Posts

በሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ከንቲባ ካላ ዮናስ ዮስፍ የተመራው የከተማው ኣስተዳደር ልዑክ በደቡብ ኣፍሪካ ኬፒ ታዎን የስራ ጉብኚት በማድረግ ላይ ነው።

Image
የወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ የከተማይቱን ዜና ኣውታዎች ጠቅስው እንደዘገበው፤ በሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ከንቲባ በኣቶ ዮናስ ዮስፍ የተመራው የከተማው ኣስተዳደር ልዑክ በደቡብ ኣፍሪካ ኬፒ ታዎን የስራ ጉብኚት በማድረግ ላይ ነው። የስራ ጉብኚቱ በደረቅ ቆሻሻ ኣወጋገድ፤ በከተማ ትራንስፖርት፤ በኢንፍራንስትራክቸር፤ በቤቶች ልማት፤ በኣከባቢ ጥበቃ ላይ እና ታላላቅ ኢቨንት/  hosting of big events/ ማስተናገድን በተመለከተ የ ሃዋሳ ከተማ  ከደቡብ ኣፍሪካዋ ኬፒ ታዎን ልምድ ለመቅሰም ያለመ መሆኑ ታውቋል።  በትናንትናው እለት   የኬፒታዎን  ከተማ ከንቲባ ዲኮ ዴ ሊለይ  የሃዋሳ ከተማ ኣታቸውን ካላ ዮናስ ዮስፍን በቢሮኣቸው ተቀብለው ማነጋገራቸው ታውቋል። የሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ልዕካን በኬፒታዎን ቆይታው የተለያዩ  የከተማዋን ሳይቶች እንደምጎበኝ ታውቋል። Photo from www.thenewage.co.za Cape Town yesterday welcomed a delegation from Hawassa municipality, Ethiopia, to discuss possible formal relations between the two cities. Mayor De Lille met the visitors led by the Mayor of Hawassa, Yonas Yosef Sanbe. The delegation from Hawassa will be conducting various site visits during their stay in Cape Town.  This includes a tour of MyCiTi transport network, Cape Town stadium, Green Point Urban Park and the Goodwood Traffic Manag

አፍሪካዊው ዊልፍሬድ ቦኒ ውዱ ተጫዋች የሆነበት የአውሮፓ የዝውውር መስኮት ተዘጋ

Image
በአውሮፓ ታላላቅ ሊጎች ተጨዋቾችን የሚሸምቱበት እና የሚሸጡበት የጥር የተጨዋቾች የዝውውር መስኮት ኮቱዲቯራዊው ዊልፍሬድ ቦኒ ከፍተኛ ዋጋ በማውጣት ክብረ ወሰን እንደያዘ የዝውውር መስኮቱ ትናንት ሌሊት ተዘግቷል፡፡ የዝውውር መስኮቱ እንደወትሮው ሁሉ ሞቅ ደመቅ ሳይል እና አነጋጋሪነቱ ሳይጎላ ተጠናቋል፡፡ የኮቱዲቯሩ ዊልፍሬድ ቦኒ ከስዋንሲ ወደ ማንችስተር ሲቲ ያደረገው ዝውውር 28 ሚሊዮን ፓውንድ በማስወጣት የወቅቱ ከፍተኛ ዝውውር ሆኗል፡፡ የዝውውር ዋጋው ለአፍሪካውያን ተጨዋቾች የተከፈለ የምንግዜም ውዱ ዋጋ ሆኗል፡፡ በሲቲ የሚገኘው ያያ ቱሬ ከባርሴሎና ወደ ሲቲ ሲገባ የተከፈለውን 24 ሚሊዮን ፓውንድ እስካሁን ለአፍሪካውያን የተከፈለ ከፍተኛ የዝውውር ሂሳብ ሆኖ ቆይቷል፡፡ ጀውን ኩዋድራዶ ከፊሮንቲና ቸልሲን የተቀላቀለበት 26 ነጥብ 1 ሚሊዮን ፓውንድ የዝውውር ዋጋ ደግሞ ተከታዩ ሆኗል፡፡ ከቸልሲ ወደ ዎልፍስበርግ የተዘዋወረው አንድሪ ሹርለ 22 ሚሊዮን ፓውንድ በማስወጣት ሶስተኛው ውድ ተጨዋች ሆኗል፡፡ ኢንዙ ፔሬዝ ከቤኔፊካ ቫሌንሺያ፣ ጋብሬል ፖሊስታ ከቪያርያል አርስናል፣ በርናንዶ ሲልቫ ከቤኔፊካ ሞናኮ፣ ሉካስ ሲልቫ ከኩሪዜሮ ሪያል ማድሪድ፣ ሰይዶ ዱንቢያ ከሲኤስኬ ሞስኮ ፣ ርያን በርትራንድ ከቸልሲ ሳውዝሀምፕተን እንዲሁም ማኖሎ ጋብያዲኒ ከሳብዶሪያ ወደ ናፖሊ በማቅናት ከ4 እስከ 10ኛ ከፍተኛ ዋጋ የወጣባቸው ተጫዋቾች ሆነዋል፡፡ የእንግሊዝ ክለቦች 130 ሚሊዮን ፓውንድ ያወጡ ሲሆን ፥ማንችስተር ሲቲ እና ቸልሲ ከፍተኛ የዝውውር ሂሳብ ያወጡ ክለቦች ናቸው፡፡ ከፕሪሚየር ሊጉ ክሪስታል ፓላስ 8 ተጨዋቾችን በማስፈረም በዝውውር መስኮቱ ከፍተኛ ተሳትፎ ያደረገ ቡድን ሆኗል፡፡ ከትላልቅ ክለቦች ማንችስተር ዩናይትድ ሶስት ተጨዋቾችን በውሰት

Wede Hawassa City Guide & Map App for Android

Image
Hawassa(also spelled Awassa) is a city in Ethiopia, on the shores of Lake Awasa in the Great Rift Valley. It is located 270 km south of Addis Ababa via Debre Zeit, 130 km east of Sodo, and 75 km north of Dilla. The town serves as the capital of the Southern Nations, Nationalities, and Peoples Region, and is a special zone of this region. It lies on the Trans-African Highway 4 Cairo-Cape Town. Wede Hawassa City Guide & Map will be your personal adviser which helps you plan and have the perfect trip to Hawassa (Awassa), Ethiopia by providing information on restaurants, attractions, hotels and offline maps... no data roaming charges! Everything is stored on your phone,There is no need for a live data connection. www.appszoom.com

ጥቂት ስለ ይርጋዓለሙ ቤዛ የወጣቶች ማዕከል

Image
Pregnant women in Sidama Photo: Beza Youth Health and Counselling Center Accessibility and availability of quality reproductive health services Beza Youth Health and Counselling Center (BYHCC) works in an integrated Sexual and Reproductive Health (SRH), HIV, Harmful Traditional Practices (HTP) and poverty alleviation programs to improve the health and living conditions of HTP victims ,vulnerable groups to SRH problems, HIV/AIDS infected and affected people, and poor communities in Yirgalem and its surrounding three districts. Project Location Yirgalem,  Ethiopia What does the organization do? Prevention Intervention • Awareness and sensitization campaigns like Beza Show, Beza cup, Beza Art day, Circus music, drama, road show • Production and distribution of IEC materials • Beza F.M (mini- media programmes) • Community conversation on ARH, ART,VCT, genital mutilation, (HTP) • Advocacy on the right of youth, children, PLWHA and others • Peer to peer counseling 2.

ብሔራዊ ባንክ ለፋይናንስ ተቋማት አዲስ መመርያ አዘጋጀ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በአገሪቱ የሚገኙ የፋይናንስ ተቋማት የሚመሩበት አዲስ መመርያ ለማውጣት ከባለድርሻ አካላት ጋር መወያየቱን፣ የተዘጋጀውንም ረቂቅ መመርያ ተግባራዊ ለማድረግ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ የአገሪቱን የፋይናንስ ተቋማት በበላይነት የሚቆጣጠረው ብሔራዊ ባንክ ያዘጋጀው አዲሱ መመርያ ባንኮች፣ የኢንሹራንስ ኩባንያዎችና የማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት የሚገዙበት ይሆናል ተብሏል፡፡  የሪፖርተር ምንጮች እንደገለጹት፣ ብሔራዊ ባንክ ይህንን ረቂቅ ሕግ ካዘጋጀና ጉዳዩ የሚመለከታቸው የፋይናንስ ተቋማት አስተያየት እንዲሰጡበት ካደረገ በኋላ ባለፈው ሳምንት ከባንኩ ቦርድ አባላት ጋር መክሮበታል፡፡  በ15 ገጾች የተዘጋጀው አዲሱ መመርያ አሥር ዋና ዋና አንቀጾች ሲኖሩት፣  አራት ዝርዝር ማብራሪያዎችን በማካተት ተቋማቱ ተፈጻሚ ማድረግ ያለባቸውን የአሠራር ደንቦችንና የብቃት መለኪያ መሥፈርቶችን ይዟል፡፡  አዲሱ የኮርፖሬት ገቨርናንስ መመርያ በዋነኝነት ትኩረት ያደረገው፣ በፋይናንስ ተቋማቱ ባለአክሲዮኖች፣ በቦርድ ዳይሬክተሮችና በተቋማቱ ከፍተኛ የአመራር አባላት ላይ ሲሆን የሁሉንም የኃላፊነት ድርሻና የተጠያቂነት አሠራር ያጠቃለለ ነው፡፡  በተለይ በፋይናንስ ተቋማት የሚፈቀዱ የገንዘብ ዝውውሮች፣ የተቋማቱን ፖሊሲና የብሔራዊ ባንክ መመርያ የጣሰ መሆን እንደሌለባቸው አዲሱ መመርያ ይደነግጋል፡፡  በሌላ በኩል ከብሔራዊ ባንኩ መመርያ ውጪ ባለአክሲዮኖችም ሆኑ የቦርድ ዳይሬክተሮች ብድር መውሰድ እንዳይችሉ ይደነግጋል፡፡ ዳይሬክተሮችና ባለአክሲዮኖች በማንኛውም በሌላ የፋይናንስ ተቋማት ውስጥ ኢንቨስት ማድረግ የማይችሉበት አንቀጽም በአዲሱ ረቂቅ መመርያ ላይ ተካትቷል፡፡  በዋና ሥራ አስፈጻሚውና በከፍተኛ የአመራር ኦፊሰሮች የተ