Posts

ሲዳማን ጨምሮ በደቡብ ክልል በተያዘው ዓመት ከ116 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በቡና ይለማል

Image
አዋሳ ጥቅምት 08/2005 በደብብ ክልል በተያዘው የምርት ዘመን ከ116 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በቡና እንደሚለማ የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። ለተከላው ከ320 ሚሊዮን በላይ ችግኝ ይዘጋጃል።  በክልሉ ግብርና ቢሮ የመንግስት ኮሚኒኬሽን የስራ ሂደት ኦፊሰር አቶ አያሌው ዘነበ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት በክልሉ ቡና አብቃይ በሆኑ ወራዳዎች 116 ሺህ 648 ሄክታር መሬት በስግሰጋና በአዲስ በቡና ይለማል። በእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት በክልሉ ቡናን በብዛትና በጥራት በማምረት የሚገኘውን የውጪ ምንዛሪ መጠን ለማሳደግ ቢሮው ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል።  በምርት ዘመኑ በክልሉ በቡና የተሸፈነውን መሬት መጠን 22 በመቶ ለማሳደግ በተያዘው ግብ መሰረት ምርጥ የቡና ዘር በማሰባሰብ በግብርና ምርምር ማዕከላት፣ በመንግስት፣ በባለሀብትና በአርሶ አደሩ የችግኝ ጣቢያ ከ122 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ ምርጥ የቡና ዘር በማፍሰስ የችግኝ ዝግጅት እንደሚደረግ አስታውቀዋል።  በቡና ተከላ ስራ ለሚሰማሩ ከ438 ሺህ ለሚበልጡ አርሶ አደሮች በቡና ማሳ ዝግጅት ተከላ እንክብካቤ አሰባሰብና አከመቻቸት ዙሪያ በተግባር የታገዘ ስልጠና የሚሰጥ መሆኑንም አቶ አያሌው ገልጸዋል።  በክልሉ በቡና ከለማውና ለምርት ከደረሰው 349 ሺህ948 ሄክታር ማሳ ከ3 ነጥብ ስድስት ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ለመሰብሰብ መታቀዱንና የቡና ምርታማነትን በሄክታር 10 ነጥብ 5 ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ እየተሰራ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።  ዘንድሮ በቡና ለሚሸፈነው ከ116 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት 320 ሚሊዮን 895 ሺህ 915 የቡና ችግኝ ዝግጅት በመደረግ ላይ እንደሚገኝ አቶ አያሌው ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ገልጸዋል።

ልዩነት ለዘለዓለም ይኑር!

ሰላም! ሰላም! እንዴት ናችሁልኝ? ‹‹እንደርሳለን ብለን ከመሸ ተነስተን፣ ስንገሰግስ ነጋ ምንድን ነው የሚሻለን?›› አለችላችሁ አንዷ አዝማሪ። እውነቷን ነው እኮ! ‹‹በዚህ አካሄዳችን እንኳን ልንደርስ የት እንደምንሄድም የምናውቅ አንመስልም፤›› ከእንቅልፌ እንደተነሳሁ ማንጠግቦሽን እንዲህ ብላት፣ ‹‹ኧረ ተረጋጋ። እንዴ ቅዠትና እውነትን ለይ እንጂ፤›› አለችኝ። ስንት መልካም ጅማሮዎች ባሉት በዚህ ጊዜ የእኔስ እንዲህ ማለት አይገርማችሁም? ‹‹የእኔ ባትሆኝ ይቆጨኝ ነበር፤›› አልኩ። የእውነት የእኛ አልሆን እያለን የሚያስቆጨን በዝቷል። ሌላ ምንም ሳይሆን የገዛ ኑሯችንን መውሰድ ትችላላችሁ። እኛ እየኖርነው የእኛ ይመስላል? እሱ በፈለገው እንጂ እኛ በፈቀድነው እንመራዋለን? ኧረ ጣጣ ነው ዘንድሮ ወገኖቼ! እውነቴን ነው የምላችሁ ልቤ ክፉኛ የሚዝለው እንዲህ እንዲህ ሳስብ ነው። የደላላ ልብ ጥቁር ድንጋይ ነው ያለው ማን ነው? ‹‹እኛም እኮ አንዳንዴ ሰው ነን፤›› አለች አሉ ጦጣ። ‘እኛም በቤታችን እህህ አለብን’ ሲባል ባትሰሙ ነው? ይህችን እንኳን የእኛ ሠፈር አባባል ስለሆነች ላትሰሙዋት ትችላላችሁ። አንድ ደፋር ነው አሉ፣ ‹‹ማንም ያለሙያውና ዕውቀቱ ስንት ቦታ እየገባ ነገር ሲያበላሽ እየታለፈ የእኛ ሠፈር በዚህ አባባል አትጠቆርም፤›› ብሎ የለፈፈው። ወይ የዘመኑ ፈጠራ! ሁሉንም ነገር ካዛመድነው እዚህ አገር ስለሙያና ባለሙያው ብዙ ይወራል። በየዘርፉ ለሥራቸው ባላቸው ትጋት ምሥጋና የምንቸራቸው ሰዎች ጥቂት አይደሉም እኮ። ባናስተውለው ነው እንጂ! ታዲያ በዚያው ልክ ያለ ቦታው ገብቶ የሚያደናቁረውን ስታዩ የማማረሪያ ቃላት አይበቋችሁም። በነገራችን ላይ የዘንድሮ ቃሪያ አንሰፍስፎ አላቃጥል ያለን ለምን እንደሆነ ታውቃላችሁ? ያለቦታቸው የገቡ የሰው ቃሪያዎች በ

Another busy day in Warancha and the surrounding area of Awassa.

Image
Best Day Yet! Another busy day in Warancha and the surrounding area of Awassa. The children greeted us with a song and game as we walked onto the field. They were so excited to see us again. We taught them songs and in return, they sang for us. We played “Minute to Win It,” passed life savers on spaghetti noodles, and balanced 5 die on popsicle sticks. Our team performed two skits: birth of Christ with shepherds and then birth of Christ with wise men. Then the children re-enacted both skits. They are stars in the making and really played their parts well…even down to the expressions on their faces when the host of angels came to proclaim Christ’s birth. We ended our morning with another soccer game while the little ones played other games. We left Warancha at noon, ate lunch and then visited Shalom Orphanage just down the street. This is the orphanage from where Doug (our team leader from Riverside) adopted his son Zebene, 7 months ago. Arrangements had been made prior to

Infographic: The Power of Cooperatives Explained

Image
Anja Tranovich Editor and Media Relations Specialist, ACDI/VOCA Infographic: The Power of Cooperatives Explained Posted: 10/16/2012 10:27 am This World Food Day, October 16, celebrates the power of cooperatives, "Key to Feeding the World." Why co-ops? By banding together in a co-op, farmers can buy inputs, like fertilizer and seed, directly from providers, saving expensive middleman costs. They can efficiently learn new techniques. They can share costs of storage or processing and bulk their crop to sell to larger companies who want products measured in tons not in bushels. Whether in grain or coffee, cooperatives connect farmers to markets and to each other. Take the case of the Ferro coffee cooperative in Ethiopia. The Ferro co-op accomplished a remarkable feat when it connected its rural, smallholder farmers to the global market for specialty coffee, and the co-op's dry-processed coffee was designated a Starbucks' Black Apron

Gerontocracy as a tradition and a mirror for the future (The case of Sidama)

by John  HAMER Anthropology holds up a great mirror to man and lets him look at himself in his infinite variety. [Kluckholm 1949:11] Years ago Clyde Kluckholm published a book titled 'Mirror for Man". In it he explained how studies of nonwestern societies '... show the great variety of solutions ...' that have been developed, as well as '...the variety of meanings ...' that have been conceived to resolve human problems (ibid:15). This world panorama of differing life styles became a way of learning '... what works and what doesn't ...' Since then, and specially now with the popularization of 'cultural diversity,' the discovery has focused, for the average person, on such peripheral aspects of difference as tasting foods and musical forms. Seldom, however, have westerners been willing to look seriously at the possibility of experimenting with different forms of authority, social, and economic practices observed in the cultures of other