Posts

ከኃላፊነት የተነሱ የቤቶች ኤጀንሲ ባለሥልጣናት ያወጧቸው መመርያዎች ታገዱ

ከመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ በተነሱት ከፍተኛ አመራሮች የሥልጣን ዘመን የወጡ መመርያዎችና የመሠረታዊ የሥራ ሒደት ለውጥ ትግበራዎች እንዲታገዱ ትዕዛዝ  ተሰጠ፡፡ የወጡት መመርያዎችና የመሠረታዊ የሥራ ሒደት ለውጥ ጥናቶችን ተግባራዊ ለማድረግ የተሠሩ ሥራዎች በሙሉ እንዲታገዱ ትዕዛዝ የሰጠው የከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ነው፡፡ ሚኒስቴሩ ለጉዳዩ ትኩረት በመስጠት መመርያዎቹ የወጡበት መንገድና የመሠረታዊ የሥራ ለውጡ ተጠንቶ እንዲቀርብለት ጨምሮ አዟል፡፡ ምንጮች እንደገለጹት፣ ኤጀንሲው መመርያ በማውጣት በኩል ያለው ሥልጣን ጥያቄ ውስጥ ገብቷል፡፡ የመሠረታዊ የሥራ ሒደት ለውጥ (ቢፒአር) ጥናት የተገበረው ሚኒስቴሩን ሳያማክርና ሚኒስቴሩ ሳያፀድቀው ነው ተብሏል፡፡  በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ፊርማ ከሥልጣናቸው የተነሱት የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ ሥራ አስኪያጅ አቶ ተፈሪ ፍቅሬ፣ ምክትል ሥራ አስኪያጆች አቶ ኃይሉ ሐደሬና አቶ ገብሩ ባይልብኝ፣ እንዲሁም የቤቶች አስተዳደር የሥራ ሒደት ባለቤት የነበሩትና ተቀይረው ወደ ጥቃቅንና አነስተኛ ኤጀንሲ የተዛወሩት አቶ ኪዳኔ ሥዩም ናቸው፡፡  በእነዚህ ከፍተኛ አመራሮች የሥልጣን ዘመን ከወጡት መመርያዎች ውስጥ እጅግ አነጋጋሪ ሆኖ የቆየውና እስካሁን ትኩሳቱ ያልበረደው የአከራይ ተከራይ፣ የቤቶች አሰጣጥ፣ የጥገናና ፈቃድ አሰጣጥ መመርያዎች ይጠቀሳሉ፡፡ በተለይ የአከራይ ተከራይ መመርያ ወጥቶ ተግባራዊ በሆነበት ወቅት በተለያዩ የከተማዋ ክፍሎች ቀውሶች መፈጠራቸው አይዘነጋም፡፡ ይህ መመርያ የወጣበት ምክንያት በወቅቱ እንደተገለጸው፣ ከኤጀንሲው ቤቶች የተከራዩ የንግዱ ማኅበረሰብ አባላት ሸንሽነው ለሌሎች ነጋዴዎች አከራይተዋል፡፡ ይህ አሠራር የኤጀንሲውን ሕግጋት ይፃረራል በሚል ነው፡፡

ወደ ሀዋሳ የሚገቡ የኮንትሮባንድ እቃዎች እየተበራከቱ መጥተዋል - ነዋሪዎች

Image
አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 20 ፣ 2005 (ኤፍ ቢ ሲ)  ወደ ሀዋሳ ከተማ የሚገቡ የኮንትሮባንድ እቃዎች መጠን በከፍተኛ ሁኔታ    እየጨመረ መምጣቱን የከተማዋ ነዋሪዎች ይገልፃሉ ። ነዋሪዎቹ በዋናነት ከኬንያ ተነሰተው በተለያዩ አቅጣጫዎች ወደ ከተማዋ    እየገቡ ያሉት የኮንትሮባንድ እቃዎች ህጋዊ ነጋዴዎችን ከመጉዳቱም በላይ የንግድ ውድድሩ ላይ አሉታዊ ተጽህኖ እየፈጠረ እንደሚገኝም ነው የሚናገሩት። እቃዎቹን ሰውሮ የማስገባት ስልቱ    በየጊዜው እየተቀያየረ መምጣቱን እና አንዳንድ የፍታሻ ጣቢያዎች ላይ የቁጥጥር ሂደቱ መላላቱን ነው ነዎሪዎች የሚጠቅሱት ። እነዚህ እቃዎች በምንም መንገድ ይግቡ እንጂ ህገወጥ በመሆናቸው    መንግስት ከቀረጥ ማግኘት ያለበትን ከፍተኛ ገቢ በማሳጣት አሉታዊ ተጽእኖ እንደሚያሳድሩ ያነጋገርናቸው ባለሙያዎች ያስረዳሉ። የንግድ ውድድሩ ላይ ሳንካ በመፍጠር ህጋዊውን ነጋዴ በማዳከም ከሚፈጥሩት ጫናም ባለፈ ፥    ተገቢውን ፍተሻ እና የጉምሩክ ሰርዓትን ተከተለው ወደ ገበያ ባለመግባታቸው    በሰው ጤና እና ንብረት ላይም የከፋ ጉዳት እንደሚያደርሱም ይታወቃል። በተለይ ልባሽ ጫማና የተለያዩ ኤሌክቶሮኒክስ ውጤቶች    ከሌሎቹ የበለጠውን ድርሻ የሚይዙ ሲሆን ፥ ይህ በመሆኑም ህጋዊ መንገድን ተከትለው የሚንቀሳቀሱ ነጋዴዎች ሁኔታው ነገሮችን አስቸጋሪ እንዳደረገባቸው እና ጉዳዩ በአቋራጭ የመበልጸግ ስልት ተደርጎ እየተወሰደ በመሆኑም የሚመለከተው አካል መፍትሄ እንዲወስድም ነው የጠየቁት። የሀዋሳ ከተማ ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪ ፅህፈት ቤት ሀላፊ በነዋሪው የተነሳውን ቅሬታ በመቀበል ፥ ችግሩን ለማስወገድ በዋናነት ህገወጥ የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴ በሀገር ላይ የሚያደርሰውን ችግር ማሳወቅ ቀዳሚ መሆኑን ጠቅሰዋል።

የኣቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ኣስተዳደር በኢኮኖሚው ዘርፍ የተሳከለት ኣይመስልም

Image
የኣቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ኣስተዳደር ባለፉት ኣስር ኣመታት ኣገሪቷ ያስመዘገበችውን የኢኮኖሚ ቁጥር እድገት መድገም ኣልቻለም፤ ለምቀጥሉት ሶስት ኣመታት የኣገሪቱ እድገት ከ7% እንደማይዘል የዓለም ባንክ ሪፖርት ኣመለከተ። ለተጨማሪ ከታች ያንቡ World Bank: Ethiopia's Economy to grow 7% a Year Last Updated on Tuesday, 27 August 2013 15:30 Written by  Meraf Leykun Tuesday, 27 August 2013 15:22 Ethiopian Business News -  Latest Business Alerts Ethiopia's economy is to grow 7 percent a year over the next three to five years, the World Bank forcasted. The growth is below its average of the last decade, and to push that rate higher, the government needs to change policy to encourage private investment, the Bank said. "We still think growth could be robust - in the order of 7 percent in the medium term would not be unexpected," said Lars Christian Moller, the bank's lead economist in Ethiopia, in an interview with Reuters. Moller said Ethiopia's US$43 billion economy would need to repeat its performance of the last 10 year to make it into

Ethiopia: 'Mother Bets' Providing a Lifeline

Binyam Taye, 29, a teller in one of the branches of the Awash International Bank, located around the National Theatre, usually eats his lunch in one of the informal restaurants, called mother bet. These have become increasingly popular for their relatively fair prices. Challenged by his fixed income, Binyam is forced to eat his lunch and sometimes his dinner at the informal restaurant, paying 15 Br on average for one meal, since 2010. "The price is much cheaper than in common restaurants; this has helped me a lot to allocate my monthly income properly", Binyam told Fortune, while eating his lunch at the one of the mother bets located around Ras Abebe Aregay Street, close to the National Theatre. Informal restaurants - like the one Binyam regularly visits, owned by Tiruwork Negatu, a 70-year-old mother of seven - have become increasingly popular. Most of these venues are owned by older women, thus their rather unambiguous name. Tiruwork runs the business for more tha

Ethiopia: The Government is accountable for the death of a political prisoner at an Ethiopian jail

Image
HRLHA Statement August 2013 The Human Rights League of the Horn of Africa strongly condemns the atrocious torture and inhuman treatment by the Ethiopian government against its citizens, and holds it accountable for the death of a political prisoner and prisoner of conscience Engineer Tesfahun Chemeda on August 24, 2013 in Kaliti prison. HRLHA informants confirmed that Engineer Chemeda died in Kaliti Penitentiary due to the severe torture inflicted on him while he was in different detentions centers from 2007 until the day he died. We also protest the fact that he was denied medical treatment by the government. Engineer Tesfahun Chemeda, an Oromo national, was handed over by Kenyan authorities to Ethiopian Security agents in April 2007 from where he had granted a refugee status from UNHCR in Kenya after he had fled to Kenya to escape persecution by the EPRDF government of Ethiopia. Engineer Tasfahun Chemeda was one of the 15 Oromo nationals who was sentenced to life