Posts

It does not relate to us.

Image
Asfaw Dingamo, deputy director and advisor to the director general of the Ethiopian Sugar Corporation, Abaye Tsehaye, said this speaking about the delay in construction of Tendaho Sugar Factory, whose first phase was reportedly meant to be completed in 2010 and its second phase a year after. If the question is whether the contractor had an implementation problem, I would say yes, Asfaw told Sendeke, an Amharic weekly, in an exclusive interview published on Wednesday, November 28, 2012. http://addisfortune.net/columns/it-does-not-relate-to-us/

ለሥርዓትና ለተቋማት ግንባታ ቅድሚያ ትኩረትና ርብርብ ይደረግ!!

Image
ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት እውን መሆን፣ ለልማት፣ ለሰላምና መረጋጋት፣ ለአገር ህልውናና ደኅንነት እጅግ በጣም ወሳኝ መሆኑ በተደጋጋሚ መነገሩ ቢሰለችም፣ አሁንም እንደገና ቅድሚያ ርብርብና ልዩ ትኩረት ለሥርዓትና ለተቋማት ግንባታ ይሰጥ እንላለን፡፡ አገራችን ኢትዮጵያ እንዴት መኖርና መንቀሳቀስ እንዳለባት የሚመራ ሕገ መንግሥት አላት፡፡ ሕገ መንግሥቱን ሥራ ላይ ለማዋል የወጡ በርካታ ሕጎች አሉ፡፡ አዋጆቹንና ሕጎቹን ሥራ ላይ ለማዋል ይበጃል የተባሉ ደንቦችና መመርያዎችም በብዛት አሉ፡፡ ከየት ጀምረን የት እንድረስ በማለት የተለያዩ ዕቅዶች ወጥተዋል፡፡ የዕድገትና የትራንስፎርሜሽን ዕቅድም አለ፡፡ ህዳሴውን እውን ያደርጋሉ ተብለው የተቀመጡ ራዕዮችም አሉ፡፡ እነዚህን ሥራ ላይ የሚያውላቸው ግን ማን ነው? ሥራ ላይ የሚውሉትስ እንዴት ነው? ሥራ ላይ በትክክል መዋላቸውና አለመዋላቸው የሚታወቀውስ እንዴት ነው? ዋስትናቸው ምንድን ነው? ለእነዚህ ጥያቄዎች መልስ ለመስጠት ስንሞክር ነው በኢትዮጵያ ተቋማት ያልተገነቡ መሆናቸውን፣ ሥርዓት ተፈጥሮላቸውና ሥርዓቱን ተከትለው የማይሠሩ መሆናቸው በግልጽ የሚታየው፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የመንግሥትና የግል ባንኮችን የሚከታተልና የሚቆጣጠር አካል ነው የሚል ሕግ አለ፡፡ እንደ ተቋም ይህን ኃላፊነት እንዲወጣ ሕግ ያስገድደዋል፡፡ በተግባር ግን ይህን ይፈጽማል? ደፈር ብሎ እንትን የተባለ ባንክን ይቆጣጠራል፤ ያዛል፡፡ ፈርቶ ደግሞ እንትን የተባለ ባንክን ለመቆጣጠር ይሽመደመዳል፡፡ አንዱ ባንክ ዞር በል ሲለው ያዙኝ ልቀቁኝ ይላል፡፡ ሌላው ባንክ ዞር በል ሲለው እውነትም በፍርኃት ዞር ይላል፡፡ እንደ ተቋም አይንቀሳቀስም፡፡ ወጥ ሥርዓት አይከተልም፡፡ መሬት የሚሰጠውና የሚቀማው ማዘጋጃ ቤት ነው፡፡ ሕግን ተከትሎ፡፡

Why such Daunting Silences The Sidama Sons and Daughters?

December 08 2012 (Kukkisa, Our reporter from Sidama Capital Hawassa) Ohi!! the Sidama nation of north East Africa, From where may I start my lament? From where may I begin my argument? How can I reveal the hidden face of all evils and their architects? How can I unravel behind the scene secrets? How can I show you the poisonous policies? Perpetrated against your nation, the biggest story for an ongoing discussion? Or with what language on earth may I speak? The depth, magnitude and the extent of your ongoing grievances? Over a century old neglected pleas? And about the situation you’re obliged to live under, That is causing you untold disaster? How can I say and who can I speak to? In the land of lawlessness where brutalities rule over innocents!! From where may I start my laments? You fathers of the Sidama kids, unable to provide, to your families’ burning needs, As your lone attempt fail to succeed, Extremely confused, not knowing what to do, and where and to who to turn to, when you