‹‹የኤችአይቪ ወረ

Ethiopia To Strengthen Cooperation With Foreign Universities - The delegation of university officials from the U.S. has visited Hawassa University

ADDIS ABABA, Oct 11 (BERNAMA-NNN-ENA) -- Ethiopia will strengthen cooperation with foreign universities as part of efforts to to build the country's human resource, says Minister of Foreign Affairs Dr. Tedros Adhanom. At a meeting here Thursday with a visiting delegation of university officials from the U.S. , he said such cooperation could contribute to the efforts of the country towards human resource development. The government is striving to produce skilled human resources with a view to attain the goals set out in the country's Growth and Transformation Plan, he said. Dr. Tedros added that it was important for Ethiopia to establish a partnership with U.S. universities specialising in science and technology to develop its human resource as science and technology is a priority in Ethiopia's higher education. Delegation leader Tibor P.agy, who is Vice-Provost for International Affairs at Texas Tech University, said universities in the U.S. wished to further strengthen co

Long Live the Girls: A Poetic Empowerment in Hawassa

Image
By Amanda Leigh Lichtenstein Long Live the Girls! It was a chant heard on the streets of Addis one rainy Wednesday afternoon in early August. Who were these girls breaking into spontaneous manifesto? These were young women writers with a message, arresting traffic in the bustling Arat Kilo neighborhood to provoke new thinking and dialogue on girls and women in Ethiopia. They are part of a new girls’ empowerment through creative writing initiative called Long Live the Girls, creating safe spaces for girls and women to have the power to speak out and write with freedom. LLTG was founded in 2012 through a partnership between Break Arts: International Arts and Education Collaborative, and Action for Youth and Community Change, based in Hawassa, Ethiopia. Led by Kidist Tariku, a young women’s rights activist from Ethiopia, and Amanda Leigh Lichtenstein, a poet from the U.S., the two designed the first LLTG project, GIRL MANIFESTO, to turn gender-speak on its head. They w

Risk Factors of Tuberculosis Patients at Hawassa City, Ethiopia

Image
Tuberculosis (TB) is an infectious disease caused by bacteria whose scientific name is Mycobacterium tuberculosis. It was first isolated in 1882 by a German physician named Robert Koch who received the Nobel Prize for this discovery. TB most commonly affects the lungs but also can involve almost any organ of the body. Many years ago, this disease was referred to as "consumption" because without effective treatment, these patients often would waste away. Today, of course, tuberculosis usually can be treated successfully with antibiotics. Many researchers argue that a person can become infected with tuberculosis bacteria when he or she inhales minute particles of infected sputum from the air. The bacteria get into the air when someone who has a tuberculosis lung infection coughs, sneezes, shouts, or spits (which is common in some cultures). In Ethiopian TB patient is in comma if the patient is HIV positive. This study is conducted in Hawassa City in SPNNR, Ethi

በሃዋሳ ከተማ ይታይ የነበረው ወንጀል መቀነሱን የከተማዋ አስተዳደር አስታወቀ

Image
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣2006 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዚህ ቀደም በሃዋሳ ከተማ ለነዋሪውና ወደ ከተማዋ ለሚገቡ ጎብኝዎች ስጋት ይሆን የነበረው የዘረፋና የንጥቂያ ወንጀል በአሁኑ ሰአት በከፍተኛ ደረጃ መቀነሱን የሃዋሳ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ። የሃዋሳ ከተማ በተለይ ከዚህ ቀደም በራሱ በከተማው ነዋሪ ላይና ለጉብኝት በሚመጡ እንግዶች ላይ በሚከሰቱ የቅሚያና ዘረፋ ወንጀል ምክንያት ፤ በተለይ ደግሞ ከመሸ በኋላ በሰዎች ላይ ስጋትን የምትፈጥር ከተማ ለመባል በቅታ ነበር ። ዘረፋ ፣ ንጥቂያ ፣ የነብስ ማጥፋት እና የሌሊት የቤት ዝርፊያ በብዛት ይስተዋሉ የነበሩ ወንጀሎች መሆናቸውን የሃዋሳ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አዛዥ ዋና ኢንስፔክተር ለማ አሹራ ተናግረዋል። በተለይም ወንጀሎች በከተማዋ ውስጥ በከፍተኛ ደረጃ ለህብረተሰቡ አገልግሎትን በሚሰጡ ባጃጆች አማካኝነት እንደሚፈፀሙም ነው ዋና ኢንስፔክተር ለማ የሚናገሩት። ከሁለት አመት ወዲህ ግን ፖሊስ ፣ ህብረተሰቡ እና የከተማው አስተዳደር ባደረጉት ጥረት ፥ ለወንጀሉ መበራከትና ለእንግዶች በሰላም ወጥቶ መግባት ስጋትን በመፍጠር አስተዋፅኦ ያደርጉ የነበሩ 5 ሺህ ባጃጆች በህግና ስርአት እንዲመሩ ማድረግ ተችሏል ። ይህም ባጃጆችን በማህበር በማደራጀትና በስርአት በመመዝገብ ፥ ምሽት ከአራት ሰአት በኋላ ህመምተኛ ይዘውና ለአስቸኳይ ነገሮች ብቻ እንዲንቀሳቀሱ ማድረጉንም ይናገራሉ። ለህብረተሰቡ የተሰጠው የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርትና የማህበረሰብ አቀፍ የፖሊስ አገልግሎት መጀመር ለውጤቱ መገኘት ከፍተኛ አስተዋጽ እንዳደረገም ነው አዛዥ የተናገሩት። ከከተማው ፖሊስ መምሪያ የተገኘው መረጃ እንደሚያሳየው ፤ ዐበ200 ዓ.ም 1229 እንዲሁም በ2005 ዓ.ም ደግሞ 1 ሺህ 69 ወንጀሎች ተፈጽመዋል።