Posts

​‹‹ከፍተኛ አመራሩ ተጠያቂ ያልሆነው ማስረጃ ስለሌለ ነው›› ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ

Image
ለመሆኑ የዛሬ 15 ኣመት ከሲዳማ የክልል ጥያቄ ጋር በተያያዘ ለተነሳው ጥያቄ የጥይት እሩምታ ምላሽ በመስጠት ለበርካታ ንጽሃን ሲዳማዎች እልቂት ምክንያት የሆኑት የዛሬዎቹ ከፍተኛ ኣመራሮች የማይጠየቁት መረጃ ጠፊቶ ነውን? የኣገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሰሞኑን በኣጠቃላይ ወቅታዊ ፖለቲካ ጉዳዮች ላይ ከጋዜጠኞች ጋር የተወያዩ ሲሆን፤ የገዥውን ፓርቲ ከፍተኛ ኣመራሮችን በተመለከተ ለተነሱት ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል። ከተነሱ ጥያቄዎች መካከል የከፍተኛ ኣመራር ተጠያቂነትን የተመለከቱ ሲሆን፣ '' ከፍተኛ አመራሩ ተጠያቂ ያልሆነው ማስረጃ ስለሌለ ነው''ብለዋል። ለመሆኑ የዛሬ 15 ኣመት ከሲዳማ የክልል ጥያቄ ጋር በተያያዘ ለተነሳው ጥያቄ የጥይት እሩምታ ምላሽ በመስጠት ከበርካታ ንጽሃን ሲዳማዎች እልቂት ምክንያት የሆኑት የዛሬዎቹ ከፍተኛ ኣመራሮች የማይጠየቱት መረጃ ጠፊቶ ነው?ለማንኛውም ዝርዝር ወሬው ከታች ያንቡ፦  ፎቶ  ከሪፖሪተር ጋዜጣ  ​ ‹‹ከፍተኛ አመራሩ ተጠያቂ ያልሆነው ማስረጃ ስለሌለ ነው›› ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ -  ማስረጃ ከተገኘ የትኛውንም አመራር አንተውም ብለዋል -  የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለማንሳት የሚያጣድፍ ነገር አለመኖሩን ጠቁመዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ መደበኛውን ጋዜጣዊ መግለጫ ከሰጡ ሁለት ዓመት ገደማ ሆኖታል፡፡ ባለፈው ሰኞ ጥር 1 ቀን 2009 ዓ.ም. የግሉን ፕሬስ ጨምሮ ለውጭ ጋዜጠኞች በጽሕፈት ቤታቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተው ነበር፡፡ በዚህ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የተገኙ ጋዜጠኞች ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የተለያዩ ጥያቄዎችን አቅርበዋል፡፡ ዋና ዋና ከሚባሉት መካከል የመንግሥት ከፍተኛ አመራሮች ሥልጣንን ለግል ጥቅም ማዋልና አለመጠየቅ፣ በአጥፊዎች ላይም ዕርምጃ

የሲዳማ ቡና ኣብቃዮች እና ያልከፈሉት በቢሊዮኖች የምቆጠር ውዝፍ እዳ

Image
የደቡብ ክልል ቡና አቅራቢዎች ያጋጠማቸውን ኪሳራ በማስመልከት ባለፈው ዓመት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፣ በፋይናንስ ኢንዲስትሪው ውስጥ እንግዳ ውሳኔ ማሳለፉ ይታወሳል፡፡ ብሔራዊ ባንክ ሰኔ 10 ቀን 2008 ዓ.ም. ይፋ ያደረገው መመርያ፣ በባንክ ዘርፉ ውስጥ ያለተለመደ ስለነበር ጉዳዩ ሲያነጋግር ቆይቷል፡፡ ገዥው ባንክ የአገሪቱ ባንኮች እንዲተገብሩት ያስተላለፈው ሰርኩላር፣ ከተለያዩ ባንኮች ብድር የወሰዱ የደቡብ ክልል ቡና አቅራቢዎች የነበረባቸውን የብድር ዕዳ ከሌሎች ተበዳሪዎች በተለየ እንዲታይና ለብድር አከፋፈል ከተቀመጠው መመርያ ውጭ እንዲስተናገድ የሚያዝ ነው፡፡ የአገሪቱ ባንኮች የሚሰጡትን ብድር እንዲሁም የአመላለስ ሥርዓቱን የተመለከተው ይህ የገዥው ባንክ መመርያ፣ ለአንድ ብድር የተሰጠው የመክፈያ ጊዜ ከሦስት ጊዜ በላይ ማራዘም ወይም ማስታመም እንደማይቻል ይደነግጋል፡፡ የደቡብ ቡና አቅራቢዎች ግን ይህ መመርያ ሳይተገበርባቸው እንዲስተናገዱ ብሔራዊ ባንክ  ለንግድ ባንኮች የላከው ሰርኩላር ያሳስባል፡፡    ቡና አቅራቢዎቹ ከዚህ መመርያ ውጭ ብድራቸው ከሦስት ጊዜ በላይ እንዲራዘምላቸው ከመፍቀዱም ባሻገር የነበረባቸውን ውዝፍ ብድር በወቅቱ ባለመክፈላቸው ለማስያዣነት ያቀረቧቸው ንብረቶችም እንዳይሸጡ የሚከላከል ነው፡፡ በብሔራዊ ባንክ ለአጭርና ለመካከለኛ ጊዜ ተበዳሪዎች የብድር ማስታመሚያ ጊዜ እንደተሰጠ የሚገልጸው አንቀጽ፣ ቡና አቅራቢዎቹ ላይ እስከ መጪው 2010 ዓ.ም. ድረስ ተፈጻሚ እንዳይሆን የሚያዝ የሁለት ዓመት የዕፎይታ ጊዜ ሰጥቷል፡፡ በዚህ ሰርኩላር ምክንያት ባንኮች ለሰጡት ብድር መያዣ የነበሩ ንብረቶችን በሐራጅ ለመሸጥ ሲያነጋግሩ የነበሩትን የሐራጅ ማስታወቂያ አቁመዋል፡፡ ለቡና አቅራቢዎቹ የተሰጠው ይህ ዕድል፣ ከ200 በላይ የደ

From bean to cup: how great coffee comes to be

When you next take a sip of coffee, spare a thought for how it got there. From the ideal soil to the mysteries of “split-roasting”, we lay bare the secret life of the coffee bean As with wine, the “terroir” a coffee is grown in – that is, the soil, topography and climate – has a strong effect on its taste. Coffee grows best near the equator, in warm, humid climates. Of the two main types of coffee, arabicas thrive at altitudes of 1,000 to 2,000 metres; robustas at between 100 and 800 metres. Key growing regions include Brazil, Colombia, Costa Rica, Guatemala, Kenya, India and Ethiopia. Nespresso coffee experts travel the world in search of the finest beans to blend together into its 24 different Grands Crus, sourced from small coffee producers who are then supported and given expert advice through the Nespresso AAA Sustainable Quality™ Program. One such farmer is Jaime Elias Eraso, whose land in Nariño, south-western Colombia, benefits from abundant sunshine at high altitudes, id

Stuff EPDRF Don't Want You to know about Sidama

Image
Photo from  UNESCO "Today, the Sidama area has only a small number of schools, and inadequate health services, though primary education has increased recently. The people have repeatedly complained that Sidama does not have regional autonomy in the country and asked for the government to give the Sidama people their own region." Demographics They number 12 million (4.01% of the population) of whom 149,480 are urban inhabitants, the third most populous ethnic group in Ethiopia. Their language is called Sidaamu-afoo , which according to the 1994 national census was the mother language of 99.5% of this ethnic group. According to one authority, the majority of the Sidama practice their traditional beliefs, and only in the 1960s that European missionaries came to their region did any leave that faith. However, according to the 1994 national census, only 14.9% practice traditional beliefs while the majority (66.8%) are Protestant , 7.7% Muslim , 4.6% Catholic , and

Shifting Towards Bio-Gas to Encourage Afforestation: Best practices that observed in Wondo Genet woreda should be replicated in other villages across the country

Image
Photo Recently, this writer met Abebe Bedasso who resides in Sheha Gekele Kebele, Wondo Genet Woreda in South Nation and Nationalities and Peoples State. When we arrived at his home, he had been preparing coffee bean for sale. He left his work behind and took us to a place where there was a big hole found at the back of his house. This writer asked him, "What is it?" He replied then "a bio-gas." Previously, his neighbors had been using enormous firewood to meet their daily energy demand. They did not realize the great impact the deforestation can bring on the environment. Unlike the previous days, things seem to change. Thanks to bio-gas; the forest has not been denatured to ash. When Abebe was asked the purpose of the bio-gas. He responded, "I am using bio-gas to cook every thing, except Injera." But, still he uses much of firewood to cook Injera due to lack of oven. Bio-gas has also been serving him to cook other foods and as a lamp for their