Posts

Showing posts from May, 2013

በሲዳማ ዞን ሸበዲኖ ወረዳ ከ5 ሺህ በላይ ጎልማሶች ተግባር ተኮር የጎልማሶች ትምህርት በመከታተል ላይ ናቸው ተባለ

ሃዋሳ ግንቦት 23/2005 በሲዳማ ዞን ሸበዲኖ ወረዳ በተግባር ተኮር የጎልማሶች ትምህርት ከ5 ሺህ በላይ ጎልማሶች ትምህርታቸውን እየተከታተሉ መሆኑን የወረዳው ትምህርት ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ አዝመራ አመኑ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት በወረዳው በሚገኙ ከ35 በሚበልጡ ትምህርት ቤቶችና ጊዜያዊ የማሰተማሪያ ስፍራዎች ማንበብና መጻፍ ለማይችሉ ጎልማሶች ትምህርት እየተሰጠ ነው። በወረዳው ማንበብና መጻፍ የማይችሉ ጎልማሶችን በመለየትና ለ96 አመቻቾች የማስተማር ስነዘዴ ስልጠና በመስጠት 5 ሺህ 947 ጎልማሶች ትምህርት እየተሰጠ መሆኑን ተናግረዋል። በደረጃ አንድና ሁለት ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ ካሉት ጎልማሶች በተጨማሪ በቀበሌ አመራሮች በልማት ቡድኖችና በአንድ ለአምስት ትስስር አማካኝነት ማንበብና መጻፍ የማይችሉ ጎልማሶች እየተለዩ መሆኑንና በአሁኑ ወቅት በወረዳው የጎልማሶች ትምህርት ሽፋን ከ56 በመቶ በላይ እንደደረሰ አቶ አዝመራ ተናግረዋል። የጎልማሶች ትምህርትን በተጠናከረ መልኩ ለማከናወን የወረዳው አስተዳደር ለአመቻቾች አስፈላጊውን ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝና የማስተማሪያ መጽሀፍት ግዥ በመፈጸም ለሁሉም ጣቢያዎች እንዲዳረስ ማድረጉን አስታውቀዋል። በተጨማሪም አምስትና ስድስት ዓመት የሆናቸው 23 ሺህ 233 ህጻናት በ250 አመቻቾች የቅድመ መደበኛ ትምህርት በትምህርት ቤትና ከትምህርት ቤት ውጪ በተዘጋጁ የማስተማሪያ ስፍራዎች እየተማሩ እንደሚገኙ ገልጸዋል። ልዩ ፍላጎት ያላቸውን አካል ጉዳተኞች በአካቶ የማስተማር ዘዴ ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ 392 መስማትና ማየት የተሳናቸውና የተለያየ የአካል ጉዳት ያለባቸው ህጻናት በሰለጠኑ መምህራን እንዲማሩ መደረጉን አቶ አዝመራ ጠቁመዋል። የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታረቀኝ

የሀዋሳ ዩኒቨርሰቲ የህብረተሰብ አገልግሎትን ለማጠናከር እየሰራ ነው ይላል

Image
አዋሳ ግንቦት 22/2005 የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የህብረተሰብ አገልግሎትን እንደ መደበኛ ፕሮግራሙ በማቀፍ የምርምር ውጤቶችን ተጠቃሚ ለማድረግ ስራውን አሰፋፍቶና አጠናክሮ መቀጠሉን የዩኒቨርስቲው ፕሬዝዳንት ገለጹ፡፡ ዩኒቨርስቲው ለስራ አጥ ወጣቶችና ሴቶች በዘመናዊ የዶሮ እርባታ ዙሪያ ያዘጋጀው ስልጠና ትናንት በሀዋሳ ከተማ ተጀምሯል፡፡ ስልጠናውን የከፈቱት የዩኒቨርሰቲው ፕሬዚደንት ዶክተር ዮሴፍ ማሞ እንደገለጹት የመማር ማስተማር ስራቸውን ከምርምር ጋር አቀናጅተው ያገኟቸውን አዳዲስና ችግር ፈቺ ውጤቶችን ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ ስድስት የቴክኖሎጂ መንደሮች ተቋቁመዋል፡፡ የህብረተሰብ አገልግሎትን እንደ መደበኛ ፕሮግራማቸው በማቀፍ በምርምር የተገኙ የግብርና፣ የጤናና ሌሎችን ውጤቶችን በተለይ ስራ አጥ ወጣቶችንና ሴቶችን ተጠቃሚ ለማድረግ የተለያዩ ስልጠናዎችንና የመስሪያ ግብአቶችን በማሟላት ድጋፍ እየሰጡ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ በቅርቡ ብቻ በደን ልማትና ችግኝ እንዲሁም በእንጉዳይ አመራረትና አጠቃቀም ላይ ከሀዋሳ ከተማና ከሲዳማ ዞን ሁላ ወረዳ ለተወጣጡ በርካታ ወጣቶችና ሴቶችን ተጠቃሚ ማድረጋቸውን አመልክተው አሁንም ለ24 ወጣቶች በዘመናዊ የዶሮ እርባታ ዙሪያ ስልጠና አዘጋጅተው እራሳቸውን ችለው በተመሳሳይ ለሌሎችም የሚበቁበት የአቅም ግንባታ ድጋፍ አያደረጉ መሆናቸውን አስረድተዋል፡፡ ስራ ፈጣሪ ወጣቶችን እናበረታታለን ያሉት ዶክተር ዮሴፍ ዩኒቨርስቲው አጠቃላይ የትምህርት ተቋም እንደመሆኑ ሌሎችንም ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸውን የምርምር ውጤቶችን ለህብረተሰቡ በማሸጋገር ተጠቃሚ ለማድረግ ስራቸውን በሁለገብነት አስፋፍተውና አጠናክረው መቀጠላቸውን ገልጸዋል፡፡ በዩኒቨርስቲው የምርምርና ልማት ዳይሬክተር ዶክተር ተስፋዬ አበበ በበኩላቸው ህብረተሰቡ ተጠ

Cooking with traditional crops improves nutrition and boosts women's incomes

Image
Promising pulses in Ethiopia A similar healthy-eating effort is underway in Ethiopia, where about 52% of the country's rural population fails to meet minimum consumption requirements for calories. Researchers at the University of Saskatchewan and Hawassa University are studying how education can increase consumption of pulses, including chickpeas, broad beans, and lentils. They are focusing particularly on the consumption patterns of the most vulnerable: children under five, adolescent girls, and adult females. Studies found a lack of awareness among women of the nutritional value of pulses, and the need to incorporate this high-protein, high-iron crop in everyday meals. "The main staple of the Ethiopian diet is teff (a local cereal grain). People would rather eat that alone than add a little protein, like lentils. Part of our project is showing them the nutritional value of protein combinations. We are also trying to overcome the perception of pulse as 'poor man'

Assessment of drug use pattern using WHO prescribing indicators at Hawassa University teaching and referral hospital, south Ethiopia: a cross-sectional study

Image
To promote rational drug use in developing countries, it is important to assess drug use pattern using the World Health Organization (WHO) drug use indicators. The aim of this study was to assess the drug prescription patterns at the Medical Outpatient Pharmacy of Hawassa University Teaching and Referral Hospital, using some of the WHO core drug use indicators.  Methods: A descriptive, quantitative, and cross-sectional survey was conducted to determine the current prescribing practices at Hawassa University Teaching and Referral Hospital. The sample was selected using systematic random sampling. 1290 patient encounters were reviewed retrospectively for a 2-year period from September 2007 to September 2009. Data were collected from prescriptions and Prescription registration books retained in the pharmacy.Result: The average number of drugs prescribed per encounter or mean was 1.9 (SD 0.91) with a range between 1 and 4. The percentage of encounters in which an antibiotic or injection

ፋና ብሮድ ካስት ኮርፖሬት ሻሸመኔ ኤፍ ኤም 103 ነጥብ 4 በሲዳምኛ ቋንቋ የሬዲዮ ስርጭት መጀመሩንም አብስሯል፡፡

አዋሳ ግንቦት 21/2005 የግንቦት 20 የድል በዓል የሀገሪቱን ታሪክ ወደ አዲስ ምዕራፍ ያሸጋገረ የብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች አኩሪ የትግል ውጤት መሆኑን የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሺፈራው ሽጉጤ ገለጹ፡፡ ፋና ብሮድ ካስት ኮርፖሬት ሻሸመኔ ኤፍ ኤም 103 ነጥብ 4 ከሲዳማ ዞን አስተዳደር ጋር በመተባበር የግንቦት 20ን በዓል ትናንት በሀዋሳ ከተማ በተለያዩ ፕሮግራሞች አክብሯል፤ በሲዳምኛ ቋንቋ የሬዲዮ ስርጭት መጀመሩንም አብስሯል፡፡ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሺፈራው ሽጉጤ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት የዘንድሮው የግንቦት 20 በዓል ትግሉን በመምራት ለድል ያበቁት ታላቁ መሪ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን በሞት በተለዩን ማግስት የሚከበር በመሆኑ ልዩ ያደርገዋል፡፡ እሳቸውን ብናጣም የሀገራቸንን ታሪክ ወደ አዲስ ምዕራፍ በማሸጋገር ራዕያቸውንና የህዳሴ ጉዞችንን ለማሳካት ጠንካራ መሰረት በመጣል የብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች አኩሪ የትግል ውጤት እንዳለ አስረድተዋል፡፡ ሀገሪቱ ከጨለማው ዘመን በመውጣት በአሁኑ ወቅት የቡድንና የግለሰብ መብት ከመረጋገጡም በላይ በተለይ በትግል ወቅትና ከዚያም ወዲህ እንደሚዲያ የህዝብ ድምጽ በመሆን ሲያገለግል የቆየው የፋና ብሮድ ካስት ኮርፖሬት የግንቦት 20 ሌላው የድል ውጤት መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ፋና የስርጭት አድማሱን በማስፋት ተደራሽ ከሆነባቸው የሀገሪቱ አካባቢዎች በተለይም በሲዳምኛ ቋንቋ አሁን የጀመረው ፕሮግራም ቀጥሎ 17 ሚሊዮን ለሆነው የደቡብ ክልል ህዝብ በተመሳሳይ እንዲሰራ የክልሉ መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍና እገዛ እንሚያደርግ በማረጋገጥ እሰካሁን ላደረገው አስተዋጾኦ አመስግነዋል፡፡ የሲዳማ ዞን ዋና አስተዳደሪ አቶ ሚሊዮን ማቲዎስ የሲዳማ ህዝብ እንደሌላው ጭቁን ኢትዮጵያዊ ሁሉ የግንቦት 20 የድል ውጤ

የድንበር የለሹ የህክምና ቡድን ኣባል የሆነችው ኤቫ ዶሚኒገዘ በሲዳማ ዞን ኣሮሬሳ ወረዳ በፈስቱላ ስለምሰቃዩት ሴቶች እና እየሰጡ ስላሉት የህክምና ኣገልግሎት የተመለከተ የጻፉት ማስታወሻ

Image
የድንበር የለሹ የህክምና ቡድን ኣባል የሆነችው ኤቫ ዶሚኒገዘ በሲዳማ ዞን ኣሮሬሳ ወረዳ በፈስቱላ ስለምሰቃዩት ሴቶች እና እየሰጡ ስላሉት የህክምና ኣገልግሎት የተመለከተ የጻፉት ማስታወሻ Día de la fístula: recuperar la alegría* 23 mayo 2013 Por Eva Domínguez (enfermera y comadrona de Médicos Sin Fronteras en  Aroressa , Etiopía) Como os decía , cada día en Sidama es intenso: pasan tantas cosas que de lo que ocurre en solo 24 horas os podría escribir un libro. Recuerdo por ejemplo un lunes que me fui a una referencia:  mi paciente era una mujer que tenía una fístula.  ¿Que qué es eso? Pues es un orificio anormal que se forma en la vagina y que comunica cavidades que no deberían estar en contacto (vejiga, recto…), y que suele ocurrir tras un parto complicado (largo y con fallecimiento del bebé), donde la cabeza del niño presiona esos tejidos llegando a provocar la destrucción. Por esta fisura continuamente se escapan heces, pis… Podéis imaginar la vergüenza que sienten estas mujeres en su vida diaria.  El rechazo del resto a veces o

ብሄራዊ የ10ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ነገ ይጀመራል_ መልካም እድል ለሲዴ ልጆች

Image
አዲስአበባ፣ ግንቦት 20፣ 2005(ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የትምህርትምዝና እና ፈተናዎች ኤጀንሲ ደግሞ አጠቃላይ ዝግጅቴን አጠናቅቄለው ብሏል። ኤጀንሲው ለፋና ብሮድ ካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳለው ነገ በሚጀመረው ፈተና 785 ሺ 183 ተማሪዎች ፈተናውን ይወስዳሉ። ከዚህ ውስጥም 349 ሺ የሚሆኑት  ሴቶች ናቸው። በሀገር አቀፍ ደረጃ 1ሺ 347 የመፈተኛ ጣቢያዎች  ዝግጁ የሆኑ ሲሆን ከ29ሺ 800 በላይ የፈተና ጣቢያ ሀላፊዎች፣ ሱፐር ቫይዘሮች እና ፈታኞች መዘጋጀታቸው ተግልጿ። በዘንድሮ ሀገር አቀፍ ፈተና በተለየ ሁኔታ ኩረጃን ለመከላከል ሲባል ተንቀሳቃሽ ስልኮችን  ወደ መፈተኛ ጣቢያ ይዞ መምጣት ፈጽሞ የተከለከለ መሆኑን ኤጀንሲው አሳስቧል። ይህን በሚያደርጉ  ተማሪዎች ላይ ከፈተና እስከ መሰረዝ የሚደርስ እርምጃ እንደሚወሰድ ታውቋል። በሌላ በኩል የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና ከግንቦተ 26 እስከ 29 ድረስ ይሰጣል። ለዚህ ምዘናም ከ171ሺ 300 በላይ ተማሪዎች ፈተናውን ይወስዳሉ።

በአንድ ቀን 14 ሠርግ ያስተናገደው ሴንትራል ሀዋሳ ሆቴል አሁን ባለ 5 ኮከብ ሆነ

Image
ባለ 17 ፎቅ ሕንፃ የእንስሳት ማቆያ ዙና ሪዞርት እያሰቡ ነው እንኳን ንግድ ገበያ ወጥተው የማያውቁ የተሟላ ትዳር የነበራቸው የቤት እመቤት ነበሩ፡፡ ባለቤታቸው ወታደር ስለነበሩ፣ መኖሪያቸው ካምፕ ውስጥ ነበር፡፡ የትዳር ጓደኛቸውን ሞት ሲወስድባቸው የሚይዙትንና የሚሆኑትን አጡ፤ ሰማይ የተደፋባቸው፣ ምድር የከዳቸው ያህል ክው አሉ፡፡ ቤት ውስጥ ምንም ስላልነበር፣ በላይ በላይ የተወለዱ አምስት ሕፃናት ያለ አባት ማሳደግ እጅግ ከብዶ ታያቸው፡፡ “ምኔን አብልቼ ነው የማሳድጋቸው? እንደፈለጋቸው ይሁኑ፤” … ብለው ሜዳ ላይ በትነዋቸው አልጠፉም፡፡ ለልጆቻቸው ያሏቸው ብቸኛ ወላጅ እሳቸው ብቻ ስለሆኑ እንደምንም ለማሳደግ ወሰኑ፡፡ ባለቤታቸው በሕይወት እያሉ ለቤተሰቡ ቀለብ የተሸመተ 25 ኪሎ ዱቄት ነበር፡፡ “ይኼ ዱቄት ካለቀ ልጆቼን ምን ላቃምሳቸው ነው? አንድ ነገር ማድረግ አለብኝ” ብለው አሰቡ፡፡ ያቺን ዱቄት እየጋገሩ ሽሮ ወጥ ሠርተው ምግብ ቤት ለመክፈት ወሰኑ፡፡ መኖሪያቸው ካምፕ ውስጥ ስለነበር፣ እዚያ ያሰቡትን ነገር ማድረግ እንደማይችሉ ያውቃሉ። ስለዚህ ከዚያ ወጥተው ቤት ለመከራየት ወሰኑ፡፡ የሚያውቋቸው ሰዎችና ጐረቤቶቻቸው ውሳኔያቸውን አልደገፉትም። “እንዴት የሞቀ ቤትሽን ለቀሽ ትወጫለሽ? ልጆቹን ያለ መጠጊያ ልታስቀሪ ነው ወይ? ተይ! እነዚህን ሕፃናት ይዘሽ የባሰ ችግር ውስጥ እንዳትወድቂ …” በማለት መከሯቸው፣ ገሰጿቸው፡፡ እሳቸው ግን በልባቸው “ቤቴንና አቅሜን የማውቀው እኔ ነኝ፤ ይህንን ቤት እኔ አልሠራሁት፤ ደግሞም ቤቴ ውስጥ የሚሸጥም ሆነ የምግደረደርበት ንብረት የለም” በማለት ምክርና ግሳፄውን ችላ አሉት፡፡ ከዚያም ከካምፑ ወጥተው፣ የቤት ኪራይ ረከሰ ወዳለበት አካባቢ ሄደው የ8 ብር የቀበሌ ቤት ተከራዩ፡፡ “እሷንም ተጫርቼና 4 ብር ጨ

Ethiopia’s lasting legacy of famine - ( Boricha, Sidama)

Image
At an international hunger summit in London next month, experts will seek to tackle the long-term impact of childhood malnutrition and its consequences for struggling nations At an international hunger summit in London next month, experts will seek to tackle the long-term impact of childhood malnutrition and its consequences for struggling nations People queue at an emergency feeding tent during Ethiopia's famine in 2003   Photo: REX By  Roger Thurow 10:20PM BST 27 May 2013 Comments In the first-year classroom of Shemena Godo Primary School, in Boricha, Ethiopia, three dozen children study the alphabet. On a black chalkboard, teacher Chome Muse highlights the letter B and writes the combination with each vowel. Ba, be, bi, bo, bu. The pupils, crowded two or three to a desk, listen to the sounds. I am watching one boy in particular, Hagirso, who sits at the back of the room. He copies the letters in his tattered notebook and proudly sho

በእንግሊዝ ነዋሪ የሆኑ የኦጋዴን ማህበረሰብ ለሲዳማ ህዝብ ያላቸውን ኣጋሪነት ኣሳዩ የሎቄን ሰማዕታት በኣንድነት ኣሰቡ Ogaden Community UK Solidarity with Sidama People “Looqe Massacre”

Image
Ogaden Community UK Solidarity with Sidama People “Looqe Massacre” Today we are here to mark the anniversary of Looqe Massacre in which many brothers and sisters have been perished in Hawasa, the capital city of Sidama. This is a very sad story, today I’m sure that we all have a lot in common, because in Ogaden every day a bloody murderer’s kill innocent people, which are peaceful people like our Sidama brothers and sisters. Every day exactly identical and similar evil actions, done by the brutal Addis-Ababa regime, happen to Orormo People, Afar People, Gambella People and all other victims under this regime. We are all suffering from Looqe massacre; we are all victims of the genocide in Ogaden, Oromiya and many other regions in the country. Ladies and gentlemen I would like to thank the Sidama Community for hosting this event. It is really momentous, significant and very important that we hold events like this for the commemoration of our fallen brothers and sisters. Hence, o

INFANT MORTALITY IN THE RURAL SIDAMA ZONE, SOUTHERN ETHIOPIA: EXAMINING THE CONTRIBUTION OF KEY PREGNANCY AND POSTNATAL HEALTH CARE SERVICES

Image
Abstract Objectives: This study is aimed at examining the contribution of selected pregnancy and postnatal health care services to Infant Mortality (IM) in Southern Ethiopia. Method: Data were collected from 10 rural villages of the Sidama Zone, Southern Ethiopia, using a structured interview schedule. The 1,094 eligible women respondents were selected using a combination of simple random and multi-stage sampling techniques. The main outcome variable of the study (IM) was measured by reported infant deaths during the twelve months preceding the survey, and was estimated at 9.6% or 96 infant deaths per 1,000 births. Pregnancy and health care variables were used as the main explanatory variables along with other household and individual characteristics. Results: The predicted probabilities, using three models of logistic regression analysis, have shown that four pregnancy and postnatal health care variables (antenatal care, immunisation, exclusive breast feeding and wan

The influence of husbands' approval on women's use of prenatal care: Results from Yirgalem and Jimma towns, south west Ethiopia

Image
BT Biratu, DP Lindstrom Abstract Background : The utilization of formal prenatal care services in Ethiopia could generally be described as low by international standards. While this is attributed to the lack of access to formal maternal health-care service, which is an important barrier to prenatal care, other important socio-cultural barriers to service utilization also exist. Objective : The aim of this study is to identify the relative influence of the attitudes and background characteristics of husbands and wives on prenatal care utilization, and in particular to identify the role of a husband's approval on prenatal care. Methods : Data were collected from 1,750 women in a community-based survey of maternal health conducted in Yirgalem town and its surrounding rural areas, as well as in Jimma Town in 1997. Multivariate regression models were used to identify: (1) the relationship between the determinants of whether a woman wanted a pregnancy and whether a husband appro

Household fuel use and acute respiratory infections among younger children: an exposure assessment in Shebedino Wereda, Southern Ethiopia

SUMMARY Background: the health impacts of exposure to indoor air pollution have yet to become a central focus of research, development aid and policy-making. Objective: To investigate the effect of household fuel use on acute respiratory infection in younger children at Shebedino Wereda. Study method: The study design was cross-sectional, which employed an exposure assessment approach, collecting detailed primary data on several household-level exposure indicators (fuel type, stove type, kitchen type, housing type, ventilation, etc.) through the administration of a questionnaire in 405 households. Data were collected during January to February 2006. Result: The response rate for the sampled households was 100%. ARI prevalence of the study area (21%) was found to be lower as compared to the national figure in 2000 (24%). The study approach appears to demonstrate a relatively consistent association between child handling practice while cooking and childhood ARI. Conclusion:

The Sidama Nation acrossthe Globe Mark 11th Year Anniversary of Looqqe Massacre

Image
The Sidama Nation acrossthe Globe Mark 11th Year Anniversary of Looqqe Massacre Sidama Community United Kingdom, May 25, 2013 London On a very bright morning in Sidama land, on May 24, 2002, between 10:30 and 11:00am local time; the Sidama people of all walks of life staged on a peaceful and non-violent Demonstration after fully exhausting the constitutional requirements that is needed to undertake such an activity. Carrying the leaves of trees and Ethiopian flags, the demonstrators peacefully started to march towards their capital city, Hawassa which islocated at the distance of about 3 km from where they have been planning to hold the said peaceful demonstration when they were encountered with deliberately targeted barbaric acts after they have nearly travelled about a kilometre from the point they were gathering. The objectives of the demonstration was in protest of the government’s decision to remove the administrative right of their capital (Hawassa)- from Sidama t

Wolassa Kumo, and the Independence Struggle for the Sidama Land

Image
- By: Muhammad Shamsaddin Megalommatis Wolassa Kumo reveals details about the Loqqe massacre that, carried out by the Abyssinian tyrant Meles Zenawi, consists in sufficient reason for us to raise the issue of the criminally ignored by the materialistic and apathetic Western World Sidama Genocide. We end this brief introduction by formulating an alarming warning for the devious international community our decayed times: when you focus on one, and forget numerous other genocides, more genocides will happen to you. Supporting the Sidama Pledge for Independence today is not a matter of mere Humanism; it becomes an issue of instinctive self-defense against Evil. Sidama: An Overview of History, Culture and Economy (part 2) By Wolassa Kumo VI. Sidama Today The Sidama people had made tremendous and historic contribution to the weakening and the final down fall of the military regime. However, the TPLF, which overthrew the military regime in 1991, ignored the histo