Posts

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በይፋ ተቋቋመ፤ ችግር ፈቺ የምርምርና የጥናት ስራዎችን እንዲያከናውን መንግሥት ተገቢውን ድጋፍ ይሰጣል

Image
አዲስ አበባ ሰኔ 13/2005 ዛሬ በይፋ የተቋቋመው የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የአገሪቱን ልማት የሚያግዝ ስኬታማ ምርምርና ጥናቶችን እንዲያደርግ ለማስቻል መንግሥት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለፀ። በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስብሰባ አዳራሽ በተካሄደው የአካዳሚው ይፋዊ የማቋቋሚያ ጉባዔ ላይ የተገኙት የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር አቶ ደሴ ዳልኬ እንዳስታወቁትአካዳሚው በአገሪቱ ችግር ፈቺ የምርምርና የጥናት ስራዎችንና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ልማትን ለማሳደግ ትልቅ አቅም ይፈጥራል። የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ደምሴ ኃብቴ በበኩላቸው አካዳሚው ለአገሪቱ ልማት ጠቀሜታ ያላቸውን የተለያዩ የምርምር ስራዎች ለመስራት የአካዳሚው አባላት በአምስት የተለያዩ መስኮች ተከፍለው የጥናትና ምርምር ስራዎችን እየሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል። አካዳሚው እስካሁን በኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ የሚሰሩ የምርምር ተቋማትን ግንኙነት፣ በመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ጥራት፣ በግብርና እና በጤና መካከል ያለው የፖሊሲ ቅንጅት ምን እንደሚመስል ጥናት አድርጓል። አካዳሚው የሚያወጣቸው የምርምርና የጥናት ስራዎች የኅብረተሰቡን ኑሮ የመለወጥ አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ ስራዎቹ ወደ ተግባር የሚሸጋገሩበትን አሰራር እንደሚከተልም ፕሬዚዳንቱ አስታውቀዋል። ፕሮፌሰር ደምሴ እንዳሉት አካዳሚው በመጪው ኅዳር ወር በአዲስ አበባ የሚካሄደውን የአፍሪካ የሳይንስ አካዳሚ ጉባዔን ለማስተናገድ የሚያስችሉ የተለያዩ ዝግጅቶችን እያደረገ ይገኛል። በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት፣ ሚኒስትሮችና ሌሎች የመንግሥት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና የአካዳሚው መስራች አባላት ተገኝተዋል። የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ከተለያዩ የሙያ ዘርፎች በሳይንስ ማህበረሰቡ በ

When Does the Development Aid Work in Africa? Lessons from the Ireland Aid in Sidama, Ethiopia: Part II

Image
2. The Ireland Aid - Sidama Development Programme - An Area Based Integrated Rural Development Approach 2.1  The Development Programme The Ireland Bilateral Aid Programme for the Sidama province known as the Sidama Development Programme (SDP) was established in May 1994 after a feasibility study conducted by the team of development experts from the  Embassy of  Ireland in Addis Ababa, led by Mr. Joseph Feeney identified three areas for development assistance in the country. These were (a) Sidama and Gurage provinces in Southern Ethiopia and the Tigray province in Northern Ethiopia. During this period the Ireland aid followed a non-conventional development assistance approach that was based on equal partnership with the local people with funding support provided to projects directly identified as development priorities by the people on the ground. The Ireland Aid –Sidama Development Programme was an integrated rural development program with interventions in wide range of areas includi

የሲዳማ ወዳጆች በሚላኖ(ኢጣሊያ) ፒያሳ ጋሪባሊዲ በምመጣው ቅዳሜ በሚደረገው የሙዝቃ ኮንስርት ላይ እንድትገኙ ጥር ያቀርባል

Image
laprovinciadisondrio.it Alex De Simoni, leader del Circo laprovinciadisondrio.it 18 Giugno 2013 18:12:06 Cache Alex De Simoni, leader del Circo Sondrio -   Sabato 22 giugno, dalle ore 19 alle ore 23.30, si terrà in piazza Garibaldi un particolare evento: il Tokuma. Il gruppo missionario Amici del Sidamo sarà in piazza per offrire ai passanti musica dal vivo, taròz e birra, tutto per raccogliere fondi straordinari da inviare alle missioni salesiane in Etiopia. Tokuma, in lingua oromo, vuol dire “insieme” ed è questo lo spirito della festa: stare assieme, fare qualcosa assieme. All’ http://www.freenewspos.com/notizie/ultime/amici%20sidamo/

When Does the Development Aid Work in Africa? Lessons from the Ireland Aid in Sidama, Ethiopia: Part I

Image
By: Dr.  Wolassa L. Kumo   1.Introduction: the Failure of the Conventional Aid Model The micro and macroeconomic impacts of development aid in Africa has become one of the most contentious issues for decades now. The recent path breaking book "Dead Aid" by Dambisa Moyo, an Oxford/Harvard economist, has shaken the foundation of the development aid model and stirred up the debate whether aid does in fact help to reduce poverty and increase economic growth in poor African countries.  Moyo (2009) argues that although in the past fifty years Africa received more than $1 trillion in development related assistance from rich countries, poverty rates continue to escalate and growth rates have steadily declined. "Between 1970 and 1998, when aid flows to Africa were at their peak, poverty in Africa rose from 11% to a staggering 66%" and that " roughly 600 million of Africa's billion people are now trapped in poverty". Moyo would admit that aid has done some

አንድነት በአገር ጥቅም ላይ ከማንም ጋር እንደማይደራደር አስታወቀ

Image
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) መንግስትና ገዢው ፓርቲ የአገሪቷን ሁሉንም ነገር ለፖለቲካ ፍጆታ መጠቀማቸው አገርን አደጋ ላይ የሚጥል በመሆኑ ሊቆም እንደሚገባ ገለፀ፡፡ ከትላንት በስቲያ ፓርቲው በፅ/ቤቱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ “የኢህአዴግን ስርዓት ከቀደሙት አምባገነን ስርዓቶች ለየት የሚያደርገው ሁሉንም ነገር ለፖለቲካ ስልጣን መጠቀሚያ ማዋሉ ነው” ያለው አንድነት፤ ከዚህም ውስጥ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ አንዱ እንደሆነ ገልፃል፡፡ ግድቡ ከመጀመሩ በፊት ማለቅ የነበረባቸው ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች ነበሩ፣ ግድቡን ከፓርቲ አጀንዳ ወደ ህዝብ አጀንዳነት ማውረድ አለበት፣ የግድቡ ስራ አንድ አካል የሆነውን የወንዝ አቅጣጫ ማስቀየር በግንቦት ሀያ ዕለት ማድረጉ ፖለቲካዊ እንጂ ኢኮኖሚያዊ ጥቅም የለውም፣ ያለው አንድነት ፓርቲ፤ መንግስት ለግድቡ ግንባታ ከጉሮሮው እየነጠቀ የሚወስደው ከህዝብ ስለሆነ የአባይ ግድብ ጉዳይ የህዝብ አጀንዳ እንዲሆን መንግስት ከተቃዋሚዎችም ሆነ ከሌሎች ባለ ድርሻ አካላት ጋር አገራዊ ውይይና መግባባት ላይ መድረስ እንዳለበት ፓርቲው በመግለጫው አሳስቧል፡፡ “የአንድ መንግስት ግዴታዎች የሆኑት ተግባራት መንገድ ውሃ፣መብራትና መሰል ተግባራት መዳረሻቸው የፖለቲካ ስልጣን ማራዘም ነው ያለው ፣ለፖለቲካ ፍጆታ የማይውል ንፁህ መሰረተ ልማት ወሳኝ መሆኑን ፓርቲው በፅኑእንደሚያምን ገልፆ ዛሬ እንደ አዲስ ኢህአዴግ ያነሰው በአባይ ወንዝ ላይ ግድብ መስራትና ማልማት አስፈላጊነት ለዘመናት ሲነሳ የነበረ ጉዳይ እንደሆነም አስታውሷል፡፡ የአባይን ጉዳይ በተመለከተ ከአንድ አመት የተመረጡት የግብፅ ፕሬዝዳንት መሀመድ ሙርሲ ሃሳባቸው ተቀባይነት ይኑረውም አይኑረውም ከተቃዋሚዎች ጋር እንደተነጋገሩ የሱዳን መንግስት የፖለቲካ እስረኞችን በመፍ