Posts

በሀዋሣ ዩኒቨርስቲ ከሁሉም የትምህርት ክፍል ለተውጣጡ ተማሪዎች በስነ ተዋልዶ ጤናና ኤች አይቪ ኤድስ መከላከል ዙሪያ ትምህርት ተሰጠ፡፡

Image
New በሀዋሣ ዩኒቨርስቲ ከሁሉም የትምህርት ክፍል ለተውጣጡ ተማሪዎች በስነ ተዋልዶ ጤናና ኤች አይቪ ኤድስ መከላከል ዙሪያ ትምህርት ተሰጠ ፡፡ስልጠናው ጤናማ፣ ብቁና አምራች ዜጋ ለመፍጠር የሚደረገው ጥረት የሚያግዝ መሆኑም ተገልጿል፡፡የሀዋሣ ዩኒቨርስቲ ኤች አይቪ ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ዳይሬክቶሬት ረዳት ዳሬክተር አቶ አለማየሁ አበበ እንደገለፁት የስነ ተዋልዶ ጤና እና የኤች አይቪ ኤድስ ትምህርት ማግኘታቸው ከነዚህ ጋር ተያይዞ የሚጋረጡ ችግሮችን አስቀድሞ ለመከላከል ያስችላቸዋል፡፡ ዩኒቨርስቲው ትኩረት ሰጥቶ ከሚሰራባቸው ዘርፎች አንድ ኤች አይቪ ኤድስና የስነ ተዋልዶ ጤና ችግሮች የተማሪዎች ችግር እንዳይሆኑ ማድረግ ነው ብለዋል፡፡ከሁሉም የትምህርት ዘርፍ የተውጣጡ ተማሪዎች በመገኘታቸውም አላስፈላጊ እርግዝና እና ሌሎች በሽታዎችን ለመከላከል ያገኙትን ትምህርት ለሌሎች ተማሪዎች ግንዛቤ ለመፍጠር እንደሚያሰችልም ጠቁመዋል፡፡  ይህም ውይይት የመማር ማስተማሩን ሂደት እንዳያስተጓጉል እና ጤናማ፣ ብቁ አምራች ዜጋን ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት የሚያግዝ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የደቡቡ ክልል ሀገርን እንወቅ የባህል ልማትና ቱሪዝም ፎረም ዋና መስራችና ስራ አስኪያጅ ወጣት አሸናፊ ግዛው እዲህ አይነት ውይይቶች ተማሪዎች በጋራ ማድረጋቸውንና ግልጽ ሆነው የመናገር ባህል እንዲያዳብሩ ይረዳቸዋል ሲል ተናግሯል፡፡በቀጣይም እንደዚህ አይነት ፎረሞችን በክልሉ ባሉ ዩኒቨርስቲዎች በማዘጋጀት እራስን ባለመጠበቅ የሚመጡ በሽታዎች በዩኒቨርስቲዎች ለመቀነስ እንደሚሰሩ ገልፀዋል፡፡ በሌላ በኩልም ተማሪዎቹ የካምፖስ የፍቅር ሕይወት ጣጣ ወይስ አላማ በሚል ከነባራዊ ሁኔታ መነሳት ተማሪዎቹ በግልጽ ተወያይተዋል፡፡

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተስተካከይ ጨዋታ ሀዋሳ በደደቢት 1 ለ 0 ተሸንፏል

Image
New እሮብ, 14 መጋቢት 2012 13:26 በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተስተካከይ ጨዋታ ደደቢት በአዲስ አበባ ስታድየም ሀዋሳ ከነማን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸነፈ፡፡ ደደቢት ከመሪዎቹ ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት አጥብቧል፡፡ የሳምሶን ከተማን ሪፖርት ከቀጣዩ ቪዲዮ ይመልከቱ፡፡ Adobe Flash Player not

Intermarriage between Conflicting Groups: The Case of the Arsi Oromo and the Sidama

2.16 Intermarriage between Conflicting Groups: The Case of the Arsi Oromo and the Sidama (Girma Negash) The basic objectives of this study can be summarized as follows:       1. To bring to light and properly document the age-long intermarriage between the Arsi and  the Sidama about whom little seem to be known thus far.       2. To investigate the puzzling paradox how two peoples who perceive one another as enemy, and often at war with each other, happen to intermarry.       3. To identify specific reasons that induced Arsi-Sidama neighbours to look for a partner  from a hostile group.       4. To analyse the attitude of members of the two respective communities towards such  cross-border marriages.       5. To examine the progress of the intermarriage issue in a time perspective.       6. To investigate the possible impact of this intermarriage on the conflict between the Arsi  and the Sidama. In pursuance of the outlined objectives of the study, a qualitativ

Gimbii Yemo!

Image
New

BET Architects snatch Hawassa University expansion design

Image
New BET Architects PLC has won a bid to design a major component of an expansion project Hawassa University will soon undertake. Hawassa University wishes to build a new university grounds including a facility it named Yirgalem Campus, for which it solicited design proposals. The university was aided by the Association of Ethiopian Architects [AEA] to select from seven entries for the three projects; civil engineering laboratory, administration building, and dormitory. The competition resulted in a big win for BET which, partnering with an international firm, has also sealed the deal to design Ethiopian Airlines’ headquarters in February.  BET took the largest of the three projects to draw a facility that houses buildings including students’ dormitory. Yohannes Abay came in second, and Sileshi Consult took third place in the competition. “BET Architects won the competition having fulfilled the client’s requirement. BET had proposed a campus development plan, and the dormi