Posts

በውጪ የሚገኙ ተጫዋቾች ነሐሴ 18 ብሔራዊ ቡድኑን ይቀላቀላሉ

Image
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በሚቀጥለው ዓመት ለሚከናወነው የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጳጉሜ 2 ቀን 2006 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ስታዲየም የአልጄሪያ አቻውን ያስተናግዳል፡፡ በአፍሪካ ለተለያዩ አገሮች ክለቦች በመጫወት ላይ የሚገኙ የቡድኑ ወሳኝ ተጫዋቾች ነሐሴ 18 አዲስ አበባ ገብተው ዝግጅት እንደሚጀምሩ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡  ፖርቱጋላዊው የዋሊያዎቹ አሠልጣኝ ማሪያኖ ባሬቶ ከአገር ውስጥ ክለቦች የመረጧቸውን ተጫዋቾች ይዘው በብራዚል ከተለያዩ ክለቦች ጋር የወዳጅነት ጨዋታ በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ ለግብፅ፣ ለደቡብ አፍሪካና ለሱዳን ክለቦች የሚጫወቱት ሳላዲን ሰይድ፣ ኡመድ ኡክሪ፣ ጌታነህ ከበደና አዲስ ሕንፃ ፌዴሬሽኑ ከክለቦቻቸው ጋር ባደረገው ግንኙነት መሠረት በሚቀጥለው ሳምንት ብሔራዊ ቡድኑን እንደሚቀላቀሉ ይጠበቃል፡፡  በብራዚል ከተለያዩ ክለቦች ጋር የአቋም መለኪያው ጨዋታ እያደረገ የሚገኘው ብሐራዊ ቡድኑ እስከ ነሐሴ 17 ቀን ድረስ እንደሚቆይ ታውቋል፡፡ ብሔራዊ ፌዴሬሽኑ ምንም እንኳ ያለው ነገር ባይኖርም፣ በስዊድን የሚጫወተው የሱፍ ሳላህ ዋሊያዎቹን እንዲቀላቀል አሠልጣኙ መጠየቃቸው ዘገባዎች አመልክተዋል፡፡  ምንጭ፦ ሪፖርተርጋዜጣ

የኢቦላ ምልክት ለሚታይባቸው መታከሚያ የተለየ ሆስፒታል ተዘጋጀ

Image
- ወረርሽኙ በረራ የሚያስቆምበት ደረጃ አልደረሰም ተብሏል የኢቦላ ምልክት የሚታይባቸው ሰዎች የሚታከሙበት የተለየ ሆስፒታል በአዲስ አበባ ከተማ ተዘጋጀ፡፡ በኮተቤ ገብርኤል አካባቢ የሚገኘውና 95 በመቶ ያህል የተደራጀው ሆስፒታል ለጊዜው 10 አልጋዎች ሲኖሩት በቀጣይ 50 ይደርሳሉ ተብሏል፡፡ በምዕራብ አፍሪካ የተከሰተውንና ከአንድ ሺሕ በላይ ሰዎች የገደለውን የኢቦላ ወረርሽኝ ተከትሎ፣ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ያለውን ዝግጁነት አስመልክቶ ነሐሴ 8 ቀን 2006 ዓ.ም. በሰጠው መግለጫ፣ እስካሁን ድረስ ኢትዮጵያ የኢቦላ ተጠቂ ያላስመዘገበች ቢሆንም በማንኛውም ሰዓት ግን ወረርሽኙ ሊገባ ይችላል ብሏል፡፡ የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ዶ/ር ከሰተብርሃን አድማሱ እንደተናገሩት፣ የኢቦላን ምልክት የሚያሟላ ጉዳይ እስካሁን ወደ ኢትዮጵያ አልገባም፡፡ ኢቦላን የሚመስል ምልክትና ከምዕራብ አፍሪካ ወደዚህ የተጓጓዘ ታካሚ ሲኖር በአስቸኳይ ሪፖርት እንዲደረግ የአሠራር ሥርዓት መዘርጋቱ ተገልጿል፡፡ ከናይጄሪያ የመጡ ሁለት ቻይናውያን በኮሪያ ሆስፒታል ተኝተው ሲታከሙ በተደረገ ምርመራ ታካሚዎቹ ወባ እንደያዛቸው ታውቋል፡፡ ሆኖም ኢቦላ በማንኛውም ጊዜ ሊገባ ይችላል ተብሎ ስለሚጠበቅ፣ ኢትዮጵያ ወረርሽኙን ለመከላከል የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት እያጠናቀቀች መሆኑን ሚኒስትሩ አስታውቀዋል፡፡  ከቅድመ ዝግጅቶቹ መካከል አዲስ የተለየ ጠቅላላ ሆስፒታል ማቋቋም አንዱ ሲሆን፣ ይህም ተዘጋጅቶ የጤና ባለሙያዎች እንደተመደቡለትም ተገልጿል፡፡  ወረርሽኙ ወደ ምዕራብ አፍሪካ ከሚደረጉ የአየር በረራዎች ጋር ተያይዞ የመግባት ዕድሉ ሰፊ በመሆኑ፣ ከናይጄሪያ አራት ከተሞችም ወደ ኢትዮጵያ በረራዎች ስላሉና በቀን በአማካይ 500 የሚደርሱ ተጓዦች እዚህ ስለሚደርሱ ሥጋቶች አሉ፡፡ ከዚህ ጋር

Quiet and secluded, Aregash Lodge offers luxury

Image
Photo: Addis Journal The last decade has seen a number of exciting new lodges make their debuts in different parts of Ethiopia. Though not yet numerous, the new breed of lodges are every bit as polished as their chic urban counterparts. The eco-friendly lodges have the advantage of protecting the heritage and culture of the land whilst at the same time increasing in a small way, knowledge and understanding of this country. In a series of posts, Addis Journal will feature ten unique spots that are spread out in every direction from the capital. The lodges are chosen for their spectacular locations, outstanding guest amenities and commitment to conservation. Located in the outskirts of Yirga Alem town, midway between Awasa and Dila, Aregash Lodge is by far the most attractive of those lodges. 317 kms away from Addis, it is only three hours drive. Situated in 11 acres of land, the bold and beautiful house deep in the wood is inspiring of awe in the true meaning of that word: a f

Sidama:Indicators and Determinants of Small-Scale Bamboo Commercialization in Ethiopia

Image
Photo from Arefe Abstract: Bamboo is an abundant resource in Ethiopia and has a great potential for commercialization, which can drive rural development. In view of these realities, this study analyzed the state and determinants of small-scale bamboo commercialization in Ethiopia. Data were collected from three major bamboo-growing districts (Awi, Sidama, and Sheka) and four urban centers (Masha, Hawassa, Bahir Dar, and Addis Ababa) via semi-structured interviews, group discussions, and questionnaire surveys with key actors along the value chain. Results revealed distinctive differences in proportion of cash income, value chain structure, and management engagement among the districts. Percentages of cash income were 60.15, 42.60, and 9.48 at Awi, Sidam, and Sheka, respectively. Differences were statistically significant between Sheka and both other districts (p = 0.05), but not between Awi and Sidama. The value chain structure showed that compared with Sheka, Awi and Sidama h

The UN and Microsoft want empower 200K Ethiopian entrepreneurs

Image
There is no denying that Africa, and East Africa in particular, is currently buzzing with entrepreneurial activity. Adding to the buzz, the United Nations Development Programme (UNDP) has signed a collaborative agreement with Microsoft East Africa Limited to grow entrepreneurship in the region. The agreement sees Microsoft providing training and mentorship services to Ethiopia’s UNDP supported Entrepreneurship Development Programme (EDP) for 200 000 entrepreneurs. These services fall under Microsoft’s flagship entrepreneurship programme in Africa, the 4Afrika Initiative. The initiative looks at helping African entrepreneurs accelerate their economic development as well as improve the continent’s global competitiveness. “Microsoft brings this vision, as well as its vast experience in providing ICT skills, education and curriculum for developing countries, to the deal,” says the initiative. This agreement makes perfect sense for the division, which launched a similar program