Posts

Showing posts from February, 2013

በሲዳማ ዞን በዳሌ ወረዳ በሻፊና የምርጫ ክልል ተመርጠው በኣለፉት ሁለት ኣመት ተኩል በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሲያገለግሉ የቆዩት ክቡር ወይዘሮ ከበቡሽ ካዊሶ መንግስት ሲዳማ ውስጥ ግለሰቦችን ያለምንም ምክንያት ህዝባዊ ጥያቄዎችን በማንሳታቸው ብቻ በማሰር እና በማንገላታት ላይ መሆኑን ገለጹ።

በሲዳማ ዞን በዳሌ ወረዳ በሻፊና የምርጫ ክልል ተመርጠው በኣለፉት ሁለት ኣመት ተኩል በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሲያገለግሉ የቆዩት ክቡር ወይዘሮ ከበቡሽ ካዊሶ መንግስት ሲዳማ ውስጥ ግለሰቦችን ያለምንም ምክንያት ህዝባዊ ጥያቄዎችን በማንሳታቸው ብቻ በማሰር  እና በማንገላታት ላይ መሆኑን ገለጹ።  የሲዳማ ህዝብ የክልል ጥያቄ ተከትሎ የተለየ ኣመለካከት ያላቸውን በብሄሩ ምሁራን እና ተወላጆች ላይ የምፈጽመው የመብት ረገጣ መንግስት ህገ መንግስቱን መጣሱን ላይ መሆኑን ያመለክታል ያሉት የተወካዮች ምክር ቤት ኣባል፤ የሰልጣን ባለበት ህዝብ ሆኖ ሳለ መንግስት ለህዝብ የምሰጠው ግምት ዝቅተኛ መሆን በሲዳማ ውስጥ ከህዝብ ለምኑሱ ጥያቄዎች ምላሽ ማግኘት ኣለመቻል ይህም የዲሞክራሲ ረገጣን ያመለክታል ብለዋል። የሲዳማ ህዝብ ተወካይ ከመሆናቸው የተነሳ በሲዳማ ውስጥ በመንግስት የሚፈጸመውን ዲሞክራሲያዊ መብት ረገጣ እንደምቃዎሙ እና ተቃውሞቸውን በተለያዩ ጊዚያት ለገዥው ፓርቲ ያቀረቡ ቢሆንም ገዥው ፓርቲ የህዝብ ጥያቄዎች በኣግባቡ ይመለሱ በማለታቸው ጠርተው እንደገመገማቸው ተናግረዋል። የመረጣቸውን ህዝብ በኣግባቡ እንዳያገለግሉ እና መብቱ  እንዳላስከብር ገዥው ፓርቲ የተለያዩ ተጽኖዎችን ስለሚያደርግባቸው በኣሜሪካን ኣገር የፖለቲካ ጥገኝነት ለመጠየቅ መገደዳቸውብ ኣብራሪተዋል። ከኣዲስ ሬድዮ ጋር ያደረጉትን ቃለምልልስ ያዳምጡ: http://www.addisdimts.com/wp-content/uploads/2013/02/02-23-13.mp3 http://sidamaliberation-front.org/

በሴቶች ጥሎ ማለፍ ጨዋታ መከላከያና ሐዋሳ ከነማ ወደ ተከታዩ ዙር አለፉ

የካቲት 19/2005 ዓ.ም በተካሄደው የሴቶች ጥሎ ማለፍ ጨዋታ መከላከያ ከሐዋሳ ከነማ 1 ለ 1 ተለያዩ፡፡ በአዲስ አበባ ስታዲየም የካቲት 19 በተደረገው ጨዋታ ሐዋሳ ከነማ ከሜዳው ውጭ በተለይ ከእረፍት መልስ ጠንካራው መከላከያ ላይ የወሰደው የበላይነት አድናቆት አሰገኝቶለታል፡፡ ሐዋሳ ከነማ በርካታ ግብ ሊሆኑ የሚችሉ አጋጣሚዎችን አምክኗል፡፡ በሁለቱም በኩል የተገኙት ፍጹም ቅጣት ምቶች ወደ ግብ ሳይቀየሩ ቀርተዋል፡፡ በመጀመሪያ ዙር ሐዋሳ ላይ መከላከያ 2 ለ 1 ማሸነፉን ተከትሎ በ3 ለ 2 አጠቃላይ ውጤት ወደ ተከታዩ ዙር አልፏል፡፡ በቀጣዩ መከላከያ የደደቢት ተጋጣሚ እንደሚሆን ለማወቅ ተችሏል፡፡ መብራት ኃይል ከሐረር ቢራ ሊያደርጉት የነበረው ጨዋታ ደግሞ ለሌላ ጊዜ ተላልፏል ፡፡ http://www.ertagov.com/ertasport/erta-tv-news-football-addis-ababa-ethiopia/39-amharic-news-catagory-of-sport-football-erta-tv-addis-ababa-ethiopia/1585-2013-02-27-12-17-40.html

Ethiopia: Ambassador to Japan Talks to Ethiopians in New Zealand and Australia

Image
A delegation, led by Ambassador Markos Tekle, Ethiopia's Ambassador to Japan has been holding discussions with Ethiopians resident in New Zealand and Australia on topical national issues. The delegation called on the Ethiopian communities to participate fully in the development of their country. The fora were attended by several hundred Ethiopians and according to a press release issued from the Spokesperson's Office of the Ministry of Foreign Affairs, community members subsequently established eight councils in various places to organize purchases of bonds for the construction of the Grand Ethiopian Renaissance Dam. Pledges for more than $240,000 dollars were made. In addition, business and investment committees were established in three Australian cities. During its visits the delegation also held discussioins with high level officials and parliamentarians of both Australia and New Zealand on ways to strenghten bilateral relations and on regional and international iss

የሲዳማ ህዝብ የኣገሪቱን ህገ መንግስታት መሰረት ባደረገ መልኩ ያቀረበው የክልል ጥያቄ ምላሽ እስኪያገኝ ድረሰ እንደምታገል የሲዳማ ነጻነት ግንባር ኣስታወቀ፤ ለሲዳማ ህዝብ ጥያቄዎች መንግስት ተገቢውን ምላሽ እንዲሰጥ ጠየቀ

Image
የሲዳማ ነጻነት ግንባር ምክትል ሊቀመንበር የሆኑት ካላ ቤታና ሆጤሳ ከሰይፌ ነበልባል ሬድዮ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ  የሲዳማ ህዝብ ትግል እንደቀጠለ መሆኑን ገልጸው የሲዳማ ህዝብ ለነጻነቱ ከምኒሊክ ጊዜ ጀምሮ  በመታገል ላይ ነው ብለዋል። ኣክለውም ባለፉት ኣስር ኣመታት የክልል ጥያቄን እና ሌሎች የመልካም ኣስተዳደር ችግሮችን በተመለከተ የሚያነሳቸው ጥያቀዎች በግዥው ፓርቲ ዘንድ ምላሽ ሳያገኙ መቅረታቸውን ግልጸዋል። ገዥው ፓርቲ የሲዳማ ህዝብ በሰላማዊ መንገድ ያቀረበውን የክልል ጥያቄ በጉልበት የማዳፈን ስራ በመስራት ላይ መሆኑን ተናግረዋል። የገዥው ፓርቲ የሲዳማ መብት ተከራካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎችን የሲዳማ ህዝብ ኣይደግፋቸውም በማለት የሚያስወራው ህዝብን ለማደናበር እንጂ እውኔታ ኖሮት ኣይደለም ባይሆን የሲዳማ ህዝብ ለመብቱ የሚታገሉለትን ጠንቅቆ ያውቃል ብለዋል። የሲዳማ ህዝብ የክልል ጥያቄ ትክክለኛ መሆኑን ገዥው ፓርቲ ጠንቅቆ ስለምያውቅ ህዝባዊ ጥያቄውን ላለመመለስ የተለያዩ የማወናበጃ ፖሮፖጋንዳዎችን በማስወራት ላይ መሆኑን ጠቁመዋል። የሲዳማ ህዝብ ህገ መንግስታዊ ጥያቄ ምላሽ እስክያገኝ ድረስ እንደምታገሉ ኣስታውቀዋል።  ለሙሉ ቃለ ምልልስ የሚቀጥለውን ሊንክ ይጫኑ:  ከካላ ቤታና ሆጤሳ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ

Funeral Ceremony of Sidama People (South Ethiopia)

Image
Senior Essay, Hana Gabriel, 2011, Hawassa University,  Department of Anthropology CHTPTER THREE 3.1 Background of the Area Sidama people found in southern nations, nationalities and people of  Ethiopia . It covers the area of 69818.8 meter square of land. Sidama zone share a border with oromiya in south-west and northwest, Gedio and Oromiya again in south and Wolaita in west side (SNNPR profile 2001) Sidama zone has three kinds of ecological zone “dega, woynadega and kola”. According to the 1999 census the population number of Sidama zone Is 2,966,652. Hawassa is the central city of  Sidama  zone its about 270km south of the federal capital city  Addis Ababa . (SNNPR profile 2001). Sidama zone have many natural and manmade heritages like Logita and Bonora waterfalls, megalithic in local language “sodiya” natural caves and natural bridges also found. For the ritual and recreational purpose there are hot streams like “gedabo, burketo ,wondogenet, and lake are found. Differen