Posts

በፕሪሚየር ሊጉ ሲዳማ ቡና ነጥብ ሲጥል ኢትዮጵያ ቡና ድል ቀንቶታል

Image
አዲስ አበባ ጥር 16/2007 በ13ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መሪው ሲዳማ ቡናና ንግድ ባንክ አንድ አቻ ሲለያዩ ኢትዮጵያ ቡና ወልድያ ከነማን በሰፊ ውጤት አሸንፏል። በዛሬው ጨዋታ ልዩ ክስተት ሆኖ የተስተዋለው የኢትዮጵያ ቡናው አጥቂ ቢንያም አሰፋ በአንደኛ ዙር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፉክክር ላይ በዓመቱ የመጀመሪያው ሀትሪክ የሰራ ተጫዋች ሆኗል። በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ላይ ኢትዮጵያ ቡና ወልድያ ከነማን ባስተናገደበት ጨዋታ ቡና ጨዋታውን 5 ለ 2 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፎ ወጥቷል። ቢንያም አሰፋ ፣ሀብታሙ ረጋሳና አስቻለው ግርማ ቡና ድሉን እንዲያጣጥም ኳስን ከመረብ ያገናኙ ተጨዋቾች ናቸው። በተመሳሳይ ብርሃኑ በላይና አብይ በየነ ደግሞ ለወልድያ ከነማ ግቦችን ያስቆጠሩ ተጨዋቾች ነበሩ ምንም እንኳን ከሽንፈት ባይታደጉትም። ቡናዎች በመጀመሪያ የጨዋታ አጋማሽ ጥሩ መንቀሳቀስ ችለዋል። ወልድያ ከነማዎች ከእረፍት መልስ ተጠናክረው ቢገቡም ከሸንፈት አልዳኑም። የኢትዮጵያ ቡና አሰልጣኝ ጥላሁን መንገሻ ''ቡድኑ እኔ ወደምፈልገው አቋም እየመጣ ነው'' ብለዋል። ሀትሪክ ለሰራው ቢንያም አሰፋና ለአህመድ ረሺድ ባሳዩት ጥሩ አቋም ደስተኛ መሆኑንም ገልጿል። አስር ሰአት ላይ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሲዳማ ቡና ያደረጉት ጨዋታ አንድ ለአንድ በሆነ ውጤት ተጠናቋል። ከእረፍት በፊት ሁለቱም ቡድኖች ያለምንም ግብ ሲለያዩ በሁለተኛው አጋማሽ ሲዳማ ቡናዎች በአንዱአለም ንጉሴ መምራት ችለው ነበር፣ ነገር ግን የንግድ ባንኩ አጥቂ ፍሊፕ ዳውዝ የአቻነት ጎሉን በማስቆጠሩ ውጤትን ተጋርተው ወጥተዋል። ጨዋታው ሊጠናቀቅ ጥቂት ደቂቃ ሲቀሩ የሲዳማ ቡናው ተጫዋች ሞገስ ታደሰ በሰራው ጥፋት የቀይ ካርድ

ማጆ እና መንገዶቿ

Image
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኢትዮጵያ  ከትላልቅ ከተሞች ጀምሮ እስከ ትናንሾቹ ድረስ በመካሄድ ላይ ከምገኙት የከተማ ልማት ፕሮግራሞች መካከል ኣንዱ የከተሞችን የውስጥ ለውስጥ መንገዶች በኮብል ድንጋይ ንጣፍ ማልበስ ስራ ነው። የዛሬ 10 እና 12 ኣመታት በፊት በድሬዳዋ ከተማ ተጀምሮ እንደሰደድ እሳት በመላዋ ኣገሪቱ የምገኙትን ከተሞች ያዳረሰው የኮብል ድንጋይ ንጣፍ ለከተሞቹ ገጽታ መለወጥ ከፍተኛ ኣስተዋጽኦ በማበርከት ላይ ነው። በሲዳማም ኣከባቢ በተለይ በሃዋሳ ከተማ የኮብል ድንጋይ ንጣፍ ስራ ለበርካታዎቹ ስራ ኣጦች የስራ እድል ከፍቷል፤ ብሎም ከተማዋን ኣሳምሯታል።  በሌሎች የሲዳማ ከተሞችም በመካሄድ ላይ ያሉት እና የተካሄዱት የኮብል ድንጋይ ንጣፍ ስራዎች ለየከተሞቹ ገጽታ መሻሻል እና ከነዋሪዎቻቸው የስራ  እድል በመፍጠሩ በኩል እሰዬ የሚያስብሉ ናቸው። ከዚህም ባሻገር በክረምት ወቅት በተለይ በይጋዓለም፤ ኣለታ ወንዶ ወይም በሌሎች የሲዳማ ከተሞች ይታዩ የነበሩት በጭቃ የተለወሱ የውስጥ ለውስጥ መንገዶች ቁጥር እንድቀንስ ማድረግ ችሏል፤ ይህ የኮብል ድንጋይ ንጣፍ ስራ።  Lodazal en los alrededores del poblado de Mejo, al sureste de Etiopía. JUAN CARLOS TOMASI (MSF) ከላይ እንዳነሳሁት ኣንዳንድ የሲዳማ ወረዳ ከተሞች በከተማ ልማት ፕሮግራማቸው ውጤት በማስመዝገብ ለነዋሪዎቻቸው መልካም ኣገልግሎት በመስጠት ላይ ቢሆኑን በፎቶ ላይ እንደምታየው እንደ ማጆ  የመሳሰሉት ከተሞች ደግሞ በተለይ በውስጥ ለውስጥ መንገዶች ኣያያዝ ላይ ጉድለቶች ይታይባቸዋል። በፎቶው ላይ እንደምታየው የሆሮሬሳ ወረዳ ዋና ከተማ በሆነችው ማጆ የውስጥ ለውስጥ መንገዶች ብቻ ሳይሆኑ ዋና ዋና መንገዶቿም

የመንግስት ጫና በግል ሚዲያው የምርጫ ዘገባ ነጻነት ላይ ተጽእኖ ፈጥሯል ተባለ

Image
መንግስት መሰረተቢስ ውንጀላ ነው በሚል ያጣጥለዋል የኢትዮጵያ መንግስት በአገሪቱ የግል ሚዲያ ላይ የሚያደርገው የተራቀቀ ጫና፣ ሚዲያዎቹ በመጪው ግንቦት ወር የሚካሄደውን ምርጫ በተመለከተ በሚሰሩት ዘገባ ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ ምህዳሩን እያጠበበባቸው ነው ሲል ሂዩማን ራይትስ ዎች ገለጸ፡፡ መንግስት የግሉን ሚዲያ እንደ አንድ የታመነ የመረጃና የትንተና ምንጭ ሳይሆን እንደ ስጋት በመቁጠር የተጠና ጫና ያደርስበታል ያሉት የሂውማን ራይት ዎች የአፍሪካ ምክትል ዳይሬክተር ሌስሊ ሌፍኮው ሚዲያው በመጪው ምርጫ ቁልፍ ሚና መጫወት ቢኖርበትም፣ በአንጻሩ ግን በርካታ የአገሪቱ ጋዜጠኞች ምርጫን በተመለከተ በሚያቀርቡት ዘገባ ለእስር እንዳረጋለን የሚል ስጋት እንዳደረባቸው ገልጸዋል፡፡ መንግስት በአገሪቱ የግል ሚዲያ ላይ የሚያደርገው ጫና እየተባባሰ በመምጣቱ ባለፈው አመት ብቻ ስድስት የግል የህትመት ውጤቶች ተዘግተዋል፤ በ22 ጋዜጠኞች፣ ብሎገሮችና አሳታሚዎች ላይ የወንጀል ክስ ተመስርቶባቸዋል፤ ከ30 በላይ ጋዜጠኞችም እስራትን በመፍራት አገራቸውን ጥለው ተሰደዋል ብሏል ሂዩማን ራይትስ ዎች ከትናንት በስቲያ ባወጣው ሪፖርት፡፡ “ጋዜጠኝነት ወንጀል አይደለም፣ የመገናኛ ብዙሃን ነጻነት ጥሰት በኢትዮጵያ” የሚል ርዕስ ያለው  ሪፖርቱ፣ የኢትዮጵያ መንግስት ላለፉት አራት አመታት ነጻ ዘገባን የሚያቀጭጩ ተግባራትን ሲፈጽም እንደቆየ ጠቅሶ፣ በእነዚህ አመታትም ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ መብታቸውን በመጠቀማቸው 19 ጋዜጠኞች መታሰራቸውንና 60 ያህሉም መሰደዳቸውን ገልጿል፡፡ ሂውማን ራይትስ ዎች በስደትና በአገራቸው የሚገኙ ከ70 በላይ ጋዜጠኞችን አነጋግሬ ያዘጋጀሁት ነው ባለው በዚህ ሪፖርቱ፣ በአገሪቱ አብዛኞቹ የህትመትና የኤሌክትሮኒክስ ሚዲያዎች በመንግስት ቁጥጥር ስር እንደሚገ

Public participation vital in democratic elections!

Image
All theories expounding human and democratic rights come to the conclusion that the right of individuals to elect their representatives is an exercise of one of the fundamental rights set out in the 1948 Universal Declaration on Human Rights (UDHR). In short, the right to vote is an inalienable element of human rights. Voting is one of the vital instruments by which citizens can influence the policies and strategies of governments. Just as they cause contesting political parties to bite their nails in anticipation on the eve of elections, the electorate forces them to display transparency, responsibility and accountability when they hold the reins of power. The vote of citizens therefore is essential in building such a civilized and democratic system of governance. Though Ethiopia’s democratization process has been mired in seemingly intractable problems, four general elections have been held over the past twenty years with only four months to go before the fifth edition com

ህጻናት ከወልድ ጋር በተያያዘ የሚሞቱባት የምድር ገነት፦ ሲዳማ

Image
Mujeres atendidas en un hospital de Etiopía. /  JUAN CARLOS TOMASI / MSF ለስፔኑ ኤል ፓይስ ጋዜጣ በሲዳማ ውስጥ ባለው የእናቶች እና ህጻናት ጤና ኣያያዝ ላይ የስፔኑ ድንበር የለሹ የህክምና ቡድን ኣባላት ያቀረቡት ጽሁፍ እንዳመለከተው፤ በዞኑ በኣሮሬሳ እና ጭሬ ወረዳዎች ነፍስጡር እናቶች በእርግዝና ወራት በቂ የጤና ክትትል ስለማያደርጉ  ከወልድ ጋር በተያያዘ ለጤና መታወክ ብሎም ለሞት እንደምዳረጉ ኣመልክቷል። ሙሉ ጽህፉን ከታች ያንቡ፦  “ ¡Astonishing!” , exclama el conductor del vehículo de  Médicos Sin Fronteras (MSF)  de camino a las montañas de  Sidama . ‘Astonishing’ es una palabra que no tiene una buena traducción en español, o por lo menos no tan buena como para expresar el verdadero significado de la palabra inglesa pronunciada con los ojos y la boca bien abiertos cuando uno contempla algo extraordinario. Al principio de la época de lluvias, cualquier desplazamiento a la región de los cafetales al sur de Etiopía dura más de lo normal por dos motivos: el barro y el paraíso. Los incómodos y sencillos Toyotas que utiliza MSF no están equipados con ningún confort, pero son las únicas "bestias"