Posts

ሲዳማ ውስጥ ሰዎች እየተራቡ ነው፡ህጻናት በተመጠጠነ ምግብ እጦት ለተለያዩ በሽታዎች እየተጋለጡ ነው።

ሲዳማ በታሪኩ  የተራበባቸው ግዚያት ብዙም ኣይደለም። ሲዳማ መራብ የጀመረውም ከቅርብ ኣመታት ወዲህ ነው። ሲዳማ ከሚመገበው የምግብ ኣይነት ማለትም እንሴት ካለው ደርቅን የመቋቋም ኣቅም የተነሳ ኢትዮጵያን በተደጋጋሚ የሚያጠቃውና በተለያዩ መዝገቤ ቃላት ለኣገሪቱ እስከ ብያኔ መስጫነት እያገለገለ ያለው ረሃብ ብዙ ጊዜ የሲዳማን ኣካባቢ ኣይዳፈሪም ነበር። ታዲያ ዛሬ ዛሬ ያ ታሪክ ተቀይሮ የሲዳማ ህዝብ እየተራበ እና የውጭ እርዳታ መጠባበቅ መጀመሩ እየተነገረ ነው። ከዛሬ ሰባት እና ስምንት ኣመታታ በፊት የሲዳማ ህጻናት በተለይ በቦርቻና በሽቤዲኖ ወረዳዎች ውስጥ በከፍተኛ ሁኔታ በተመጣጠኔ ምግብ እጦት ለበሽታ ተዳርገው እንደነበር ይታወሳል፤ በወቅቱ ኣለም ኣቀፍ ድርጅቶች ባደረጉት ከፍተኛ ህይወት የመታደግ ርብርብ የበርካታ ህጻናትን ህይወት ለመታደግ ተችሏል። የኣከባቢው ባለስልጣናት ላለፉት ኣስር ኣመታት በኣከባቢው የምግብ ዋስትናን በተመለከተ  ይህ ነው የሚባል ስራ ባለመስራቻቸው  ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ኣካባቢ በድጋሚ በረሃብ መጠቃቱን እና ህጻናትም በተመጠጠነ ምግብ እጥረት ተጠቅተው ወደ እርዳታ  መስጫ ጣቢያዎች በመጉረፍ ላይ መሆናቸውን የተለያዩ ኣለም ኣቀፍ እርዳታ ሰጪ ድርጅቶች በሪፖርታቸው እያመለከቱ ነው። በቦርቻ ወረዳ ህጻናት በተመጣጠኔ ምግብ እጥረት በየትምህርት ቤቶች ተስላፍልፈው እየወደቁ መሆ ናቸው እና የበሰባቸው ደግሞ ወደ ማገገሚባ ጣቢያዎች በመግባት ላይ ናቸው። በየጣቢያዎቹ ህጻናቱን ይዘው የመጡ እናቶች እንደምሉት ከሆነ በኣከባቢው ካለው ድርቅ የተነሳ ልጆ ቻቸውን መመገብ ኣልቻሉም። ወደ ኣካባቢው በኣስቸኳይ የምግብ እርዳታ ካልተላከበሰው ህይወት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ልደርስ እንደምችል ኣለም ኣቀፍ ድርጅቶች በሪፖርታቸው ኣመልክቷል። ሪፖር

Complementary feeding: Patterns and practices in Sidama, Southern Ethiopia

ABSTRACT Complementary feeding is important for healthy growth of infants after 6 months of age. The purpose of the study was to understand the pattern of complementary feeding in the Sidama region of southern Ethiopia. We surveyed mothers about breastfeeding, complementary feeding practices and beliefs, and maternal characteristics. Weight and length of infants were taken and converted to z-scores using WHO software, and hemoglobin was assessed by HemoCue®. Of the 96 infants (age: 9.45 ± .50 months), 18% had a length for age z-score <–3 and 22% had a length z-score between –3 and –2. Males were more likely to be malnourished than females (p=.009). Iron supplements after birth were reported by 82%. All the infants were currently breastfed and 91% of males and 86% of females had received solid foods within the last 24 hours; twice on average. The most commonly fed items were water (82%); corn bread (65%) and animal milk (28%). Less than 2% of infants were given yellow or green ve

ሲዳሙ ዎርባሆ ዎርብማስ ኩሌ ኣይራዳ ጎባሆ

Image
ሲዳሙ ዎርባሆ ዎርብማስ ኩሌ ኣይራዳ ጎባሆ 

የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ያቋቋመዉ የማህበረሰብ ሬዲዮ ጣቢያ ስርጭቱን ጀመረ

Image
ሃዋሳ ሰኔ 21/2004 የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ከ2 ሚሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ በዋናው ግቢ ያቋቋመው የማህበረሰብ ሬዲዮ ጣቢያ ትናንት ተመርቆ ስርጭቱን በይፋ ጀመረ፡፡ የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ዮሴፍ ማሞ የሬዲዮ ጣቢያውን ለአገልግሎት ሲከፍቱ እንደተናገሩት የማህበረሰብ ሬዲዮ ጣቢያዉን ለማቋቋም የተቻለዉ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኢምባሲ ባደረገዉ ድጋፍና በዩኒቨርሲቲዉ ጥረት ነዉ ። በአሁኑ ጊዜ የጣቢያዉ የስርጭት አቅም 50 ኪሎ ሜትር ሬዲዬስ የሚሸፍን ሲሆን ወደፊትም ይህንን አድማሱን በማስፋት የተጠቃሚዉን ህብረተሰብ ቁጥር ለማሳደግ እቅድ ተይዟል ብለዋል ። የማህበረሰብ ሬዲዮ ጣቢያ በተለይ የመማር ማስተማሩ ስራ ከምርምር፣ ከዕውቀትና ከቴክኖሎጂ ሽግግር ጋር አያይዞ ለእድገትና ልማት የሚበጁ መረጃዎችን በማስተላለፍ ጠቃሚ አገልግሎት እንደሚሰጥ አስታዉቀዋል ። ህብረተሰቡ በሬዲዮ ጣቢያው ተጠቅሞ ጥያቄ የሚያቀርብበት፣ መረጃ የሚሰጥበት፣ ስራዉን የሚገመግምበት፣ ያሉትን ክፍተቶች የሚጠቁምበት እንደሚሆንም ያላቸዉን እምነት አሳስበዋል ። ዩኒቨርሰቲው በቅርቡ በጋዜጠኝነትና ማስ ኮሙኒኬሽን ለከፈተው አዲስ ፕሮግራም የተግባር መለማመጃ በመሆን ጭምር ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እንዳለው ዶክተር ዮሴፍ አስታዉቀዋል ። በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ተወካይ ሚስተር ሮበርት ፖስት/m.r robert post /በበኩላቸው መንግስታቸው የሀገሪቱን ግብርና፣ ትምህርት፣ ጤና፣ በተለይ ኤች አይ ቪ ኤድስን ለመከላከልና የእናቶች ጤንነትን ለማጎልበት የሚረዱ ድጋፎችን እያደረገ መሆኑን አስታዉቀዋል። ከዚህም ባሻገር የማህበረሰብ ሬዲዮ ጣቢያ ለማሰፋፋት በሚደረገዉ ጥረት ከአሁን ቀደም ለሀሮማያ ዩኒቨርስቲ አሁን ደግሞ ለሀዋሳ ዩኒቨርስቲ መንግስታቸዉ ድጋፍ ማድረጉን ገልጠዋል። ለወደፊትም የ

The Oromo and Sidama Peoples’ Historical and Neighbourly Relation Cannot Be Dented by the TPLF Plots

Image
OLF and SLF Joint Statement June 29, 2012 The Tigrian Peoples Liberation Front (TPLF) regime has relentlessly pursued the ‘divide and rule’ policy to prolong its grip on power. The regime has initiated conflict between different nations, nationalities and peoples at different times and places, since it came to power, causing destruction of thousands of lives and millions of dollars worth properties. This anti peace and brutal regime, pursuant to its standing policy, has been engaged in overtly and covertly instigating conflict between the Oromo and the Sidama peoples. Accordingly it has managed to instigate conflict in the district of Riimaa Dhaadessaa between the Oromo people in Ajje sub‐zone of Arsi Zone and the Sidama people in Hawasa subzone of Sidama Zone. Loss of lives and property has been reported due to this conflict initiated by the agents of the regime on both sides. The motive of the regime in initiating this conflict is consistent with its hitherto policy else