Posts

ወራዊው ኣጠቃላይ ኣገራዊ የዋጋ ግሽበት በኣማካይ ጥማሪ ኣሳይቷል ተባለ

Image
ሰሞኑን ማዕከላዊ ስታቲሰቲክስ ኤጀንሲ የወጣው መረጃ እንደምያሳየው፤ የነሐሴ ወር አጠቃላይ አገራዊ የዋጋ ግሽበት በአማካይ 7 ነጥብ 2 በመቶ ደርሷል ። እንደኤጄንሲው ከሆነ፤ የሐምሌ ወር የዋጋ ግሽበት 6 ነጥብ 9 በመቶ የ ነበ ረ ሲሆን የነሐሴ ወር 2006 ዓ . ም አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት ከሐምሌ ወር ጋር ሲነፃፀር የ 0 ነጥብ 3 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል። የዋጋ ግሽበቱ ልጨምሪ የቻለው በዋናነት ምግብ ነክ ባል ሆኑ ሸቀጦች ላይ በታየው ጭማሪ ነው ተብሏል ። እንደ ሬድዮ ፋና ዘጋባ ከሆነ፤ በሐምሌ ወር 5 ነጥብ 7 በመቶ የነበረው የምግብ ነክ ሸቀጦች ዋጋ የመጨመር አዝማሚያ በተጠናቀቀው የነሐሴ ወር ወደ 5 ነጥብ 2 በመቶ ዝቅ ብሏል። በአንጻሩ ምግብ ነክ ያልሆኑ ሸቀጦች ዋጋ የመጨመር አዝማሚያ በሐምሌ ወር ከነበረው 8 ነጥብ 2 በመቶ በነሐሴ ወር ወደ 9 ነጥብ 4 በመቶ ከፍ ብሏል። በዚህም መሰረት የነሐሴ ወር 2006 ዓ . ም አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት በአማካይ 7 ነጥብ 2 በመቶ ሆኖ ተመዝግቧል። አገራዊ የዋጋ ግሽበት ላስፐርስ በተባለ ዓለም አቀፍ ቀመር የሚለካ ሲሆን፥ ሲዳማን ጨምሮ በመላ አገሪቱ ባሉ 25 የኤጀንሲው ቅርንጫፎች አማካይነት ከ 119 የገበያ ቦታዎች የዕቃዎችን ዋጋ በማሰባሰብና ወደ ዋናው ቅርንጫፍ በማምጣት በባለሙያዎች ተተንትኖ በየወሩ ይፋ እንደምያደርግ ከሮይተርስ እና ፋና ብሮ ድ ካስት የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

IBM Advises Ethiopia On Sustainable Projects

Image
VENTURES AFRICA – As Ethiopia continues on its path of accelerated economic growth, a team of 15 IBM experts have advised its leaders on key projects believed to be supportive of the country’s national Growth and Transformation Plan. The business and technology experts pooled from ten different countries, under IBM’s Corporate Service Corps Program, and have worked with different government ministries and NGOs to help them attract foreign investment, deliver healthcare services, and track economic growth. The recommendations of the team were presented to Ethiopian leaders in Addis Ababa on Thursday. “As we continue to forge relationships across the African continent, the Corporate Service Corps Program is a powerful way for IBM to provide national, municipal, civic and social institutions here with the same expertise that we provide our commercial clients,” said Solomon Mengesha, IBM Business Development Manager East Africa. “We see great potential in Ethiopia and strong intere

የISIS ህልም

Image
Ethiopia: ISIS map angers Somalis, Oromos | Somalilandpress.com | Somaliland News

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአርሶ አደሮች የመስክ በዓል አከበረ

Image
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ኘ/ጽ/ቤት ከዩኒቨርሲቲው 6 የቴክኖሎጂ መንደሮች አንዱ በሆነው በቦርቻ ወረዳ በይርባ ጋንገሶ እና ሰኒዶሎ ሊዎ ቀበሌዎች ለሚገኙ አርሶ አደሮች 11 አይነት የቦቆሎ ዝርያዎችን በተቋቋሙት የአርሶ አደሮች ማሰልጠኛ ማዕከላት ላይ ሌሎች ለሚመለከታቸው አካላት በተገበት የምርምር ውጤቶቹን አስጎብኝቶአል፡፡ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአርሶ አደሮች የመስክ በዓል አከበረ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ኘ/ጽ/ቤት ከዩኒቨርሲቲው 6 የቴክኖሎጂ መንደሮች አንዱ በሆነው በቦርቻ ወረዳ በይርባ ጋንገሶ እና ሰኒዶሎ ሊዎ ቀበሌዎች ለሚገኙ አርሶ አደሮች 11 አይነት የቦቆሎ ዝርያዎችን በተቋቋሙት የአርሶ አደሮች ማሰልጠኛ ማዕከላት ላይ ሌሎች ለሚመለከታቸው አካላት በተገበት የምርምር ውጤቶቹን አስጎብኝቶአል፡፡ ነሐሴ 17­/2006  ዓ.ም በተካሄደው  መ ስክ በዓል ላይ ከሁለቱ ቀበሌዎች የተወጣጡ ከ 80 በላይ አርሶ አደሮች የተገኙ ሲሆን ሁሉንም አይነት የቦቆሎ ዝርያዎችን በተዘጋጀው የሙከራ ጣቢያ ላይ በመዘዋወር ጎብኝተው ገምግመዋል፡፡ ከግምገማው በኃላ ሊሙ ፣  ሻላ ፣  ጊቤ1 እና መልካሳ የተባሉት የበቆሎ ዝርያዎች ለአከባቢው ሥነ ምህዳር አመቺ  ፣ በሰብል አያያዛቸው የተሻሉና በምርታማነታቸው በአርሶ አደሩ የተመረጡ ናቸው ፡፡ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ኘ ዶ/ር ተስፋዬ  እንደተናገሩት ለሙከራ ከተዘሩት 11 አይነት የቦቆሎ ዝርያዎች መካከል ለአከባቢውና ለወረዳው ሥነ ምህዳር ተስማሚ የሆኑትን መለየትና በቀጣይም ከወረዳው ግብርና ጽ/ቤት ጋር በመተባበር ለአርሶ አደሩ እንዲዳረሱ ማድረግ የበዓሉ ዋነኛ አላማ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም

Inculcation of ideology among the Sidāma of Ethiopia

Image
Photo f rom Wikimedia Commons, the free media repository John H. Hamer A moral code as ideology is gradually inculcated at different stages in the male life cycle among the Sidama of Ethiopia. The elders constitute a gerontocracy in control of the code, enabling them to link household and community in perpetuating a system of subsistence production which generates sufficient surplus to support rituals and symbols that maintain the ideology. They encourage oscillation of males between household and community until death, when the authority of the code becomes transcendent. Link to this abstract Source: Cambridge Journals