Posts

Hacking Team hacked: firm sold spying tools to repressive regimes, documents claim

Image
 The cybersecurity firm Hacking Team has itself been the victim of a major hack. Photograph: Dominic Lipinski/PA Alex Hern @alexhern Monday 6 July 2015  12.46 BST Last modified on Monday 6 July 2015 15.36 BST Share on Facebook Share on Twitter Share via Email Share on LinkedIn Share on Google+ Shares 763 The cybersecurity firm  Hacking  Team appears to have itself been the victim of a hack, with documents that purport to show it sold software to repressive regimes being posted to the company’s own Twitter feed. The Italy-based company offers security services to law enforcement and national security organisations. It offers legal offensive security services, using malware and vulnerabilities to gain access to target’s networks. According to the documents, 400GB of which have been published, Hacking Team has also been working with numerous repressive governments – something it has previously explicitly denied doing. It has not been possible to ind

የንግሥት ፉራ አፈታሪክ

Image
ምንጭ፦  ሪፖርተር በሲዳማ ውስጥ አንዲት ስመ ገናና እና ታላቅ ንግሥት ነበረች፡፡ ይች ታላቅና ስመ ገናና ንግሥት የወንዶችን የበላይነት ሥርዓት አስወግዳ የሴቶችን የበላይነት ለመመሥረት ጥረት ያደረገች ስትሆን በጀግንነቷ ወደር እንዳልነበራት ይነገርላታል፡፡ ሆኖም ስለዚች ታላቅ ንግሥት ትኩረት የተሰጠው ካለፉት አሥር እና አሥራ አምስት ዓመታት ወዲህ ነው፡፡ በዚህ ረገድ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በሲዳማ ዞን መጠነኛ ሥራዎች ተሠርተዋል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ በትውልድ ስፍራዋ በይርጋለም የምርምር ተቋም በስሟ ተቋቁሟል፡፡ በሐዋሳ ውስጥም አደባባይና የጉባኤ አዳራሹ እርሷን ለማስታወስ በሚያስችል መልኩ ተቋቁመዋል፡፡ ሆኖም ስለዚህ ታላቅ ንግሥት የምናገኛቸው የሥነጽሑፍ ሥራዎች ውሱን ናቸው፡፡  ስለሆነም ወጣቱ ትውልድ ንግሥት ፉራንና ሌሎችም በአፈታሪክ የምናውቃቸው የአገራችንን ታላላቅ ሴቶች የበለጠ እንዲያጠና በማሰብ ይህ ጽሑፍ ተዘጋጅቷል፡፡  የንግሥት ፉራን አፈታሪክ ስንመለከተው በጣም ትልቅ ነገር ግን የማይታወቅ ድንቅ ለልብ ወለድ፣ ለድራማ፣ ለፊልምና ለሌሎችም የሥነ ጽሑፍ ሥራ¬ዎ‹ የሚጠቅም ሆኖ እናገኘዋለን፡፡  እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የንግሥት ፉራ አፈ ታሪክ እንደትልቅ ባህላዊ ሀብትና እሴት ባለመቆጠሩ ምክንያት በተለይም ያለፈው አንድ ትውልድ ይህችን ንግሥት በከፋ ሁኔታ ረስቷት፣ ወይም እርባና ቢስ ተረት ነው በሚል አስተሳሰብ ትቷት ነበር፡፡ ይህም ሆኖ ታሪኳ በጣም ጠንካራ በመሆኑ ምክንያት አልፎ አልፎም ቢሆን በመገኛኛ ብዙኃን ብቅ ማለቷ አልቀረም፡፡  ጸሐፊው ከ1970-1976 በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የሕፃናትና የወጣቶች ፕሮግራም አዘጋጅና አቅራቢ ሆኖ ሲሠራ የሲዳማ ወጣቶች ኪነት ቡድን አባል ሆኖ የተዋወቀው አብርሃም ረታ ዓለሙ

በ2007 በኢትዮጵያ የተካሄደውን ምርጫ በሚመለከት ከመድረክ የተሰጠ መግለጫ:- ሕገ-መንግሥታዊና ሕጋዊ የምርጫ ሥርዓት በተጣሰበት ሂደት የተከናወነው ሕገ ወጥ የምርጫ ድራማ ተቀባይነት ሊኖረው አይችልም!

በ2007 በኢትዮጵያ የተካሄደውን ምርጫ በሚመለከት ከመድረክ የተሰጠ መግለጫ:- ሕገ-መንግሥታዊና ሕጋዊ የምርጫ ሥርዓት በተጣሰበት ሂደት የተከናወነው ሕገ ወጥ የምርጫ ድራማ ተቀባይነት ሊኖረው አይችልም! June 28, 2015   Ethiopia ,  Oromia  ምንጭ፦ ኣያንቱ ኔት ሕገ-መንግሥታዊና ሕጋዊ የምርጫ ሥርዓት በተጣሰበት ሂደት የተከናወነው ሕገ ወጥ የምርጫ ድራማ ተቀባይነት ሊኖረው አይችልም! በሀገራችን ኢትዮጵያ የመድበለ ፓርቲ ሥርዓት እውን ሆኖ በነፃና ፍትሐዊ ምርጫ አማካይነት የሕዝባችን የሥልጣን ባለቤትነት የሚረጋገጥበት ሁኔታ በሕገ-መንግስቱ እውቅና ተሰጥቶት በይፋ ተደንግጎአል፡፡ ይሁን እንጂ ኢህአዴግ ሕገመንግሥቱንና የምርጫ ሕጎችን የጣሰ የምርጫ ድራማ በየ5 ዓመቱ በመቶ ሚሊዮኖች የሀገር ገንዘብ እያባከነ ያካሂዳል፡፡ ኢህአዴግ ይህንን የምርጫ ድራማ የሚያከሂደው፣ ወቅቱን የጠበቀ ምርጫ ማካሄድ በዓለም አቀፍ ለጋሽ ዴሞክራሲያዊ ሀገሮች ዘንድ እውቅና የስገኝልኛል በሚል ተስፋ ነው፡፡ ተጨባጩ እውነታ የሚያሳየው ግን ኢህአዴግ በሥልጣን ላይ በቆየባቸው 24 ዓመታት ራሱ ያጸደቃቸውን ሕጋዊና ሕገመንግሥታዊ ድንጋጌዎችን በመርገጥ የራሱን አምባገነናዊ ገዥነት ለማስቀጠል እንዲያስችለው የሕዝብ ድምፅ መንጠቂያና ማፈኛ ሕገወጥ የምርጫ ስትራቴጂዎችን እያወጣና ሥራ ላይ እያዋለ መሆኑን ነው፡፡ የሕዝባችንን ድምፅ መቀማቱንና ማፈኑን በየምርጫ ዙሮቹ እያባባሰ መሄዱን ቀጥሎበት አሁን ለደረስንበት የ100 ፐርሰንት ቅሚያም ደርሶአል፡፡ በተለይም በ2007 ዓም በተካሄደው የ5ኛ ዙር ሀገር አቀፍ ምርጫ ሕጋዊና ሕገመንግሥታዊ ድንጋጌዎችን በማንአለብኝነት በመጣስ በአጋርነት የፈረጃቸውን ፓርቲዎች አስከትሎና ሕዝቡንና ሐቀኛ ሰላማዊ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን በኃይል አፍ

Indian firms sprawling land empire in Ethiopia fails to ensure food security back home

Image
Source: www.ibnlive.com Indian firms have a sprawling land empire abroad, especially in Ethiopia, as part of a move encouraged by different governments to safeguard the nation's food supply. But is the policy truly succeeding in helping feed over a billion Indians? Erratic weather in India repeatedly causes a scare about low food stocks and rising inflation. As agricultural productivity in India has significantly come down, many Indians are looking to Africa, particularly Ethiopia, buying large tracts of agricultural land to safeguard food supply. Indian firms have a sprawling land empire abroad, especially in Ethiopia, as part of a move encouraged by different governments to safeguard the nation's food supply. #Ethiopia   #food price   #food security   #India According to the global land monitoring agency Land Matrix, India is the biggest investor in land in Ethiopia, accounting for 70 per cent of the land acquired by foreigners since 2008. Firms from India hav

Summer break is underway at SOS Children's Villages

Image
Source: www.soschildrensvillages.org.uk Summer break at SOS Children’s Villages is jam-packed with fun activities for children of all ages. It is a time where children can discover new talents, socialise and be active. We plan a range of summer activities from field trips to art lessons. With July just around the corner, many SOS schools are starting to close for the summer. We take a look at how two Villages in  Ethiopia  – Makalle  and  Hawassa  – are keeping busy this summer. Cultural learning in Makalle, Ethiopia  Ethiopia   is filled with many historical landmarks and natural wonders. At the Makalle Village (spelled Mek'ele in the local language), children 14 years and over have the chance to visit historical sites on their summer break. One ancient city they visit is Axum and its royal tomb.  SOS children singing and dancing at the Ashanda festival Children of all ages visit numerous museums such as the Hawelti Museum, where the children learn about the ro