Posts

የሲዳማ ቡና የህብረት ስራ ኣምራቾች ምን ይላሉ?

Image
በሲዳማ ዞን ፌሮና አከባቢ ገበሬዎች ሁሌ-ገብ የህብረት ስራ ማህበር ሊቀመንበር  አቶ ደስታ መኩካ እንዳሉት ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት ከመንግስትና ባለድርሻ አካላት በሚደረግላቸዉ ድጋፍ የማህበራቸው ኢኮኖሚ በከፍተኛ ሁኔታ አድጓል፡፡ ማህበሩ በ1968 የተመሰረተው በ53 አባላትና 43ሺህ ብር ካፒታል እንደነበር አስታውቀው በአሁኑ ወቅትአራት ሺህ 735 አባላት፣ከ28 ሚሊዮን ብር የሚበልጥ ካፒታል ላይ መድረሱን ተናግረዋል፡፡[...] ማህበሩ ከአባልና ሌሎችም ቡና ተረክቦ በተመጣጣኝ ዋጋ በመሸጥ አርሶ አደሩን ተጠቃሚ ለማድረግ ትኩረት መሰጠቱን በመጠቆም ባለፈዉ በጀት ዓመት ብቻ ለማዕከላዊ ገበያ ካቀረበዉ ደረቅና የታጠበ ቡና 12 ነጥብ ስድስት ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ  ማግኘቱን ተናግረዋል፡፡ [...]የሲዳማ ኤልቶ ገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን ስራ አስኪያጅ አቶ ሲሳይ ዮሀንስ ህብረት ስራ ማህበራት የአባሎቻቸውን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ከመንግስት የሚደረግላቸዉ እገዛ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ማበርከቱን ተናግረዋል፡፡ ዩኒየኑ በ1996 ዓ.ም በሰባት ማህበራትና 67 ሺህ መነሻ ካፒታል መመሰረቱን የተናገሩት ስራ አስኪያጁ አባል ማህበራት 89፣ካፒታላቸው ከ16 ሚሊዮን ብር በላይ መድረሱን ገልፀዋል፡፡ ዩኒየኑ የአከባቢዉን ስነ ምህዳር መሰረት ዘመናዊ የምርት ማሳደጊያ ግብዓት በማቅረብ ምርትና ምርታማነት የመጨመር ስራ ላይ ትኩረት መሰጠቱን ገልጸው የእንስሳት መኖ በማዘጋጀት ለአርሶ አደሩ በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ ላይ እንደሚገኝም አስታውቀዋል፡፡ የሲዳማ ቡና አብቃይ ገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን ቁጥጥር ኮሚቴ ሀላፊ አቶ ማሞ ለማ ፌሮና አከባቢ ህብረት ስራ ማህበር የአባሎቹንና የአከባቢዉን ህብረተሰብ ችግር ከማስወገድ ባሻገር ለሌሎች ማህበራት የቁሳቁስ፣ የ

በጥሎ ማለፍ ጨዋታ መከላከያና ሀዋሳ ከነማ ለፍጻሜ አለፉ

Image
በኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ ጨዋታ መከላከያና ሀዋሳ ከተማ ተጋጣሚዎቻቸውን በማሸነፍ ለፍጻሜ ደረሱ። ወደ ፍጻሜው ለመግባት ትናንት በተደረገው የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ በመከላከያ ወላይታ ዲቻ በሃዋሳ ከነማ ተሸንፈዋል። 9 ሰዓት ላይ በተደረገው የቅዱስ ጊዮርግስና መከላከያ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ   በ4ኛው ደቂቃ አዳነ ግርማ  ባስቆጠራት ጎል መምራት ችሎ ነበር። ይሁን እንጂ መከላከያዎች በ38ኛው ደቂቃ በአዲሱ ፈራሚያቸው አዲሱ ተስፋዬ አቻ መሆን ችለዋል። በሁለተኛው አጋማሽ መከላከያ ከጨዋታ ብልጫ ጋር በ60ኛው ደቂቃ በኃይሉ ግርማ ባስቆጠራት ኳስ አሸናፊነቱን አረጋግጧል። የመከላከያው ተከላካይ ቴዎድሮስ በቀለ እጁ ላይ በደረሰበት ጉዳት  ከሜዳ ወጥቷል።   የመከላከያ አሰልጣኝ ገብረመድህን ሀይሌ እንደተናገሩት "በመጀመርያው አጋማሽ በጊዮርጊስ ብልጫ ተወስዶብን ነበር፤ በሁለተኛው አጋማሽ ግን ተጠናክረን ገብተን አሸንፈን ወጥተናል" ብለዋል። የጊዮርጊስ አሰልጣኝ ማርቲን ኩፕማን በበኩላቸው "የዓመቱ መጀመርያ ውድድር ስለሆነ ሽንፈቱ ብዙም አያሳስበኝም፤ በቀጣይ በፕሪሚየር ሊጉና በአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ ትኩረት ሰጥተን እንሰራለን ብለዋል።" በ11፡30  በደቡብ ደረቢ ሀዋሳ ከነማ ከወላይታ ዲቻ ያደረጉት ጨዋታ በሁለቱም ክለቦች ውጤታማ እንቅስቃሴ ማድረግ አልቻሉም። በ79ኛው ደቂቃ በክረምቱ ዝውውር ደደቢትን ለቆ ሀዋሳን የተቀላቀለው በረከት ይሳቅ ሃዋሳ ወደ ፍጻሜ እንዲያልፍ አድርጎታል። ወላይታ ዲቻዎች ብዙ የጎል አጋጣሚዎች መፍጠር ቢችሉም ጎልና መረብ ማገናኝት አልቻሉም። በፍጻሜ ጨዋታ የሚገናኙት የመከላከያና የሀዋሳ ከነማ አሸናፊ በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ኢትዮጵያን የሚወክል ይሆናል። የኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ ጨዋታ በ1937 ዓ.ም የተጀ

Fabric-to-apparel maker Raymond will be investing $100 million over the next two-three years for a garmenting unit in Hawassa

Image
A host of Indian apparel makers are putting in millions of dollars in Ethiopia, a promising sourcing destination for global manufacturers. туристический онлайн-справочник Лучшие Андроид планшеты The Ethiopian government is offering attractive incentives to draw foreign investors, such as land on decades-long lease, cheap power and duty-free exports to key markets like the US and Europe. Indian enterprises, both large- and mid-sized, have taken note of the benefits and are setting up manufacturing facilities in Africa's oldest independent country. Fabric-to-apparel maker Raymond will be investing $100 million over the next two-three years for a garmenting unit in Hawassa, a lake-side city, which will be one of its largest facilities.                   "There are two major manufacturing costs - labour and power. We looked at various options including Ethiopia, Vietnam and Myanmar, and decided to go for Ethiopia because of its favorable political and economic climate

በኣለታ ጩኮ እና ኣለታ ወንዶ ወረዳዎች ለህጻናት ጤና መጓደል የእናቶች የጤና ኣያያዝ ግንዛቤ ማነስ ምንክያት መሆኑንን ኣንድ ጥናት ኣመለከተ

Image
የፎቶ ከ  © ACF - Ethiopie   ACF - Ethiopie በኣለታ ጩኮ እና ኣለታ ወንዶ ወረዳዎች በጤና ኣጠባበቂ ዙሪያ የእናቶች ግንዛቤ ኣነስተኛ መሆን ለህጻናት የጤና እንከኖች መባባስ ምክንያት መሆኑን ታወቀ።  ዝርዝሩን ከታች ያንቡ፦ ሙሉ ሪፖርት ACF conducted a Link-NCA in the maize livelihood belt of Aleto Chucko and Aleta Wondo Districts. Data collection took place in four villages during March and April 2014 at the beginning of the hunger gap. The prevalence of GAM was estimated at 5.6%. The major causal pathways of undernutrition were multi-sectoral and related to child health status, poor health service access and utilization, the WASH environment, economic factors, care practices. The low status of women was found to be a significant underlying factor. ላይ  ACF conducted a Link-NCA in the maize livelihood belt of Aleto Chucko and Aleta Wondo Districts. Data collection took place in four villages during March and April 2014 at the beginning of the hunger gap. The prevalence of GAM was estimated at 5.6%. The major causal pathways of undernutrition were

Hawassa Kenema and Mekelaya into EFF Cup Final

Image
Army side  Mekelakeya  overcame league champions and last year’s  EFF Cup  finalists  Kidus Giorgis  to book their place in the final. The game ended 2-1. Kidus Giorgis  took an early lead through the veteran striker  Adane Girma . Adane opened the score with simple tap in. Ugandan international  Brian Umony  assisted the ball. It took Mekelakeya a while to get back to the game. Summer arriva l Addisu Tesfaye  heads home from close range to equalize the score. It was Addisu’s debut. Behailu Girma’s header in the second half earned Mekelakeya a 2-1 triumph.  Firew Solomon assisted both the goals. After the end of the game some frustrated Kidus Giorgis fans at Katanga confronted with opposition fans as Police came between the two sets of fans to calm the tension. Hawassa Kenema  progressed to the final in the expense of  Wolaitta Dicha  in the second game of the EFF Cup semi final. Hawassa notched a victory over Dicha in a single goal margin. Bereket Yisak ’s lone goal was enough