Posts

ዛምቢያ የመጀመሪያውን ነጭ መሪ ጊዚያዊ ፕሬዝዳንት አድርጋ ሾመች

Image
አዲስ አበባ ጥቅምት 20/2007 ዛምቢያ ፕሬዝዳንቷን በሞት ካጣች በኋላ የአገሪቱ ካቢኔ አዲስ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት መሾሟን ዘ ኒዮርክ ታይምስ ዘገበ። የአገሪቱ ካቢኔ ትናንት ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ  የአገሪቱ  ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩትን ጌይ ስኮትን በጊዜያዊነት ሰይሟል። የእንግሊዙ ዜና ማሰራጫ ቢቢሲ የዛምቢያን መከላከያ ሚኒስትር ኢድጋር ሉንጉን እንደዘገበው ደግሞ የዘር ሃረጋቸው ከስኮትላንድ የሚመዘዙት ሚስተር ስኮት ዛምቢያ ከቅኝ አገዛዝ ነጻ ከወጣች በኋላ የአገሪቱ የመጀመሪያው ነጭ የአገር መሪ ያደርጋቸዋል። ጌይ ስኮት የፕሬዝዳንትነት ምርጫው በ90 ቀን ውስጥ እስከሚካሄድ ድረስ በተጠባባቂነት አገሪታን ይመራሉ። የ70 ዓመቱ አዛውንት ጌይ ስኮት ከዚህ ቀደም አርሶ አደር፣የግብርና ባለሙያና የምጣኔ ሃብት ባለሙያ ሆነው መሰራታቸውን የቢቢሲ ዘገባ አመልክቷል። በተጨማሪም ሚስተር ስኮት በተለያዩ ሃላፊነቶች፣ የሚኒስቴር ቦታዎችና እንደ አውሮፓዊያን አቆጣጠር  ከ2011 እስከ 2014 በምክትል ፕሬዝዳንትነት አገልግለዋል። የሚስተር ስኮት እንደ አውሮፓዊያን አቆጣጠር በ1994 የደቡብ አፍሪካ መሪ የነበሩት ኤፍ ዴ ክለርክ ከስልጣን ከወረዱ በኃላ ከሳሃራ በታች የመጀመሪያው ነጭ መሪ ሆነው መመረጥ በአለም አቀፍ ብዙሃን መገናኛ ተቋማት አዎንታዊና አሉታዊና አስተያዬቶችን እየሰጡ ነው። ዛምቢያን ለ3 አመታት የመሩት የ77 አመቱ ሚካኤል ሳታ ከትናት በስቲያ በሞት መለየታቸው ይታወሳል። ምንጭ፦ ኢዜኣ

በቀርከሃ ተክል ላይ ያተኮረ አለማቀፍ ጉባኤ በቀጣዩ ሳምንት በአዲስ አበባ ይካሄዳል።

Image
በግብርና ሚኒስቴር የዘላቂ መሬት አያያዝ  ፕሮግራም አማካሪ አቶ መላኩ ታደሰ  እንዳሉት፥ ኢትዮጵያ ለቀርከሀ ምርት ያላት ምቹነት ጉባኤውን እንድታስተናግድ አስመርጧታል። በጉባኤው የግሉ ዘርፍ ለቀርከሃ ልማት በሚኖረው ድርሻ እንዲሁም ቀርከሃ ለተፋሰስ ልማት በሚኖረው ሚና  ዙሪያ ጥናቶች ቀርበው ውይይት ይደረጋል። ቀርከሀ በኢንዱስትሪው ዘርፍ ለኢኮኖሚ እድገትና የህብረተሰቡን የኑሮ ደረጃ  ለመለወጥ የሚኖረው አስተዋጽኦም የጎላ መሆኑን ነው አቶ መላኩ የተናገሩት። ኢትዮጵያ 1 ሚሊዮን ሄክታር ላይ ያረፈ የቀርከሃ ምርት ያላት ሲሆን፥ ከአፍሪካ በአጠቃላይ ካለው ምርት 67 በመቶውን ትሸፍናለች፡፡ ምንጭ፦   ኤፍ.ቢ.ሲ.

South Korea is preparing to provide assistance for construction of the Modjo- Hawassa highway.

Image
President says: Bilateral relationship between Ethiopia, South Korea deepen President Mulatu Teshome said that the bilateral relationship between Ethiopia and South Korea has been further boosting. While discussing with departing South Korean Ambassador to Ethiopia Kim Jong Geun yesterday, the President noted the ties between the two countries in economic, social, political and cultural areas have deepen. The President urged the need to deepen ties in investment and trade to further boost the relationships, according to a high level official who attended the meeting. The departing ambassador for his part said the bilateral relationship between the two countries is further strengthening. He noted that 20 South Korean companies are investing in Ethiopia in various areas, including industry and infrastructure development, among others. According to the Ambassador, South Korea is preparing to provide assistance for construction of the Modjo- Hawassa highway. After a decade of closure,

Third Coast Coffee Ethiopia Sidama - 9.3 (93) - Episode #1813 - James Me...

Image

Third Coast Coffee Ethiopia Sidama - 9.3 (93) - Episode #1813 - James Me...

Image