Posts

ኢትዮጵያ ከቡና ምርቷ የተሻለ ተጠቃሚ እንድትሆን እየሰራ ነው- ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 1፣ 2007 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) ኢትዮጵያ ከቡና ምርቷ የተሻለ ተጠቃሚ እንዳትሆን የሚያደርጉ ማነቆዎችን ለማስወገድ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት  እየተሰራ መሆኑን ግብርና ሚኒሰቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ የቡና ሻይና ቅመማ ቀመም ዳይሬክተር አቶ ፍቅሩ አመኑ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት በህገ ወጥ መንገድ ከሃገር ሾልኮ የሚወጣ፣ ከአካባቢ  አካበቢ የሚፈጠረው የዝርያ መቀላቀልና ህገ ወጦች ህጋዊ ነጋዴዎችን ከገበያ እንዲወጡ ማድረግ ከማነቆዎቹ ጥቂቶቹ ናቸው። ዳይሬክተሩ እነዚህ ችግሮች በተለይም ቡና አብቃይ በሆኑ ምስራቅ ወለጋ፣  ሃረርጌና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ አካባቢዎች ሚኒስቴሩ ባደረገው ምልከታ መስተዋላቸውን ተናግረዋል። የመን ከሃረርጌ ሾልኮ የሚወጣውን  ሞካ የተባለ ቡና የራሴ ነው ብላ በሳውዲአረቢያ ለገበያ ማቅረቧ እና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ የሚወጣው ቡና ደግሞ ደቡብ ሱዳን ገበያ ላይ ይውላል የሚል ግምገማ መኖሩን ገልጸዋል። ይህንን ችግር ለማስወገድ የግብርናና ንግድ ሚኒስቴሮችን ጨምሮ ከቀበሌ እስከ ፌደራል በበጀት የተዋቀረ ግብረ ሃይል መዋቀሩን ጠቅሰዋል። በመጪው ህዳር ወር በደቡብ ክልል አዘጋጅነት በሚከበረው በቡና ቀንና በተለያዩ አጋጣሚዎች ህብረተሰቡ እንዲህ አይነት ህገ ወጥነትን በጋራ እንዲከላከል ሰፊ ግንዛቤ የማስጨበጡ ስራ ይከናወናል ብለዋል። ዘንድሮ  በቡና ከለማው  850 ሺ ሄክታር መሬት ከ6 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ይገኛል ተብሎ ይጠበቃል። ባለፈው አመት 5 ሚሊየን ኩንታል የሚጠጋ የቡና ምርት መገኘቱን ዳይሬክተሩ አቶ ፍቅሩ አመኑ ተናግረዋል።

Perhaps the greatest threat to Ethiopia comes from within

Image
Some of Addis Ababa’s national-development initiatives are bringing the government into conflict with its own people Since 2000  Ethiopia  has registered some of the greatest gains in human development seen anywhere on the planet. It is one of Africa’s fastest-growing economies, with near double-digit GDP growth over the past decade and large-scale infrastructural development. Ethiopia’s geostrategic significance is built on a base of relative stability in a volatile region, enabling it to foster international partnerships on development and regional security. But its largely rural population remains poor, and images of drought, famine, poverty and war from the 1970s and 1980s have endured in the popular imagination around the world. The population has grown by more than a quarter since 2001; the UN says Ethiopia will be one of the world’s 10 most populous countries by 2050. This population pressure drives Addis Ababa’s “pro-poor” vision for national development. Ethiopia:

የዲያስፖራ ተቃዋሚዎች በስዊድን የኢትዮጵያ ኤምባሲን ጥሰው ለመግባት ሞከሩ

Image
በዋሺንግተን የኢትዮጵያ ኤምባሲ መሳሪያ የተኮሰው  የፀጥታ ሰራተኛ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰ በሳምንቱ መጀመሪያ ዋሺንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ላይ በዳያስፖራ ተቃዋሚዎች የተደረገውን ጥሰት ተከትሎ፣ ባለፈው ረቡዕም በስዊድን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ላይ በተቃዋሚዎች ተመሳሳይ የጥሰት ሙከራ መደረጉን ምንጮቻችን ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡፡ በስዊድን ስቶክሆልም በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ላይ ባለፈው ረቡዕ የዳያስፖራ ተቃዋሚዎች ተመሳሳይ የጥሰት ድርጊት ለመፈፀምና በስዊድን የኢትዮጵያ አምባሳደር ወይንሸት አሰፋ ላይ ለሁለተኛ ጊዜ ጥቃት ለማድረስ እንደሞከሩ የጠቆሙ ምንጮች፤ የፀጥታ ሃይሎች ደርሰው ሙከራውን እንዳከሸፉት ገልፀዋል፡፡ በአሜሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲን ቅጥር ግቢ  ጥሰው ከገቡ የዳያስፖራ ተቃዋሚዎች ጋር በተፈጠረ አተካሮ መሳሪያ ወደ ላይ የተኮሰው የኤምባሲው የፀጥታ ሰራተኛ ያለመከሰስ መብቱን ተጠቅሞ ወደ ኢትዮጵያ መመለሱን የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፕሬስ ኃላፊ ጄን ሳኪ አስታወቁ፡፡ ባለፈው ሰኞ  የተወሰኑ ያለ የዳያስፖራ ተቃዋሚዎች የኢትዮጵያ ኤምባሲ ቅጥር ግቢ ጥሰው መግባታቸውን ተከትሎ በተፈጠረ አምባጓሮ ሰለሞን ገብረስላሴ (በቅፅል ስሙ ወዲ ወይን) የተባለው የኤምባሲው የፀጥታ ሰራተኛ መሳሪያ በመተኮሱ፣ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የግለሰቡ ያለመከሰስ መብት ተነስቶ ጉዳዩ በአሜሪካ ፍርድ ቤት እንዲታይ ጥያቄ ያቀረበ ሲሆን ጥያቄው በኢትዮጵያ መንግስት በኩል ተቀባይነት ባለማግኘቱ ወደ አገሩ እንዲመለስ ተደርጓል ተብሏል፡፡ በተመሳሳይ ምክንያት ከአሜሪካ የወጣ ማንኛውም ዲፕሎማት ወደ አሜሪካ መመለስ የሚችለው ክሱ በፍርድ ቤት እንዲታይ ብቻ ነው፡፡ በዋሺንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ላይ በዳያስፖራ ተቃዋሚዎች የተፈጸመውን ጥሰ

Ethiopia: A Nation in a Rush!

By Teshome Abebe nazret.com - In my last article titled “ A Matter of Conscience or Strategy ”, I wrote about wining. In that piece, I suggested that wining is not always being first but doing things better than one has ever done before. In this article, I wish to suggest that Ethiopia is a country that is truly looking to the future. As a consequence, it is indeed ‘a nation in a rush’. Let me explain. The first principle of economics is that we cannot have everything we want. Because resources are so limited (abundance is not the theme of economic science) compared to our wants, we are all forced to make choices that, by necessity, require trade-offs. This is inevitable at the individual level as it is also true at the national level. And one of the goals of economic policy is to attempt to raise the standard of living of citizens. Whether one agrees with it or not, and there are genuine and differing opinions here, Ethiopia has been attempting to raise the standard of living of

Ethiopia to host eLearning Africa 2015

Image
Ethiopia will host this year’s eLearning Africa which is also the tenth anniversary edition and which will be held under the patronage of the Ethiopian government. The conference, which is the largest international event in Africa on ICT for education, training and development, will be held in Addis Ababa from May 20th – 22nd, under the patronage of the Ethiopian Government. Speaking of Ethiopia’s decision to host the event, Ethiopian Deputy Prime Minister H.E .   Dr Debretsion Gebremichael said, “My government is pleased to host eLearning Africa as this is a conference returning to Ethiopia, where my government joined arms with ICWE in conceiving and launching the first eLearning Africa platform on African soil.” “ eLearning Africa 2015 will create an opportunity to reflect on the 10 year  journey traversed by eLearning Africa since its first conference in Addis Ababa. Furthermore, Ethiopia, as the seat of the African Union, welcomes conferences that bring together Afric