Posts

አንድነት ፓርቲ አቅዶት የነበረው ሠልፍ ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘመ

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (በአንድነት) መስከረም 25 ቀን 2007 ዓ.ም. ሊያደርገው አቅዶት የነበረው ሰላማዊ ሰልፍ ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን፣ የፓርቲው ፕሬዚዳንት አቶ ግዛቸው ሽፈራው (ኢንጂነር) ለሪፖርተር አስታወቁ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ሠልፉን ለሌላ ጊዜ ማስተላለፍ ያስፈለገበትን ዋነኛ ምክንያት ሲያስረዱ፣ ‹‹እኛ ብቻችንን ከምናደርገው ሠልፉ የሕግ የበላይነትና የህሊና እስረኞችን የሚመለከት በመሆኑ፣ ሌሎች የሚመለከታቸው ፓርቲዎችም አብረን እናደርገዋለን ስላሉ በጋራ እየሠራን በመሆኑ ነው፤›› በማለት አስረድተዋል፡፡ ከዚህ ቀደም ለማድረግ አቅደውት የነበረውን ስብሰባ በተመለከተ፣ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰላማዊ ሠልፍና ስብሰባ ማሳወቂያ ቢሮ አስገብተውት የነበረውን ደብዳቤ ከምን እንደደረሰ ከሪፖርተር ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ፣ ‹‹ጥያቄው ምንም መልስ አላገኘም፡፡ እኛም ጉዳዩን አልተከታተልነውም፤›› ብለዋል፡፡ ለዚህም እንደ ምክንያት ያቀረቡት የአቅጣጫ ለውጥ ማድረጋቸውን ሲሆን፣ በዚህም የተነሳ ጉዳዩን በቅርበት አለመከታተላቸውን ለሪፖርተር አስረድተዋል፡፡ ፓርቲው መስከረም 25 ቀን 2007 ዓ.ም. ሊያደርገው አቅዶት የነበረው ሠልፍ ‹‹የአንድነት ንቅናቄ ለሕግ የበላይነትና የህሊና እስረኞችን ለማሰብ›› የሚል መሪ ቃል የነበረው ሲሆን፣ ከዚህም ጋር በተያያዘ የፕሬስ መታፈን፣ የጋዜጠኞችን ስደትና ተያያዥ ጉዳዮችንም እንደሚያነሳ ተገልጾ ነበር፡፡ እንደ ፕሬዚዳንቱ ገለጻ አሁን ግን፣ ፓርቲው የአቅጣጫ ለውጥ በማድረጉ ሠልፉ መቼ እንደሚካሄድ አልተወሰነም፡፡ ‹‹የሠልፉን ቀን አሁን መገመት ያስቸግራል፤›› ብለው፣ በዚሁ ሠልፍ ላይ ከአንድነት ፓርቲ ጋር ምን ያህል ሌሎች ፓርቲዎች እንደሚሳተፉም ገና አለመታወቁን አስረድተዋል፡፡ ‹

በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሥልጠና ሥጋት የሆነው ርዕዮተ ዓለማዊ ጫና

Image
አንዳንድ የታሪክ ሰነዶችና መጻሕፍት የኢትዮጵያን ፖለቲካ ‘ተማሪ-መራሽ’ ፖለቲካ ይሉታል፡፡ የተደራጀ የፖለቲካ እንቅስቃሴ የፈለቀው በዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሲሆን፣ የአፄ ኃይለ ሥላሴና የደርግ መንግሥታትን ከሥልጣን ለማፈናቀል የተማሪዎች ሚና ቁልፍ ነበር፡፡ የወቅቱ የኢሕአዴግ መሪዎች የፖለቲካና የትጥቅ ትግል ለማድረግ የወሰኑት፣ ህልምና ራዕያቸውን የነደፉት በዛሬው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (ያኔ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ተብሎ ይጠራ በነበረው) ነበር፡፡ እነዚህ የኢሕአዴግ መሪዎች ካሳኳቸው ድሎች አንዱ የሆነው የየካቲት 1966 አብዮት 40ኛ ዓመት ከተዘከረ ከጥቂት ወራት በኋላ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ በመላው አገሪቱ የሚገኙ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችና መምህራን የመንግሥትን ፖሊሲ፣ ስትራቴጂና ፕሮግራም ለማስተዋወቅ ባለመ ሥልጠና ላይ እየተካፈሉ ይገኛሉ፡፡ ከ40 ዓመት በፊት የተለያዩ አመለካከቶችን ለመጨፍለቅ ሞክሯል ባሉት መንግሥት ላይ ያመፁት ወጣቶች ያመጡት አብዮት በደርግ ተዘርፏል በማለት የትጥቅ ትግል አድርገው ሁለተኛ ለውጥ ቢጎናፀፉም፣ ይህ ሥልጠና በቀድሞዎቹ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በአሁኑ የኢሕአዴግ ከፍተኛ አመራሮች የበላይነት ሲካሄድ ከገዥው ፓርቲ አመለካከት ውጪ ያሉ አማራጭ ሐሳቦችን ይጨፈልቃሉ መባሉ የታሪክ ምፀት ሆኗል፡፡ በመልካም አስተዳደር፣ በዲሞክራሲ ግንባታና በልማት ሥራዎች ላይ ያተኩራል በተባለው ሥልጠና፣ የሥልጠናው አስገዳጅነትና በይዘቱ ርዕዮተ ዓለማዊ አዝማሚያ ላይ ጥያቄዎች ተነስተዋል፡፡ በሥልጠናው ጊዜ፣ ወጪና በኢሕአዴግና በትምህርት ሚኒስቴር ሚናዎች ላይም አስተያየቶች ተሰንዝረዋል፡፡ በገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግና በመንግሥት መካከል ስላለው ልዩነት፣ በመንግሥትና በዩኒቨርሲቲዎች መካከል ስላለው ግንኙነትና የዩኒቨርሲቲዎች

What are the factors influencing job satisfaction and anticipated turnover among Nurses in Sidama Zone?

Image
Factors Influencing Job Satisfaction and Anticipated Turnover among Nurses in Sidama Zone Public Health Facilities, South Ethiopia. Abstract Background. Workplace turnover is destructive to nursing and patient outcomes as it leads to losing competent and qualified nurses. However, developments of coping strategies demand a clear understanding of workplace variables that either motivate nurses to remain employed or lead them to leave their current jobs. Objective. This study was designed toassess factors influencing job satisfaction and intention to turnover among nurses in Sidama zone public health facilities, in Southern Ethiopia. Method. Cross-sectional study design was carried out on 278 nurses using both qualitative and quantitative data collection methods from May 12 to June 05, 2010. Result. A total of 242 nurses were interviewed giving a response rate of 87%. Nearly two-third (68.6%) of the participants were female, and the mean age was 28 (±6.27) years for both sexes

Ethiopia blames Eritrea for disturbance at embassy in US

Image
October 3, 2014 (ADDIS ABABA) – The Ethiopian government has pointed its finger at arch enemy Eritrea and Ethiopian opposition groups over a disturbance that took place at the Ethiopian embassy in Washington. Ethiopia’s ambassador to the US, Girma Biru, said around 15 people had been involved in the incident, which occurred at the embassy on Monday. “They first went to the consular service office and rudely demanded to speak to the ambassador. And when the officer told them that they needed an appointment, they insulted him and went out and tried to take down the Ethiopian flag,” he said. US security forces subsequently took members of the group into custody after they refused to leave peacefully. The culprits were detained for an hour, with authorities recording their names and addresses, before they were released. According to the ambassador, no legal demonstration had been planned on the day in question and group members are known to US authorities. He further went ont

IMF: Ethiopia Needs to Implement Structural Reforms to Sustain Growth

Image
Et Ethiopian capital Addis Ababa: the African country has seen strong growth. (Reuters) Despite Ethiopia's achieving robust economic growth, while keeping inflation below 10% and improving social indicators, the International Money Fund says the country must now replace its public sector-led growth strategy with a private investment-led model for sustainable growth. "The sustainability of the current public sector-led growth strategy was threatened by several downside risks – including external financing of the public investment programme, declining prices for export commodities, and weather-related shocks," IMF said. "Mitigating these risks will necessitate greater policy coherence and appropriate structural reforms going forward, to help shift the balance toward private sector-led, sustainable growth." IMF agreed that Ethiopia's macroeconomic performance continues to be strong, with robust economic growth supported by higher agricultural pr