Posts

በዚህ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕ/ ሊግ ውድድር ሲዳማ ቡና እና ሃዋሳ ሲቲ በሜዳቸው ይጫዎታሉ

Image
በዘንድሮው የኢትዮጵያ ፕ/ ሊግ ውድድር መጪው እሁድ ጥቅምት 16፣2007 የሲዳማ ቡና ከሙገር ሲሚንቶ በይርጋለም ስታድዬም ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት ላይ የምጋጠሙ ሲሆን፤ ሌላው የሲዳማ ክለብ የሆነው ሃዋሳ ሲቲ  በተመሳሳይ ቀን እና ሰዓት በመዳው ኣርባምንጭ ከነማን ይገጥማል።  ለሁለቱም የሲዳማ ክለቦች መልካም እድል ወራንቻ ብሎግ ይመኛል።

From kites to coffee, global cultures on display

Image
Rhythmic drum beats echoed for blocks, and tantalizing smells of made-to-order dumplings and freshly stuffed pupusas welcomed guests to the sixth annual World of Montgomery Festival on Sunday. Westfield Wheaton’s parking lot was transformed into a brilliantly colored display of cultural diversity. Thousands enjoyed the free event showcasing Montgomery County’s rich diversity. The festival was sponsored by Fund for Montgomery and organized by KID (Kids International Discovery) Museum. The museum, which will have a grand opening on Sunday in Bethesda, led many hands-on, kid-friendly activities, such as making, decorating, and flying kites. Parents joined children in directing newly made kites through the windy weekend sky. The museum also organized a festival passport for children, with a scavenger hunt, fun facts about cultures, and a spot for stamps from each country’s booth. “I love this event,” said Amanda West, a mother of two from Silver Spring. “My kids interact with t

የእንግሊዝ መንግሥት ለኢትዮጵያ ያዘጋጀውን የደኅንነት ማኔጅመንት ፈንድ አቋረጠ

‹‹ፈንዱ የተቋረጠው ከአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ጋር በተገናኘ አይደለም››  ዲኤፍአይዲ በእንግሊዝ መንግሥት ገንዘብ ለኢትዮጵያ የደኅንነት ኃላፊዎች ይሰጥ የነበረው የደኅንነት ማኔጅመንት ፕሮግራም ተቋረጠ፡፡ ሪፕሪቭ የተባለ ነፃ የሕግ አገልግሎት የሚሰጥ የእንግሊዝ ኩባንያና ሌሎች የሰብዓዊ መብት አቀንቃኞች፣ ካለፈው ዓመት አጋማሽ ጀምሮ የእንግሊዝ መንግሥት ይህንን ፕሮግራም እንዲያቋርጥ ግፊት ሲያደርጉ ነበር፡፡  እነዚህ ወገኖች ይህንን ግፊት የጀመሩት የኢትዮጵያ መንግሥት በልማት ምክንያት ዜጐችን ከመኖሪያ አካባቢያቸው ያፈናቅላል በሚል ክስ ነበር፡፡ ይሁን እንጂ የግንቦት ሰባት ጸሐፊ የሆኑት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በየመንና በኢትዮጵያ የፀጥታ ኃይሎች፣ ባለፈው ሐምሌ 1 ቀን 2006 ዓ.ም. ወደ ኤርትራ ለመጓዝ የመን ሰንአ አውሮፕላን ማረፊያ በቁጥጥር ሥር ውለው ወዲያውኑ ለኢትዮጵያ መንግሥት ከተላለፉ በኋላ፣ በእንግሊዝ መንግሥት ላይ ጫናው እንዲጠናከር ሲጥሩ ነበር፡፡ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ አሁን ያለውን የኢትዮጵያ መንግሥት በኃይልም ሆነ በተገኘው አማራጭ ለመለወጥ የሚታገለው የግንቦት ሰባት አመራር ይሁኑ እንጂ፣ ዜግነታቸው እንግሊዛዊ መሆኑ ተጨማሪ ግፊት ይፈጥራል ብለውም ነበር፡፡ እሳቸው በቁጥጥር ሥር ከዋሉ በኋላ በእንግሊዝ መንግሥት ላይም ሆነ በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ከፍተኛ ግፊት ከሚያደርጉት መካከል፣ መቀመጫውን ለንደን ያደረገው ነፃ የሕግ አገልግሎት የሚሰጠው ተቋም የሆነው ሪፕሪቭና የአውሮፓ ኅብረት የሰብዓዊ መብት ኮሚቴ ይገኙበታል፡፡ የሪፕሪቭ የሕግ ዳይሬክተር ቲኔክ ሀሪስ በነሐሴ ወር ለእንግሊዝ መንግሥት ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ጀስቲገን ግሪንግ በጻፉት ደብዳቤ፣ ‹‹የእንግሊዝ ዜግነት ያለውን ግለሰብ ላገተውና ቶርቸር በማድረግ

በሀዋሳ ከተማ በህይወት ማጥፋት ወንጀል ተጠርጥሮ ሲፈለግ የነበረው የብሉ ናይል ሆቴል ባለቤት በቁጥጥር ስር ዋለ

Image
በሀዋሳ ከተማ ከአስር ቀን በፊት የሰው ህይወት አጥፍቷል ተብሎ በተጠረጠረበት ወንጀል ሲፈለግ የነበረው የብሉ ናይል ሆቴል ባለቤት አቶ ታምራት ሙሉ ሰሞኑን ከቁጥጥር ስር ውለዋል። ግለሰቡ መስከረም 28 ረቡዕ ጠዋት ሁለት ሰአት ከ15 ገደማ በሀዋሳ መሀል ከተማ አንድ ጠበቃ ሽጉጥ ተኩሶ ህይወቱን በማጥፋትና ሌላኛውን አቁስሏል በሚል ነው የተጠረጠረው። ወንጀሉን ፈጽሞ ተሸሽጎ ነበር የተባለው ተጠርጣሪ ከከተማው መሰወሩን ተከትሎ የክልሉ ፖሊስ ከአዲስ አበባ፣ ከፌደራልና ከክልል ፖሊስ ኮሚሽኖች ጋር በመተባበር ፍለጋ ሲያካሂድ ቆይቶ ነው፤ ሰሞኑን በቁጥጥር ስር መዋሉን የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ፍስሀ ጋረደው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የተናገሩት። ግለሰቡ ከሀዋሳ ከወጣ በኋላ አዲስ አበባ፣ባህር ዳር ፣ሚሌና ወሎን አቋርጦ ከሀገር ለመውጣት ሞክሮ ሳይሳካለት ቀርቷል። በዚህም ወደ አዲስ አበባ ተመልሶ ሌላ የማምለጫ መንገድ ሲፈልግ ነው በቁጥጥር ስር የዋለው። የትኛውም ግለሰብ ወንጀል ፈጽሞ ከሀገር ለመኮብለል ቢሞክር በጸጥታ ሀይል ቁጥጥር ስር እንደሚውል ከተጠርጣሪው ታምራት ሙሉ ሊማር ይገባልም ብለዋል ኮሚሽነሩ። ግለሰቡ መያዙን ተከትሎም ምርመራው ተጠናክሮ ይቀጥላል ተብሏል። የወሬው ምንጭ ኤፍ.ቢ.ሲ ነው

Ethiopia to Host International Coffee Symposium

Image
Ethiopia is to prepare international coffee conference aiming at promoting its brands, said on Monday, the Ethiopian Coffee Exporters Association (ECEA). Accordingly, the conference will take place from 6-7 November 2014 in Addis Ababa. ECEA board chair Hussein Agiraw said that the conference helps the country find better international markets, especially in such countries as China, India, and South Africa with high coffee demand. The coffee yield of Ethiopia, in this year, is expected to have the increase from 20-25 percents from the previous one, he added. The conference is expected to entertain international experiences and papers in the area. Source: allAfrica.com