Posts

የምርት ዘመኑን ቡና ወደ ውጭ መላከ እንዳልቻሉ ቡና ላኪዎች ገለጹ

Image
በምርት ዘመኑ የተገኘው አዲስ ቡና ወደ ውጭ እየተላከ እንዳልሆነ ቡና ላኪዎች ገለጹ፡፡ ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉ ሁለት የቡና ላኪዎች ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ባለፉ ስድስት ወራት የተሸጠው ቡና ከአገር የወጣው በክረምት ወራት ነው፡፡ የሽያጭ ስምምነቱ ባለፈው ዓመት ቢደረግም በዚያው ዓመት መውጣት ባለመቻሉ፣ በዚህ ጊዜ መውጣት ያለበት አዲስ ቡና ግን መውጣት አልቻለም፡፡ ወቅቱ የታጠበ ቡና ወጥቶ አልቆ የደረቀ ቡና የሚላክበት ቢሆንም፣ በተለያዩ ምክንያቶች አፈጻጸሙ ዝቅተኛ መሆኑን ነጋዴዎች አመልክተዋል፡፡ ሽያጩ ሳይፈጸም የቀረው የተቀመጠው የቡና ዋጋ ሊወርድ ይችላል በሚል የቡና ገዥዎች ግብይት ለመፈጸም ባለመፈለጋቸው መሆኑን ሪፖርተር ያነጋገራቸው ነጋዴዎች ገልጸዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም አገር ውስጥ የሚገኙ ቡና አምራቾች የብራዚል ቡና በድርቅ በመመታቱ የዓለም የቡና ዋጋ ከፍ ሊል ስለሚችል፣ የሚያመርቱትን ቡና ለገበያ እያቀረቡ አይደለም በማለት አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡ ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉ አንድ የንግድ ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ አዲሱ ቡና በሚፈለገው ደረጃ መውጣት ያልቻለው ቡና ላኪዎቹ በገለጿቸው ሁለት ምክንያቶች እንደሆነ አረጋግጠዋል፡፡  የመጀመርያ የዓለም ገበያ ከፍተኛ የዋጋ መዋዠቅ ውስጥ በመሆኑ ነው፡፡ በዚህ ምክንያት ትላልቅ ገዥዎች ግዥ ከመፈጸም ተቆጥበዋል፡፡ በሁለተኛ ደረጃ የብራዚል ቡና በድርቅ በመመታቱና ብራዚል ምን ያህል ቡና ለገበያ እንደምታቀርብ በውል ባለመታወቁ፣ ገዥውም አቅራቢውም ወደ ቡና ግብይት ለመግባት ቁጥብ በመሆናቸው ነው ሲሉ አስረድተዋል፡፡ በሌላ በኩል ንግድ ሚኒስቴር ባለፉት ስድስት ወራት ከቡና ወጪ ንግድ ከዕቅዱ በላይ ማግኘቱን አስታውቋል፡፡ ሚኒስቴሩ ውጤቱ የተገኘው የከረመ ቡ

በሐዋሳ የሚቋቋመው ኢንዱስትሪ ዞን የውጭ ኩባንያዎችን ትኩረት ስቧል

የደቡብ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት መቀመጫ በሆነችው ሐዋሳ ከተማ እየተገነባ የሚገኘው ኢንዱስትሪ ዞን የበርካታ ኩባንያዎችን ትኩረት በመሳቡ፣ በዚህ የኢንዱስትሪ ዞን ኢንቨስት ለማድረግ የቻይና፣ የህንድና የሲሪላንካ ኩባንያዎች ቦታ እንዲሰጣቸው ጥያቄ አቅርበዋል፡፡ የደቡብ ክልል ፕሬዚዳንት ዋና አማካሪና ልዩ ረዳት አቶ አኒሳ መልኮ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የእነዚህ ኩባንያዎች ጥያቄ እየታየ ነው፡፡ የፌዴራል መንግሥት በቅርብ አራት ከተሞችን የኢንዱስትሪ ቀጣናዎች አድርጎ መርጧል፡፡ እነዚህ ከተሞች አዲስ አበባ፣ ድሬዳዋ፣ ኮምቦልቻና ሐዋሳ ናቸው፡፡  በሐዋሳ አንድ ሺሕ ሔክታር መሬት ላይ ሁሉም ነገር የተሟላለት የኢንዱስትሪ ዞን በመገንባት ላይ ይገኛል፡፡ ከአዲስ አበባ በ275 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ሐዋሳ ከተማ በቅርቡ የአውሮፕላን ማረፊያ እንዲገነባ በመወሰኑ፣ በርካታ ኢንቨስተሮች ትኩረት እንዲያደርጉ ምክንያት መሆኑን መረጃዎች አመልክተዋል፡፡  አቶ አኒሳ እንዳሉት ከአውሮፕላን ማረፊያ በተጨማሪ በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ እስከ ሐዋሳ ከተማ ድረስ፣ እንዲሁም ከሐዋሳ አልፎ እስከ ኬንያ ድረስ የባቡር መስመር ይዘረጋል፡፡ የባቡር መስመር የሚዘረጋ ከሆነ በርካታ ኩባንያዎች በሐዋሳ ኢንቨስት ለማድረግ ከወዲሁ ፍላጎታቸውን እንደገለጹም ታውቋል፡፡ በሐዋሳ የሚገነባው ኢንዱስትሪ ዞን በተለይ አግሮ ፕሮሰሲንግ ላይ እንደሚያተኩር አቶ አኒሳ ገልጸው፣ አካባቢው የግብርና ምርቶች በሰፊው የሚገኙበት በመሆኑ የኢንዱስትሪ ዞኑ ጠቀሜታ የጎላ ነው ብለዋል፡፡ በሐዋሳ ከተማ ቀደም ብሎ ለኢንዱስትሪ የተከለለው ቦታ ላይ ቢጂአይ ኢትዮጵያ፣ ሞሐ የለስላሳ መጠጦች ፋብሪካ፣ ጋትስ አግሮ ኢንዱስትሪና የመሳሰሉት ኩባንያዎች ምግብና መጠጦችን በማምረት ላይ

ጊዜ ያልገደበው የሰላማዊ ሠልፍ ንትርክ

Image
ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ወጣ ገባ ከሚሉባቸው የመንግሥት ቢሮዎች መካከል የአዲስ አበባ አስተዳደር የፈቃድና የማስታወቂያ ክፍል ዋነኛው ነው፡፡ ዓመቱ ጠቅላላ ምርጫ የሚደረግበት እንደመሆኑ ፓርቲዎቹ ቢሮውን ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይበልጥ አዘውትረው እንደሚጎበኙት ይጠበቃል፡፡ በከንቲባው ጽሕፈት ቤት ሥር የሚገኘው ክፍል ዋነኛ ዓላማ ስለሰላማዊ ሠልፍና ሕዝባዊ የፖለቲካ ስብሰባ ሥነ ሥርዓት የሚደነግገውን አዋጅ ቁጥር 3/1983 በአዲስ አበባ ማስፈጸም ነው፡፡ የክፍሉ መጠሪያ በራሱ ባለፉት 24 ዓመታት ሰላማዊ ሠልፍንና ሕዝባዊ የፖለቲካ ስብሰባን አስመልክቶ ገዥው ፓርቲና መንግሥት በአንድ ወገን፣ ተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ደግሞ በሌላ ወገን የሚያደርጉትን ክርክር የሚያሳይ ነው፡፡ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች አዋጁ ፈቃድ ሳይሆን ማስታወቅን ብቻ እንደሚያስቀምጥ ይጠቁማሉ፡፡ መንግሥት በበኩሉ በግልጽ ፈቃድ ያስፈልጋል ብሎ አይከራከር እንጂ፣ በተለያዩ መግለጫዎቹ ‘ያለፈቃድ የተደረጉ ሰላማዊ ሠልፎች’ ሲል ይጠቅሳል፡፡ ይበልጥ አተኩሮ የሚከራከረው ሰላማዊ ሠልፍና ሕዝባዊ የፖለቲካ ስብሰባ የማድረግ መብት እንደሌሎች መብቶች ሁሉ ገደብ የሚደረግበት መሆኑን ነው፡፡ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ባለፈው እሑድ ለማድረግ አስቦት የነበረውና በመንግሥት እንዳይካሄድ የተከለከለው ሰላማዊ ሠልፍ፣ እንዲሁም ጥር 24 ቀን 2007 ዓ.ም. አደርገዋለሁ ያለው ሰላማዊ ሠልፍ በፓርቲውና በመንግሥት መካከል የፈጠረው አለመግባባት የዚህ ችግር አንድ ማሳያ ነው፡፡ ባለፈው ሐሙስ ጥር 21 ቀን 2007 ዓ.ም. በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሕጋዊ አመራር እንዳልሆነ ውሳኔ የሰጠበት ቡድን ውስጥ የተካተቱት የአንድነት የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አሥራት አብርሃም ለሪፖርተር

Japan's role in the Arab world, elections in Ethiopia, addressing Islamophobia, press coverage of Charlie Hebdo, France-US friendship

Image
This week's round-up of global commentary includes calls for greater involvement of Japan in Arab countries, free and fair elections in Ethiopia, living with diverse beliefs, press coverage and US-France relations after the attack at Charlie Hebdo. Toru Hanai/Reuters View Caption The Japan Times  / Tokyo Japan should help in peacebuilding efforts in the Arab world “Four years ago..., demonstrations in Tunisia ... toppled an authoritarian government in the country, inspiring an ‘Arab Spring’ of people’s protest movements ... in various Arab countries,”  states an editorial . “[T]oday much of the Arab world is beset by oppression and conflict. Prime Minister Shinzo Abe, who [toured] Egypt, Jordan, Israel and Palestine [in January], should seriously consider how  Japan  can help stabilize this part of the world.... Japan needs to extend steady support in concrete form for peace-building efforts in the Arab world as well as to stress the importance of tolerance of di

Anthropogenic Pollution of Lake Hawassa

Image
Here, Ethiopian fishermen work alongside marabou storks  on Lake Awassa in Matthew Rollosson's picture. Lake Hawassa is the smallest lake in the rift valley of Ethiopia. Its pollution from industrial discharges has become a serious concern. The objective of this work was to assess its pollution and policy on it. Effluents contained chemical parameters that surpassed the maximum permissible limits (MPL) of EPA. The concentrations Hg, Pb, Cd, Fe and Ni in Tikur Wuha River were above MPL in drinking water due to inflowing effluent. The concentrations of these metals in the lake water were far less and below MPL in drinking water, but the level of heavy metals in the only inflowing river is a warning to the lake. Fry mortality and algal biomass varied depending on effluent source and concentration level used in the study. High fry death and algal growth were observed in textile factory effluent treatment. Earlier studies indicated that fish from the lake contained Hg, Zn, Fe, Mn a