Posts

Hawassa woman receives a first aid kit after Megan's training

Image
ለተጨማሪ ንባብ

Coffee farm close to Hawassa

Image

በሁለተኛው ዙር 14ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ አዋሳ ከነማና ቅዱስ ጊዮርጊስ ድል ሲቀናቸው ሲዳማ ቡና ነጥብ ተጋርቷል

Image
10 ሰዓት ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ቅዱስ ጊዮርጊስና አዳማ ከነማ ባደረጉት ጨዋታ በቅዱስ ጊዮርጊስ 2 ለ 0 ሲያሸንፍ አዋሳ ከነማ አርባ ምንጭ ከነማን በተመሳሳይ 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ማሸነፉን ተከትሎ መሪነቱን ከሲዳማ በመረከብ በ28 ነጥብ ሲመራ ሲዳማ ቡና በተመሳሳይ ነጥብ በግብ ክፍያ ተበልጦ ሁለተኝነት ይከተላል። ወላይታ ዲቻ ደግሞ በ26 ነጥብ ሶስተኛ ሆኗል። ለቅዱስ ጊዮርጊስ የአሸናፊነት ግቦችን ያስቆጠሩት ከዕረፍት በፊት ኡጋንዳዊ የመስመር አጥቂ ብሪያል ኦሙኒ እና ምንተስኖት አዳነ ናቸው፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊስ አሰልጣኝ ዶስ ሳንቶስ '' ያገኘናቸውን አጋጣሚ መጠቀም ብንችል ተጨማሪ ግቦችን ማስቆጠር እንችል ነበር፤ ከመጀመሪያው አጋማሽ የበለጠ መንቀሳቀስም ችለን ነበር' ' ብለዋል፡፡ የአዳማ ከነማ አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ '' ከመጀመሪያው አጋማሽ በሁለተኛው የተሻለ መንቀሳቀስ ችለናል፣ ነገር ግን ቴክኒካልና ታከቲካል ስህተቶች ባለማረማችን ልንሸነፍ ችለናል '' ብሏል፡፡ አሰላ ላይ ሙገር ሲሚንቶ ከሲዳማ ቡና ጋር ያካሄደው ጨዋታ ያለምንም ግብ ሲጠናቀቅ አርባ ምንጭ ከነማ በሜዳው አዋሳ ከነማን አስተናግዶ 2 ለ 0 ተሸንፏል፡፡ በአዲስ አሰልጣኝነት አዋሳ ከነማን የተቀላቀለው ውበቱ አባተ በሜዳው አርባ ምንጭ ከነማን በማሸነፍ ፕሪሚየር ሊጉን በድል ጀምሯል፡፡ ለአዋሳ ከነማ ተመስገን ተክሉና መስቀል መንግስቱ ኳስን ከመረብ ያገናኙ ተጨዋቾች ናቸው፡፡ በነገው ዕለት በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በአዲስ አበባ ደርቢ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ይጫወታሉ፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ከናይጄሪያ ዋሪ ዎልቭስ ክለብ ጋር ዛሬ

የምርጫ ዘመቻና የመድረክ ወቀሳ

Image
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ ባጭሩ) በቅርቡ በሚደረገዉ ምርጫ የሚወዳደሩ ዕጩዎቹና ምርጫዉን የሚያስፈፅሙ አባላቱ በየአካባቢዉ እየታሰሩ፤ እየተደበደቡና እየተንገላቱ ነዉ በማለት ወቀሰ። የመድረክ ባለሥልጣናት ዛሬ አዲስ አበባ ዉስጥ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት አባላቶቻቸዉን የሚያስሩ፤ የሚደበድቡና የሚያንገላቱት የየአካባቢዉ የመንግሥት ባለሥልጣናትና ፖሊሶች ናቸዉ። በደሉን ለማስቆም ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሁነኛ እርምጃ እንዲወስድ ባለሥልጣናቱ ጠይቀዋል።መድረክ ለምርጫዉ ያዘጋጀዉን የመወዳደሪያ ማንፌስቶም ይፋ አድርጓል። Read more

Hawassa Kenema collected 3 valuable away points following their 2-0 victory over Arba Minch Kenema

Image
Addis Ababa, Ethiopia  – Defending champions  St. George  joined  Sidama Buna at the top of the  Ethiopian Premier League  following a 2-0 victory over  Adama Kenema  here today, while the latter was held to a scoreless draw by  Mugher Cement  in Assela. Although the two teams now have 28 points from 14 matches, St. George has a better goal difference (+12 vs +6). Meanwhile, struggling  Hawassa Kenema  collected 3 valuable away points following their 2-0 victory over  Arba Minch Kenema.  The second round of the league started in Gonder yesterday where the visiting  Wolaita Dicha  beat the  Dashen Beer  1-0 and  Mekelakeya  defeated  EEPCo  2-0 in Addis Ababa. The league will continue tomorrow with  Commercial Bank of ethiopia (CBE)  taking on  Ethiopian Coffee  and the match featuring  Woldia Kenem a and Dedebit FC was postponed as the latter was competing in the CAF Confederation Cup