Posts

ሲዳማ በሚቀጥሉት አሥር ቀናት መደበኛና ከመደበኛ በላይ ዝናብ ያገኛል ተባለ

Image
በሚቀጥሉት አሥር ቀናት ለዝናብ መፈጠር ምቹ ሁኔታ መኖሩን ተከትሎ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ ሊከሰት እንደሚችል ተገለጸ። ብሔራዊ የሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ በኅዳር ወር ሊኖር የሚችለውን አገራዊ የአየር ሁኔታ አዝማሚያ ትንበያን ዛሬ ይፋ አድርጓል። በኤጀንሲው ትንበያ መሰረት በአብዛኛው የአገሪቱ ክፍል የበጋ ደረቅና ነፋሻማ የአየር ሁኔታ እንደሚያመዝን ይጠበቃል። በሌላ በኩል በግብርና እንቅስቃሴ ላይ የሰብል ጥፋትና የምርት ብክነት ሊያስከትል ስለሚችል የደረሱ ሰብሎችን በአፋጣኝ መሰብሰብ፤ የተሰበሰቡትም ዝናብ በማያስገባ ሁኔታ መከመር እንደሚገባ ኤጀንሲው አሳስቧል። በሌላ በኩል የወቅቱ ዝናብ በደቡብ ምዕራብ፣ በምዕራብ፣ በደቡብና በደቡብ ምሥራቅ የአገሪቱ ክፍል ቀጣይነት እንደሚኖረው ነው የተመለከተው። አልፎ አልፎ ባሉት ቀናትም ወቅታዊ ያልሆነ ዝናብ በአንዳንድ የሰሜን፣ የመካካለኛውና የምሥራቅ የአገሪቱ ክፍሎች ይከሰታል ተብሎ እንደሚጠበቅ ትንበያው ጠቁሟል። በአብዛኛው የትግራይ ዞኖች፣ ከአማራ ክልል አዊ ዞን፣ የባህር ዳር ዙሪያ፣ ምዕራብና ምሥራቅ ጎጃም፣ ሰሜንና ደቡብ ጎንደር፣ ዋግ ኽምራ፣ የሰሜን ደቡብ ወሎ አካባቢዎች መደበኛና ከመደበኛ በላይ ዝናብ እንደሚኖራቸው ይጠበቃል። በተመሳሳይም ከኦሮሚያ ሆሮ ጉድሩ፣ ምዕራብ ሸዋ፣ አርሲ፣ ባሌ፣ ቦረና እና ጉጂ መደበኛና ከመደበኛ በላይ ዝናብ እንደሚኖራቸው በትንበያው ተመልክቷል። በሌላ በኩል ደረቅ የአየር ሁኔታ እያመዘነ ቢሆንም በምዕራብና ምሥራቅ ሐረርጌ፣ ሀረሪ፣ ድሬደዋና በአዲስ አበባ ከመደበኛ በላይ ዝናብ እንደሚያገኙ ተገልጿል። በተጨማሪም የቤኒሻንጉል ጉምዝና የጋምቤላ ሁሉም ዞኖች በአብዛኛው ከመደበኛ ጋር በተቀራረበ የዝናብ መጠን እንደሚያገኙ ይጠበቃል። በአንፃሩ የአፋር 3 እና 5 ዞኖች በጥቂት

የከተሞችን ዕድገት የሚመዝን አለም አቀፍ መስፈርት በኢትዮጵያ ሊተገበር ነው፤ ከሃዋሳ ምን እንጠብቅ?

Image
የከተሞችን ዕድገት የሚመዝን አለም አቀፍ መስፈርት በኢትዮጵያ ሊተገበር ነው туристический онлайн-справочник Лучшие Андроид планшеты አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2008 (ኤፍ. ቢ. ሲ) የኢትዮጵያን የከተሞች እድገት መመዘን የሚያስችል አለም አቀፍ መስፈርት  ተግባራዊ ሊደረግ መሆኑን የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር አስታወቀ። መስፈርቱም በከተሞች ቀጣይነት ያለው እና ሁሉን አቀፍ እድገት በማስመዝገብ በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ በማደረግ ነዋሪዎቻቸውን የላቀ ተጠቃሚ ያደረጋል ብሏል ሚኒስቴሩ። የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስትሩ  አቶ መኩሪያ ሀይሌ ከፋና ብሮድ ካስቲን ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ መስፈርቱን በ44 ከተሞች  ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችሉ ቅድመ ዝግጅቶች እየተካሄዱ ነው ብለዋል። መስፈርቱም ወጥነት የሌለውን የከተሞች እድገት በማሰቀረት የሀገሪቱን ከተሞች በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳደዳሪ የሚያደርጋቸው ነው ሲሉም አቶ መኩሪያ ተናግረዋል። መመዘኛው በዘጠኝ ዋና ዋና መስፈትሮች የተከፈለና ከመቶ በላይ ዝርዝር መመዘኛዎች የሚኖሩት ሲሆን፥ የከተሞች ምርታማነት የሚለው ከመሰፈርቶቹ ቀዳሚ መሆኑንም ሚኒስትሩ ገልጸዋል። በዚህም ከከተማው ነዋሪው የሚሰበሰብ ግብርና የከተማ አስተዳደር አገልግሎቶችን ለነዋሪዎቹ ለማቅረብ የሚያደረገው ወጪ ሲነፃፀር ምን ያህል የተጣጣመ ነው የሚለውም ተካቶበታል። እንዲሁም ከተማው በስሩ አቅፎ ከያዘው የህዝብ ቁጥር ጋር የሚሰጠው ውጤት፣ አንድ በከተማ የሚኖር ግለሰብ በቀን ምን ያህል ሊትር ውሃ ይደረሰዋል፣ በከተማው ከሚመረተው የደረቅና ፈሳሽ ቆሻሻ ምን ያህሉ በተዘርጋለት ስርዓት ይወገዳል፣ የትምህርት እና ጤና መስረተ ልማት ዝርጋታም በአለም አቀፍ

Ethiopia warned against unseasonal, above-normal rainfall

Ethiopia’s National Meteorology Agency warned that unseasonal and above-normal rainfall anticipated in November could cause flash floods in some parts of the country. According to theAgency’s forecast for the month of November, heavy rainfall could cause floods in parts of South Ethiopia and Somali regional states. In the country, flood usually takes place at the rainy season (kiremt) in July and August, in most flood-prone areas. But unseasonal rainfall during October to January could cause flooding in parts of South Ethiopia, Afar and Somali regions. Unseasonal or above-normal rainfall is also expected in the northern, northwestern, eastern and central parts of the country. Warning this could cause damage on crops harvested recently, the Agency urged farmers to store their harvest in a safe places. Normal rainfall is anticipated predominantly in south, southwestern and southeastern parts of the country, a good opportunity for agricultural activities, grazing areas and wat

Intestinal parasitic infections among children under five years of age presenting with diarrhoeal diseases to two public health facilities in Hawassa, South Ethiopia

Abstract Background Diarrhoea is the leading cause of morbidity and mortality in children under 5 years of age in developing countries, including Ethiopia. It is caused by a wide range of pathogens, including parasites, bacteria and viruses. The aim of this study was to determine the prevalence of infection with intestinal parasites (IPs) (and types) among children under 5 years of age with diarrhoeal diseases. Methods A cross-sectional study was conducted at Adare Hospital and Millennium Health Centre, both located in Hawassa, South Ethiopia, from June 6 to October 28, 2011. Children under 5 years of age with diarrhoea who visited these health facilities during the study period were included in the study. Data relating to demography and risk factors associated with intestinal parasitic infections (IPIs) were gathered using a structured questionnaire. Single, fresh stool specimens were examined for IPs using the direct wet mount examination, followed by Ziehl-Neelsen staining

Half View Of The Zeway- Arsi Negele Section Of The Mojo- Hawassa Highway Project

Image
Ethiopian authorities and the World Bank Group have signed a 370 million dollar (7.5 billion birr) agreement on Thursday for the construction of construct the 57 km Zeway- Arsi Negele section of the Mojo-Hawassa Highway Road Project. The Project is part of the Ethiopian Expressway Development Support Project.  Source: www.ethiogrio.com