Posts

Tsegaye K/Mariam appointed new boss at Sidama

Image
Photo@ source Tsegaye Kidane Mariam is back in Ethiopian Premier League action this time leading one of Southern Region soccer representative Arbaminch Ketema. Care taker coach for most of the second round fixtures Bereket Demu resumes his second in command post. The former Agricultural Marketing FC player kicked-off the coaching carrier as assistant to his contemporary Gebremedin Haile at Trans Ethiopia then a short spell as head coach he moved to Harrar Brewery for the next seven seasons in which time he won Ethiopian Knock-out trophy. Though Tsegaye is notorious for signing more than half a dozen footballers every new season and never gone past through mid table spots, he was much admired by Harar football fans for building a ball playing side. Tsgaye’s first ever team in the Capital Addis Ababa was Ethiopia Bunna in 2012 league season but stayed only few months for the huge pressure from The Brown Shirts Supporters. That same season Tsegaye took-over at Ethiopia NegedBank un

የቡና ጣዕም ያለው ሲዳማ ቢራ ሰሞኑን በኣገረ ስፔን መመረት ጀምሯል። ለመሆኑ የህዝብ መጠረያ ስም ለምርት መጠሪያነት መጠቀም ይቻላል ወይ?

Image
ፎቶ ከAlthaia የቡና ጣዕም ያለው ሲዳማ ቢራ ሰሞኑን በኣገረ ስፔን መመረት ጀምሯል። ሲዳማ ቢራን ምርት የጀመሩት D·Origen Coffee Roasters እና Althaia Artesana የ ተባሉት ሁለት የስፔን ኣገር ኩባኒያዎች ናቸው። ኩባኒያዎቹ ቡናን ቆልቶ እና ፈጭቶ በማዘጋጀት የሚያከፋፍሉ፤ ብሎም የተለያዩ ጣዕሞች ያላቸው የቢራ ኣይነቶችን በማምረት የሚታወቁ ናቸው። የወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ ከኩባኒያዎቹ ድረገጽ ላይ ያሰባሰባቸው መረጃዎች እንደምያመለክቱት፤ ሲዳማ ቢራ SIDAMA – BROWN COFFEE PORTER ተብሎ የምጠራ እና የሲዳማ ቡና ከሌሎች ለቢራ መስሪያነት ከሚያገለግሉ ንጥረ ነገሮች ጋር ተደባልቆ የሚዘጋጅ ነው ። ቢራው  በቅርቡ ተቆልቶ የተፈጭ የሲዳማ ቡና ጣዕም የያዘ እና  5 ፣ 8%  የኣልኮል ይዘት ያለው  ነው። እንደ ኩባኒያው ከሆነ፤ ቢራው በሲዳማ ስም የሚጠራ ቢሆንም ለቢራው መስሪያነት ጥቅም ላይ የሚውለው ቡና ምንጩ ግን ሲዳማ ሳይሆን የኦሮሚያው ጉጂ ዞን ነው። ለመሆኑ ኣንድ ከሲዳማ ያልሆነ ድርጅት ወይም ኩባኒያ ምርቶቹን በሲዳማ ህዝብ ስም መጥራት ይችላልን ? ይህንን በተመለከተ የሕግ ባለሙያዎች ምን ይላሉ ? ለተጨማሪ መረጃ ከታች ይጫኑ ሲዳማቢራ 

Ethiopian Sidama Music - Tesfaye Taye

Image