Posts

በየመን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጥቃት ተፈጸመበት

Image
በየመን ዋና ከተማ ሰነዓ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ መጋቢት 24 ቀን 2007 ዓ.ም. በጦር መሣሪያ ድብደባ ጥቃት ተፈጸመበት፡፡ ጥቃቱ በኤምባሲው ሠራተኞች ላይ ምንም ዓይነት ጉዳት አለማድረሱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡  የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሆነው በቅርቡ የተሾሙት አቶ ተወልደ ሙሉጌታ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በኤምባሲው ላይ ጥቃት የተፈጸመው በየትኛው ተፋላሚ ወገን መሆኑ ለጊዜው አልታወቀም፡፡ የደረሰው አደጋ ከፍተኛ አለመሆኑንም ገልጸዋል፡፡  ከደረሰው የጦር መሣሪያ ጥቃት በኋላም ኤምባሲው መደበኛ ሥራውን የቀጠለ መሆኑን፣ በንብረት ላይ የደረሰውን አደጋ በዕለቱ መገመት እንደሚያስቸግርና ገና ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን ቃል አቀባዩ ጨምረው አስረድተዋል፡፡  በየመን የኢትዮጵያ አምባሳደር ሐሰን አብደላና የሥራ ባልደረቦቻቸው ከኢትዮጵያውያን በፊት የመንን ለቀው ባለመውጣታቸውና ወገኖቻቸውን ለመርዳት  ሲሉ እዚያ በመቆየታቸው፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ምሥጋና አቅርበውላቸዋል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ ኤምባሲው ከመንግሥት ጋር በመሆን በየመን በተቀሰቀሰው ውጊያ ምክንያት የታገቱ ኢትዮጵያውያንን የማውጣት ሥራ ተጠናክሮ እንደቀጠለ አቶ ተወልደ ጠቁመዋል፡፡ ከቀናት በፊት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በየመን የሚገኙ ከ2,000 በላይ ኢትዮጵያውያንን በመመዝገብ ወደ አገራቸው በሰላም እንዲመለሱ አንድ ግብረ ኃይል ማቋቋሙን ገልጿል፡፡  ከውጭ ጉይ ሚኒስቴር በተገኘው መረጃ መሠረት እስከ መጋቢት 25 ቀን 2007 ዓ.ም. ድረስ 11 ሕፃናትና 12 ሴቶችን ጨምሮ 30 ኢትዮጵያውያንን ወደ ጂቡቲ እንዲጓዙ ተደርጓል፡፡ ነገር ግን በየመን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ቁጥራቸው በውል የማይታወቅ በመሆኑና ከአካባቢው አስቸጋሪነት አ

‹‹በአንዴ ቀነኒሳ በቀለን መተካት አይቻልም››

Image
‹‹በአንዴ ቀነኒሳ በቀለን መተካት አይቻልም›› አቶ ዱቤ ጂሎ፣ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቴክኒክ ጉዳይ ዳይሬክተር  ኢትዮጵያ በአዲስ አበባ የ12ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ሻምፒዮና  ስድስት ወርቅ፣ 12 ብርና 10 ነሐስ በድምሩ 28 ሜዳሊያዎችን በማግኘት ሦስተኛ ደረጃ በመሆን ማጠናቀቋ ይታወሳል፡፡ እንዲሁም ቻይና ጉያንግ በተደረገው በ41ኛው ዓለም አቀፍ የአገር አቋራጭ  ውድድር ላይ በሴቶች አምስት ወርቅ፣ ሦስት ብርና ሦስት ነሐስ ሜዳሊያ ማግኘት ችላለች፡፡ በወንዶች ምድብ ያሲን ሃጂና በሴቶች ለተሰንበት ግደይ የወርቅ ሜዳሊያ ሲያመጡ፣ ደራ ዲዳና እታገኝ ወልዱ የብርና የነሐስ ሜዳልያ አግኝተዋል፡፡ በዚህ ምድብ ኢትዮጵያ የግልና የቡድን ወርቅን አሳክታለች፡፡ በአገር ውስጥና በውጭ ከተደረጉት ውድድሮች የተገኘው ውጤት ለቀጣይ ዓለም አቀፍ ውድድሮች ምን አመላካች ነገር አሳይቷል በሚልና በተያያዥ ጉዳዮች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቴክኒክ ጉዳይ ዳይሬክተሩን አቶ ዱቤ ጂሎን  ዳዊት ቶሎሳ  አነጋግሯቸዋል፡፡  ሪፖርተር፡- በአሁኑ ጊዜ አትሌቲክሱ ያለበት ደረጃ እንዴት ይገለጻል?  አቶ ዱቤ ፡- እንደሚታወቀው በዓለም አቀፍ ደረጃ በተደረጉ ውድድሮች ላይ ኢትዮጵያም ባዘጋጀችው የወጣቶች አትሌቲክስ ሻምፒዮናም እንዲሁ በቻይናው የዓለም አገር አቋራጭ  ውድድሮች ላይ አትሌቶቻችን አመርቂ ውጤት ማምጣት ችለዋል፡፡ የአትሌቲክስ ደረጃም የሚለካው በአትሌቶች ውጤት በመሆኑ በታዳጊዎች፣ በወጣቶችና በአዋቂዎች ውጤት ማምጣት ተችሏል፡፡ በዚህ ውጤት መምጣት ፌዴሬሽኑ በስፋት ለአትሌቲክሱ ዕድገት ከአሠልጣኞች ጀምሮ እስከ አትሌቶች ድረስ ከላይ እስከ ታች ከክልሎችና ከማናጀሮች ጋር በመሆን ሰፊ ሥራ በመሥራት ላይ ይገኛል፡፡   ሪፖርተር፡- በአዲስ

የሃዋሳ ከተማ የእሳት ኣደጋ መከላከያ ብርጌድ ከፖላንድ መንግስት የስልጠናና የቁሳቁስ ድጋፍ ልደረግለት ነው

Image
የወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ የኣውሮፓ ኮሮስፖንዳንት የፖላንድ ዓለም ኣቀፍ ተራድኦ ማዕከልን ጠቅሶ እንደዘጋበው፤ በእሳት ኣደጋ ቁጥጥር ልምድ ያላቸውን ባለሙያዎች ያቀፍ ኣንድ ቡድን በሃዋሳ ከተማ ለሚገኙ የእሳት ኣደጋ መከላከያ ብርጌድ የኣቅም ግንባታ እና የቁሳቁስ ድጋፍ ለማድረግ በመዘጋጀት ላይ ነው። ለኣቅም ግንባታ እና ለቁሳቁስ ድጋፍ ስራ የሚውል ኣንድ ሚሊዮን የፖላንድ ዞልት የገንዘብ ድጋፍ ከኣገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የተገኘ ሲሆን፤ ገንዘቡ ከሃዋሳ ከተማ በተጨማሪ ለባህር ዳር ከተማ እና ለሌሎች የኬኒያ ከተሞች መስል ድጋፎችን ለማድረግ እንደምውል ታውቋል። የፖላንድ መንግስት ለሃዋሳ ከተማ ይህንን ድጋፍ ለማድረግ የወሰነው የከተማዋ እሳት ኣደጋ መከላከያ ብርጌድ ከከተማዋ የህዝብ ብዛት እና እድገት ጋር በተያያዘ የሚከስቱትን የእሳት ኣደጋዎች የመከላከል ኣቅሙ ዝቅተኛ በመሆኑ መሆኑን የፖላንድ ኣለም ኣቀፍ ተራድኦ የስራ ሃላፊ የሆኑ ኣቶ ዎጅቺዬች ዊልክ ተናግረዋል። "The Ethiopian town Hawass firefighters can not effectively extinguish fires without approaching a fire on a dangerous distance for them. They have specialized clothing or equipment of a professional firefighter. The only thing I have is a blank breathing apparatus, approx. 100 meters of hose and two generators . It must be sufficient for 300 thousand. residents "- emphasizes Wolf.   በቅርቡ በሃዋሳ ከተማ ኣዲሱ ገበያ

Poles will create a fire department in East Africa

Image
Polish instructors and experts in the field of fire fighting units will train and equip volunteer and professional firefighters in Kenya and Ethiopia  - informs the Polish Center for International Aid (PCPM). The funds for this purpose - nearly 1 million zł - Polish Foreign Ministry sent.   As pointed out by Wojciech Wilk, President of the Foundation and the coordinator of the project PCPM outfits, both in Kenya and in Ethiopia are not trained firefighters or fire-fighting or rescue disaster victims, for example. Flooding and landslides. Lack basic equipment including extinguishing hoses, breathing apparatus.  Kenyan and Ethiopian firefighters are often dressed only in suits or overalls instead of uniforms and fire-resistant clothing. As indicated PCPM, including problem three regions of Kenya (Machakos, Kiambu and Muranga) and two administrative regions of Ethiopia capital cities (cities Hawass and Bahir Dar) is a rapid increase in the population, an increasing number of res

The fight to the top of the Ethiopian Premier League (EPL) is intensifying with each passing week as only a point separate the top two teams - Sidama Coffee and Saint George.

Image
The fight to the top of the Ethiopian Premier League (EPL) is intensifying with each passing week as only a point separate the top two teams - Sidama Coffee and Saint George.  Game week seventeen will witness an exciting encounter that will determine if there will be changes to the top of the EPL table as Sidama Coffee entertain Arba Minch City in the South Derby and Saint George take on Defense in Addis Ababa Derby. Sidama’s four points lead to the top of the table was cut to just one point after drawing with Dashen Beer in Gondar last week. St. George capitalized on the leader’s slip with a 3-1 victory against Welayta Dicha.  Sidama will be tested this week with another tough derby match against Arba Minch but they would be relying on a much needed home support from their fans to maintain their long grip to the top of the table. The match on Sunday will also be difficult for Arba Minch who are currently sitting at eighth with a ten points gap with the leaders. Arba Minch