Posts

በማንኛውም ቦታ የሚለበስ የሲዳማ ባህላዊ ልብስ

Image
 የፋሽን ኢንዱስትሪ እየተስፋፋ ከመጣበት ዘመን አንስቶ በርካታ የአለባበስ ልምዶችም አብረው ተፈጥረዋል። በተለይ በአውሮፓውያኑ አካባቢ አንድን ልብስ ከመምረጣቸው በፊት ለምን ጉዳይ እንደሚለብሱትና በምን ወቅት እንደሚያዘወትሩት ጠንቅቀው ማወቅ ይጠበቅባቸዋል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህም በአገራችን የሚዘጋጁ ባህላዊ አልባሳት ጊዜና ቦታ ተመርጦላቸው እንዲለብሱ እየሆነ ነው። ብዙ ጊዜ የባህላዊ አልባሳት በበዓላት ቀን ላይ ብቻ እንዲለበሱ የተወሰኑ ነበሩ። አሁን አሁን ግን የባህላዊ አልባሳትን በዘመናዊ መንገድ በማዘጋጀት በተለያዩ ወቅቶች በማንኛውም ቦታ እንዲለበሱ እየደተረገ ነው። በሐዋሳ ከተማ የሚገኘው አበባ ሹራብና ባህላዊ አልባሳት ማምረቻና ማከፋፈያም ከአገራችን አልፎ እስከ ውጭ አገር ድረስ ባህላዊውን አልባሳት በዘመናዊ መንገድ በማዘጋጀት ዕውቅናን እያተረፈ መጥቷል፡፡  ለተጨማሪ ንባብ

ለአካል ጉዳተኛ ህፃናት ድጋፍ የሚውል የገቢ ማሰባሰቢ የእግር ጉዞ በሃዋሳ ከተማ ተካሄደ

Image
አዲስ አበባ ጥቅምት 10/2007 የአካል ጉዳተኞች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን በመቅረፍ እኩል እድል፣ ተጠቃሚነትና ሙሉ ተሳታፊነት እንዲረጋገጥ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የደቡብ ክልል ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ፡፡  “የአገልግሎት መስጫ ተቋማትን ለአካል ጉዳተኞች ተደራሽ  እናድርግ” በሚል መሪ ቃል ለአካል ጉዳተኛ ህፃናት ድጋፍ እንዲውል ቸሻየር ሰርቪስ ኢትዮጵያ ሃዋሳ ቅርንጫፍ ለሰባተኛ ጊዜ ያዘጋጀው የገቢ ማሰባሰብ የእግር ጉዞ ትናንት በሃዋሳ ከተማ ተካሂዷል፡፡ የክልሉ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ሃላፊ አቶ ተሾመ ታደሰ በዚሁ ጊዜ እንደገለፁት አካል ጉዳተኞች በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት  ሙሉ ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆኑ የሚረዱ ፖሊስዎችና ስትራቴጅዎች ወጥተው ተግባራዊ ተደርገዋል፡፡ የአካል ጉዳተኝነት መንስኤዎችንና ከሚያስከትሉት ችግር ጋር ተያይዞ የህብረተሰቡን ግንዛቤ የማሳደግ፣ አካል ጉዳተኛና ቤተሰቦቻቸው ከድህነት የሚላቀቁባቸውን ፕሮግራሞችን የመቀየስ እንዲሁም አድሏዊ አመለካከቶችን የመቀየር ስራዎች ትኩረት መሰጠቱን ተናግረዋል፡፡ በክልሉ ከ190 ሺህ በላይ አካል ጉዳተኞች እንደሚገኙ ገልፀው ለአካል ጉዳተኞች የሚሰጡ አካላዊ የተሃድሶ አገልግሎቶችን ሊያሳደጉ የሚችሉ ተቋማትን በሰው ሀይል፣ በፋይናንስና በቁሳቁስ የማደራጀት  ስራዎችም ተጠናክሮ መቀጠሉን ገልፀዋል፡፡ በተለይም በህዝብ መገልገያና መዝናኛ ሥፍራዎች፣ በማህበራዊ መስጫ ተቋማት፣ በህንፃዎች፣ በመንገዶችና በህዝብ መጓጓዣዎች አካል ጉዳተኞችን ታሳቢ በማድረግ እንዲሰሩ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተጀመሩ ቅንጅታዊ ስራዎችም ተጠናክሮ ይቀጥላሉ ብለዋል፡፡ ቸሻየር ሰርቪስ ኢትዮጵያ የሃዋሳ ቅርንጫፍ  ስራ አስኪያጅ አቶ መሰረት ኪዳኔ በበኩላቸው የእግር ጉዞው ዓላማ

Organic Ethiopian Sidama Fero: Good Food awards finalist 2014

Image
We’re psyched to release one of our seasonal favorites from the Fero Cooperative in Sidama, Ethiopia. Ethiopia is the birthplace of coffee and the Sidama Union of Growers, comprising of 80,000 individual farmers, put the region’s traditional knowledge into practice through nearly 50 regional base co-ops.  We’ve tasted coffee from many of these groups, but over time have zeroed in on the Fero Cooperative. Their coffee shines due to their particular locale, which is vaulted high in the mountains above the Rift Valley at nearly 2,000 meters. This impressive elevation causes the coffee cherries to mature slowly, developing a physically dense bean, filled with nuanced and complex flavors.  We also love the fact that Fero uses washed processing: immediately after harvest, the pulp of the coffee cherry fruit is removed by milling. After that, the bean is fermented, washed and then dried on raised beds. Washed processing results in a cleaner, brighter, more consistent coffee.  In a busin

12 ፓርቲዎች መጪውን ሀገራዊ ምርጫ በተመለከተ ቅሬታዎቻቸውን በጋራ ለምርጫ ቦርድ አቀረቡ

Image
በ2005 ዓ.ም በትብብር ሲሰሩ የቆዩ 12 ፓርቲዎች ከአሁን ቀደም የጠየቅናቸው ጥያቄዎች ባልተመለሱበት ሁኔታና አሁንም ከአሁን ቀደም የተነሱትን ጥያቄዎች የሚያጠናክሩ ተግባራት እየተፈጸሙ በመሆኑ ከሀገራዊ ምርጫው በፊት ሊፈቱ ይገባቸዋል ያሏቸው ጉዳዮችን በተመለከተ ምርጫ ቦርድም ኃላፊነቱን  እንዲወጣ በጋራ በጻፉት ደብዳቤ ጠየቁ፡፡ ፓርቲዎቹ ጥቅምት 5 ቀን 2007 ዓ.ም. በጻፉትና ዛሬ ለቦረወዱ ባስገቡት ደብዳቤ ላይ እንዳመለከቱት በመንግስት/ገዢው ፓርቲ በማንአለብኝነት የተወሰዱ ህገ-ወጥ እርምጃዎች ዘላቂ ልማትና ሠላም፣ የመድብለ ፓርቲ ሥርዓት ግንባታ፣ ህገ-መንግስታዊ፣ ሰብዐዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች አከባበርና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት እና ሌሎች ጉዳዮችን የተመለከቱ ጥያቄዎችን አንስተዋል፡፡ ፓርቲዎቹ በጋራ ካነሷቸው ጥያቄዎች መካከል፡- 1ኛ/ በተለያየ የመዋቅር ደረጃ የሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮችን ማስፈራራት፣ የአካላዊና የንብረት ጉዳት ማድረስ፣ በሃሰት ውንጀላና የፈጠራ ክስ ማሰር፣ እየተጠናከረ መምጣትና በዚህም የፓርቲዎችን በዕቅዳቸው መሰረት የመሥራትና የዕለት ተዕለት ነጻ ህጋዊ እንቅስቃሴ መገደብ፤ 2ኛ/ በአንድ በኩል የሠላማዊ ትግል ስልቶች ተግባራዊ የሚሆኑበትን መንገድ በመዝጋት፣ የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ከህዝብ ጋር እዳይገናኙና ዓላማቸውን፣ ፕሮግራማቸውንና አማራጭ ፖሊሲዎቻቸውን ለህዝብ እንዳያደርሱ በማድረግ፣ በሌላ በኩል ደግሞ ገዢው ፓርቲ ከምርጫ የጊዜ ሰሌዳ በፊት በመንግሥት መገናኛ ብዙኃን፣ መንግስታዊ መዋቅርና ሃብት በመጠቀም ለት ተለት በአብዮታዊ ዴሞክራሲ እየጠመቀ የምርጫ ቅስቀሳ ያደረገበትና እያደረገ ያለበት ሁኔታ ግልጽ መሆኑ፤ 3ኛ/ ገዢው ፓርቲ ከመንግስት ካዝና በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ ተቀብሎ ያለምንም መስፈርት ለሚፈ

Ethiopia launches Meningitis A campaign

Image
Ethiopia on Sunday (October 19, 2014) launched a campaign to vaccinate 27 million Ethiopians against Meningococcal Meningitis A targeting regions of the country. This second phase preventive campaign is targeting people aged between one and 29 years in 39 zones of Southern Nations, Nationalities and Peoples Region (SNNPR), Oromia and Addis Ababa. A Meningitis risk assessment conducted by WHO in 2012 determined the risk profile by region and, with support from the Global Alliance for Vaccines and Immunization (GAVI), Ethiopia launched large scale campaigns in three phases targeting all regions over a period of three years under the leadership of the Federal Ministry of Health. The first phase, conducted in October 2013, successfully reached 19 million people. The largest burden of Meningitis occurs in Sub-Saharan Africa, known as the ‘Meningitis Belt’ that stretches from Senegal in the west to Ethiopia in the east. Neisseria meningitidis is recognized as the leading cause of