Posts

የአየር ፀባይ መዛባት ያስከተለው ሥጋት

Image
የክረምቱ ዝናብ መዝነብ በሚገባው መጠንና ጊዜውን ጠብቆ እየዘነበ ባለመሆኑ፣ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ላይ ሥጋት አንዣቧል፡፡ ይህ የዝናብ እጥረት የተከሰተው የአየር ፀባይ ለውጥ ከሚያስከትሉት የንፋስ ዓይነቶች አንዱ የሆነው ኤልኒኖ በመከሰቱ መሆኑን ብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡ የዝናብ እጥረቱ በተለይም በምዕራብ ትግራይ፣ በአማራ፣ በደቡብ ኦሮሚያ፣ በአፋርና በሶማሌ ክልሎች መከሰቱ እየተነገረ ነው፡፡ በዚህም ሳቢያ በተለያዩ አካባቢዎች ያሉ አርሶ አደሮች የዘሩት ፍሬ ሳይዝ ከመቅረቱም በላይ፣ በአንዳንድ አካባቢዎች ከብቶች እየሞቱ መሆኑም ታውቋል፡፡ በምሥሉ ላይ በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ዞን ዶዶታ ወረዳ የአንድ አርሶ አደር ቤተሰቦች የዘሩት ስንዴ በዝናብ እጥረት ምክንያት በመበላሸቱ ሽንኩርት ሲተክሉበት ይታያል፡፡  በዝናብ እጥረቱ ሳቢያ የተጋረጠውን ሥጋት የሚያስነብበውን የዳዊት ታዬ ዘገባ ለመመልከት እዚህ ጋር ይጫኑ ወይም በ ቢዝነስ እና ኢኮኖሚ ገጽ ላይ ይመልከቱ፡፡

የሀዋሳ ከተማ ምክር ቤት ከአንድ ቢሊዮን ብር የሚበልጥ በጀት አጸደቀ

Image
ጠንካራ የልማት ሰራዊት በመፍጠር የህብረተሰቡን ማህበራዊና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የምክር ቤት አባላት በትኩረት ሊሰሩ እንደሚገባ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አሳሰቡ። ምክር ቤቱ ለ2008 የበጀት ዓመት ከ1 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት አፅድቋል። የከተማውን የበጀት ዓመት አፈጻጸም ለምክር ቤቱ ባቀረቡበት ወቅት ከንቲባው አቶ ዮናስ ዮሴፍ እንደተናገሩት ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት የህብረተሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ አመራሩ፣መላው ህዝብና ባለድርሻ አካላት ባደረጉት የተቀናጀ ጥረት አበረታታች ውጤት ተመዝግቧል። በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ብቻ በኮንስትራክሽን፣ በከተማ ግብርና፣ በማኑፋክቸሪንግ፣ በንግድና አገልግሎት ዘርፍ ከ54 ሺህ ለሚበልጡ ዜጎች ቋሚና ጊዜያዊ የስራ እድል መፈጠሩን ገልጸዋል። በከተማው ከ275ሺህ ካሬ ሜትር የሚበልጥ የመሸጫና የማምረቻ ቦታ አዘጋጅቶ ማቅረቡን ገልጸው አቅማቸውን ለማጎልበትም የአደረጃጀት ፣የተስማሚ ቴክኖሎጂና የመረጃ አገልግሎት ድጋፍ መደረጉን አስታውቀዋል። በተቀናጀ ጥረት ከ320 ሚሊዮን ብር የሚበልጥ የገበያ ትስስር መፈጠሩን አስታውቀው ይህም ማህበራት ምርትና አገልግሎታቸውን በወቅቱ ለገበያ እንዲያቀርቡ ማስቻሉን ገልፀዋል። የከተማውን ንጹህ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ለማሻሻልና ተደራሽነቱን ለማሳደግ ከክልሉ መንግስት፣ከከተማው አስተዳደርና ከዓለም ባንክ በተገኘ ከ184 ሚሊዮን ብር የሚበልጥ ወጪ በመካሄድ ያለው የውሃ ተቋም ግንባታ ከ80 በመቶ በላይ መጠናቀቁን አስታውቀዋል። ምክር ቤቱ ለ2008 በጀት ዓመት እቅድ ማስፈፀሚያ ካጸደቀው በጀት አንድ ቢሊዮን ብር ከአስተዳደሩ የውስጥ ገቢ የሚሸፈን ቀሪው ከክልሉ መንግስትና ከዓለም ባንክ የሚገኝ ነው ብለዋል። ምንጭ፦ ኢዜአ

Sidama Signs Nigerian Ledum August 14, 2015

Image
Yirgalem based club Sidama Bunna signed Jimma Aba Bunna’s Nigerian striker Bari Ledum for undisclosed fee. Bari is currently with Jimma Aba Bunna taking part on the Ethiopian National League tourney in Dire Dawa. He will join Sidama after the conclusion of the National League tourney. The ex-Welkitae Kenema forward scored 3 goals in the tourney thus far. He penned a 2 years contract with Coach Zelalem Shiferaw’s Sidama Bunna. The signing of Bari will strengthen Sidama’s front line that already possess vetran Ethiopian striker Andualem Nigusse and Kenyan former Kidus Giorgis striker Erick Muranda. The move came after Bari scored the winner in Jimma Aba Bunna’s win over Suluta Kenema. In an exclusive interview with Soccer Ethiopia prior to the move Bari said, “There are some Premier League clubs that wanted my service. My coach told me that there were some coaches who approached him to inquiry about me. For now I am concentrating helping Jimma Aba Bunna to achieve promotion.” After the

Ethiopia Sidama Hunkute

Image
Hunkute is a coop comprised of nearly 2,000 farmers who deliver their cherries to two washing station in the south part of the Wonsho District in Sidama, Ethiopia. A small group of highly-trained cuppers evaluate every batch of coffee produced in the country, maintaining the caliber of the area’s prized coffee. With such ideal growing conditions and commitment to quality, it is no wonder that Hunkute is a long standing favorite of our sourcing team. Pouring over this coffee we imagine ourselves, paint brush in hand, covering a sheet of textured paper in gouache. Not to be confused with watercolors’ diluted washes and transparent streaks, gouache pigments build up color to capture the blush of sun-ripened stone fruit, the matte shell of green beans or even the desert-cracked melon rind with depth and delicacy. We set down our brush, pick up our mug and if we could paint as well as this coffee tastes, we would frame it, too. https://bluebottlecoffee.com/releases/ethiopia-sidama-hunk

Cattle Dying as Seasonal Rains Fail in Parts of Ethiopia

Image
Seasonal rains have failed to materialize in some parts of  Ethiopia , causing deaths of many cattle and other animals, officials and residents said on Monday. While the government is not calling the situation in parts of northern, northeastern and eastern Ethiopia a drought, the impact is taking a toll. Adamu Kebede, a truck driver, told The Associated Press he has seen hundreds of cattle lying dead along the main road that stretches from the Addis Ababa to the Afar Region's capital, Semera. He said he has also seen dozens of trucks unloading emergency food aid. The government said it is stockpiling food to prevent a shortage. "The government has enough food stock and it is assisting farmers to continue their farming practices with improved seed items and drought-resistant crops," Wondimu Filate, a spokesman for the Agriculture Ministry, told AP. Impacts of climate change often weigh heavily on Ethiopia's smallholder farmers. Rain-fed agriculture is th