Posts

የደቡብ ክልል የፓርቲዎች የጋራ መድረክ ኢራፓን በአባልነት ሲቀበል፤ ሲአን/መድረክ በሲዳማ ዞን በቡርሳና በቦርቻ ምርጫ ክልል በአባላትና ደጋፊዎቼ ላይ ደረሰ ያለውን ድብደባና ወከባ የዞኑ የጋራ ምክር ቤት እንድያጣራ ወሰነ

Image
በመጪው ምርጫ በደቡብ ክልል የሚወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ መድረክ የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ /ኢራፓ/ን የጋራ ምክር ቤቱ ስድስተኛ አባል አድርጎ ተቀበለ፡፡ የጋራ መድረኩ ዛሬ ባካሄደው አምስተኛ መደበኛ ጉባኤ በክልሉ የሚወዳደሩ ክልላዊ ፓርቲዎች በመሰረቱት የጋራ መድረክ ላይ እንዲሳተፍ በክልሉ ምርጫ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት በኩል ቀደም ሲል ጥሪ ተደርጎለት ያልተገኘውንና ዛሬ የአባልነት ጥያቄ ያቀረበውን የኢራፓ ጉዳይና ሌሎች ሶስት አጀንዳዎች ላይ ተወያይቷል፡፡ የኢትዮጵያውያን ራዕይ ፓርቲ /ኢራፓ/ ተወካይ አቶ ሺበሺ መኮንን በግል ጉዳይ ምክንያት እስካሁን በመድረኩ ምስረታና ስብሰባ ላይ ሳይገኙ በመቆየታቸው ይቅርታ ጠይቀው የጋራ መድረኩ አባል ለመሆን ጥያቄ አቅርበዋል፡፡ የጋራ መድረኩ በቀረበው ጥያቄ ላይ በመወያየት ኢራፓ አመራሮች በማይኖሩበት ወቅት ተወካይ በመላክ በመድረኩ ምስረታና ስብሰባ ላይ መካፈል ሲችል ይህን አለማድረጉ ተገቢ አለመሆኑ ተገልጾለት ለወደፊቱ አመራሩ በማይገኝበት ወቅት በውክልና ሌላ ሰው ተካፋይ እንዲሆን ማድረግ አንዳለበት ተገልጾለት የጋራ መድረኩ አባል እንዲሆን ያቀረበው ጥያቄ በሙሉ ድምጽ ተቀባይነት አግኝቷል፡፡ ሲአን/መድረክ በሲዳማ ዞን በቡርሳና በቦርቻ ምርጫ ክልል በአባላትና ደጋፊዎቼ ላይ ጥር 22 ቀን 2007 ስብሰባ ላይ በፖሊስ ድብደባና ወከባ ደርሶባቸዋል በማለት ጉዳዩን የጋራ መድረኩ አጣርቶ የእርምት አርምጃ አንዲወስድ ባቀረበው አቤቱታ ላይም መድረኩ ውይይት አድርጓል፡፡ የሲአን/መድረክ ተወካይ በቡርሳና ቦርቻ በድርጅቱ አባላትና በደጋፊዎች ላይ ደረሰ ያለውን ድብደባና ወከባ ለጋራ መድረኩ ከማቅረቡ በፊት ችግሩ የተፈጸመው በዞን ስለሆነ በመጀመሪያ ደረጃ ባለው የጋራ ምክር ቤት በማቅረብ ጉዳዩ እንዲታይ ማ

George Midenyo joins Ethiopia Premier League leaders Sidama Bunna

Image
Prolific Kenyan striker George Midenyo also refered to as Tompo by his friends and peers has joined Ethiopian premier league side Sidama Bunna who are currently riding high in the league seating safely on top with 27 points as the first round of matches ended. Midenyo who last played for City Stars in the Kenyan premier league was elated with the move promising to deliver the much needed goals for his new team “I am happy to be at Sidama Bunna and its a matter of hardwork to take on this new challenge in my football career.Ethiopia’s football is very competitive and interesting as the fans also love their team”Midenyo told Soka25east.com “Its a new experience and i am ready to embrace it that is what footballers must undertake when give a job to do”he added The  Kenyan international has played in several team including: Mathare United 2001 Tusker 2005-2007 Raufoss (Sweden) 2007 Mjolby(Sweden)  2007 Husqvarna 2008 Mjolby 2010 Tusker 2011 Gor Mahia 2012 City Sta

Ethiopian Shade Coffee Is World's Most Bird Friendly

Image
Ethiopian coffee farmer Awol Abagojam and his son Isaac harvest their product near the village of Choche, much the same way their ancestors did a thousand years ago. Shady coffee plantations in  Ethiopia , where  coffee  has been grown for at least a thousand years, hold more bird species than any other coffee farms in the world, new research shows. l The research suggests that traditional cultivation practices there support better bird biodiversity than any other coffee farms in the world. In Ethiopia, coffee is traditionally grown on plantations shaded by native trees. These farms boasted more than 2.5 times as many bird species as adjacent mountain forest, according to a study slated for publication February 11 in the  journal  Biological Conservation . "That was a surprise," says study co-author  Cagan H. Sekercioglu , a biologist at the University of Utah and a National Geographic Society grantee. Further, "all 19 understory bird species we s

A Tale of Two Cities: Hawassa and City of Cape Town

Image
Photo: https://twitter.com/cityofctmayor Photo: https://twitter.com/cityofctmayor Photo: https://twitter.com/cityofctmayor SPEECH BY THE CITY’S EXECUTIVE MAYOR, PATRICIA DE LILLE Note to editors: the speech below was delivered by Mayor De Lille today at a meeting with a delegation from the municipality of Hawassa, led by the Mayor of Hawassa, to discuss possible formal relations between the two cities.  It gives me great pleasure to welcome His Excellency Mr Yonas Yosef Sanbe, the Mayor of Hawassa, and his delegation to the City of Cape Town.  We trust that you will enjoy your experience in our diverse and dynamic city.  As a city located in a developing continent, we recognise the need to engage with other African cities, in particular those that are experiencing the same challenges we do, to learn from and share solutions and examples of best practice.  I believe that Africa has much to contribute to the global village, and that it is our time t

ኢትዮጵያን ከድህነት አዘቅት የማውጣት ጥያቄ ከሥልጣን ጥማትና ግብግብ በላይ ነው

ብሔራዊ ልማታችን ከክፍለ አኅጉራዊ አካባቢያችን ጋር ተያያዥነት እንዳለው ማየት፣ ቤትን ለልማት እንዲሆን አድርጐ ከማሰናዳት ተግባር ጋር በጣም የተቆራኘ ነው፡፡ ስኬት ከውድቀት የሚለይበት ዋነኛው ሥራ ያለውም እዚህ ላይ ነው፡፡ ከዚህ አኳያ ቤታችንን የሚያተራምሰውን የልግመት፣ የብክነትና የአይጥ መዓት ስናስብ፣ የደቡብ እስያ አገሮች ዓይነት እገዛ ብናገኝስ ዕድገትን እናመጣ ነበር? ብለን ራሳችንን ስንጠይቅ ያለብን አቀበት እጅግ ከባድ መሆኑ ቁልጭ ብሎ ይታያል፡፡  የኢሕአዴግ መንግሥት የብሔር/ብሔረሰቦች ሌጣ መብት ብቻውን ያለ ሐሳብ ለመግዛት እንዳላበቃውና በውድቀት ዳር ላይ መሆኑን፣ ብቸኛ መዳኛውም ልማት መሆኑን በስተመጨረሻ ተረድቶ መንደፋደፍ ጀምሯል፡፡ ‹‹የአብዮታዊ ዲሞክራሲ የልማት መስመሮችና ስትራቴጂዎች›› (ነሐሴ 1992) በተሰኘ መጽሐፍ ላይ እንደተገለጸውም በዛሬው ዓለማዊ ሁኔታ መልማት ከባድ ተግባር እንደሆነ አጢኗል (ገጽ 93)፡፡ ይህ ከባድ የልማት ተግባርም ‹‹ለልማት የቆመና የታለመውን በተግባር ማዋል የሚያስችል ባህሪና አቅም ያለው መንግሥት፣ የገበያ ጉድለቶችን በብቃት መሸፈን የሚችል ግልጽና የጠራ ፖሊሲና ሰፊ የኅብረተሰብ ርብርብ›› የሚጠይቅ መሆኑን በደንብ አስቀምጧል፡፡ በጣም ጥሩ፡፡ በጣም ትክክል፡፡  ወዲያውኑ ግን የሚናገረውን አይረዳውም ወይም ዓይን ካወጣ የማስመሰል ጨዋታ አልወጣም በሚያሰኝ ደረጃ ቆራጥና ብቁ የልማት መንግሥትና የተፈተኑ ብቁ ፖሊሲዎች ጉዳይ ‹‹በተለየ ታሪካዊ ሒደትና አጋጣሚ በመሠረቱ ተሟልቷል፤›› ይለናል (ገጽ 98)፡፡ የዕድገት፣ የሹመት፣ የጭማሪ፣ የዝውውር፣ የትምህርትና የሥልጠና ዕድሎችንና የመሳሰሉትን በፖለቲካ መጥቀሚያነት እየተጠቀመ፣ የሥራ ጠልና ሥራ ግራው እበላ ባዮችን እየለቃቀመ ሊያሽሞነሙን፣