Posts

በ6ኛው የከተሞች ፎረም ውድድር የሲዳማዋ መዲና ሃዋሳ ከተማ አሸናፊ ሆነች

Image
በ6ኛው የከተሞች ፎረም ውድድር የሲዳማዋ መዲና ሃዋሳ ከተማ አሸናፊ ሆነች። ዝርዝር ወሬውን ከታች ያንቡ፦ ባለፉት አመታት በከተማ ልማት ዘርፍ የተሸለ ስራ መስራቱን የከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚንስቴር ገለፀ፡፡ “ከተሞቻችን የኢንተርፕራይዞች ልማት ማዕከላት በመሆን የኢትዮጵያን ህዳሴ ያሳካሉ” በሚል መሪቃል በድሬዳዋ ሲካሄድ የሰነበተው የከተሞች ፎረም ተጠናቋል፡፡ በመዝጊያው ላይ ንግግር ያደረጉት የከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚንስትሩ አቶ መኩሪያ ሃይሌ እንዳሉት፥ ባላፉት አመታት በከተማ ልማት ዘርፍ የማስፈጸም አቅም በመጠናከሩ የተሸለ ስራ መስራት ተችሏል፡፡ በጥቃቅንና አነስተኛ ለ3 ሚሊዮን ሰዎች የስራ ዕድል ለመፍጠር ታስቦ እየተሰራ መሆኑን የገለፁት ሚኒስትሩ ለማምረቻ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ትኩረት እንደተሰጠ ገልጸዋል፡፡ በጠቅላይ ሚንስትር ማዕረግ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪና የመገናኛ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚንስትር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል በበኩላቸው ከተሞች የሀገሪቱ የዕድገት አውታር መሆናቸውን ጠቁመው፥ ከተሞች በተፋጠነ መልኩ እድገታቸው እንዲቀጥል የከተማ አጀንዳዎችን ከኪራይ ሰብሳቢነት የማጽዳት ስራ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ብለዋል፡፡ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አሰድ ዚያድ በበኩላቸው፥ ከዝግጅቱ መልካም ልምዶችን እናዳገኙ ተናግረዋል፡፡ ልምዱን ተጠቅመውም የከተማቸወን ዕድገት እንደሚያፋጥኑ ገልፀዋል፡፡ 189 ከተሞችንና ባለድርሻ አካላት በተሳተፉበት መድረክ ለሞዴል ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተፕራይዞች፣ ለሴት ኢንተርፕረነሮች እንዲሁም ወደ ታዳጊና መካከለኛ ለተሸጋገሩ ኢንተርፕራይዞች እውቅና ተስጥቷል፡፡ ከተሞች በፎረሙ ላይ ራሳቸውን ለማስተዋወቅ ባደረጉት ውድድር በምድብ አንድ የ

በጀርመኗ ኮሎን ከተማ በተከፈተው ኣለም ኣቀፍ የፋይን ኣርት ኤግዚብዥን የሲዳማ ባህላዊ ''Barikko'' ባርኮ ለእይታ ቀረበ

Image
የኮሎን ከተማ ለኣለም የጥበብ ሪዕዬ ትይዕንት ሰሞኑን በሯን ክፍት ኣድርጋ ከተለያዩ የኣለም ክፍሎች የምጎርፉትን ጥንታዊ እና ባህላዊ የጥበብ ስራዎች በመቀበል ላይ ትገኛለች። በሪዕዬ ትይእንቱ ላይ ዘመን ጠገብ ቁሳቁሶች ለእይታ የቀረቡ ሲሆን፤ ከቀረቡ ቁሳቁሶች መካከል በ 19 ኛው እና በ 20 ኛው ክፍለ ዘመን የተፈበረኩ እና በህዝብ ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፉ መኪኖች እና የስዕል ስራዎች ይገኙበታል። ለኣብነት ያህል ከቀረቡት የስዕል ስራዎች መካከል በጀመናዊው የኤክፕሬሽን ሰዓል ኣርቲስት ማክስ ፔሄስታይን የተሳሉት ሁለት ስዕሎች በሽያጭ የቀረቡ ሲሆን ዋጋቸውም 1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዬሮ መሆኑ ታውቋል። የወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ ዘጋብ የዩሮ ኒውስን ጠቅሶ እንደዘገባው፤ በኣማካይ 100 የምሆኑ ጋሌሪዎች እና ደላሎች ከኣውሮፓ እና ከተቀረው ኣለም ሃሰባሰቧቸው ማስተርፒስ ስራዎች በተጨማሪ ከኢትዮጵያን እና ኬኒያ የተሰባሰቡ ባህላዊ ቁሳቁሶች ለእይታ የቀረቡ ሲሆን የሲዳማው ባርኮ ከእነዚሁ መካከል ኣንዱ ነው።

Sidama's rural women are about to change their traditional way of butter processing

Image
 The first test of  new butter churn, with a large opening, capable of churning cream as well as milk  took place in Arbagona District in the Sidama Zone Helping Ethiopia’s rural women with butter processing Women all over Ethiopia process milk into butter in rural households, perhaps with the exception of areas where consumption of milk in coffee or tea is common. The LIVES project’s baseline surveys results also indicate that most households sell small quantities in local markets and this constitutes one of the income sources for women. Butter processing is based on age old traditions with local churns made of pottery or other local materials. Women process soured milk which is accumulated over a 2 to 5 day period. Because most households produce only small quantities of milk each day, women in some locations form groups to collectively process the soured milk from the group members in one churn. This reduces the individual labour time spent on churning by each wom

Cervical cancer prevention program activities in Wonsho District of Sidama Zone

Image
Photo@ www.groundsforhealth.org The first cervical cancer prevention program activities in rural health centers of Ethiopia’s coffee-growing regions. The team led a two-day community health promoter training to begin the process of engagement and recruitment of women for screening. This was followed by a two-day classroom training with local doctors and nurses and a four-day clinical training through a screen and treat campaign. The passion and expertise of in-country coordinator Ashenafi Argata and community coordinator Abiy Semunigus, together with the support of Grounds for Health Clinical Consultant Susan Hollinger and Amy Borgman, physician assistant and clinical volunteer, were indispensible in making the trip a success. Read more@  http://www.groundsforhealth.org/2014/11/trip-report-ethiopia/

WHY MUST WE WORRY ABOUT GROWING INEQUALITY IN ETHIOPIA?

Image
By Solomon G/S In 2012, I wrote an essay titled “The Growing Inequality in Ethiopia” that was posted on a few Ethiopian Diaspora websites such as Abugida and Abay Media. In that essay, while trying to explain the manifestations of growing inequality,   I did not justify or even explain why we should worry about the injustice of growing inequality. I will try to do that here because it is important for a number of reasons. The 1960’s generation of Ethiopian youth was impressed and influenced by the egalitarian philosophy of Marxism. For the then Ethiopian society where class cleavages were apparent based on land holdings and other properties, the influence of an egalitarian philosophy could not be underestimated. Today’s generation has no overarching philosophy to anchor a belief in arresting the growing inequality in Ethiopia. While the time-tested religious influence plays an aspirational role for seeking equality, religion alone has been shown not to be sufficient. On to