Posts

Aleta Wondo: the Coffee Capital of Sidama Country

Image
Photo by sweet maria's Dejazmach Balcha Safo , Governor of Sidamo , originally constructed his ketema or fortified camp in Wendo, but he later moved it to Hagere Selam . While passing through the area February 1909, Dr. Drake Brockman notes that the governor of Western Sidamo, Dejazmach Tessema Nadew made this town (which he calls "Alata") his headquarters. American naturalists arrived at the Wendo village 29 December 1926, and camping outside the village for a while. Grazmach Kebede Dihala Mikael, the village potentate, implored them to camp near his house, explaining that there were plenty of shiftas or outlaws in the area. Wendo was occupied by the Italian Laghi Division on 30 November 1936. It was retaken by the 1st Gold Coast Regiment on 22 May 1941, without a single shot fired. The Allied forces accepted the surrender of a Brigadier General and some 3,000 prisoners. By 1958 Wendo was one of 27 places in Ethiopia ranked as First Cla

ብሔራዊ ሊግ የሚቀላቀሉ ክለቦችን ለመለየት ከመጪው ሃሙስ ጀምሮ ውድድር ይካሄዳል

Image
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2006 (ኤፍ.ቢ.ሲ.) በቀጣዩ አመት ወደ ብሔራዊ ሊግ የሚቀላቀሉ ክለቦችን ለመለዬት ከመጪው ሃሙስ ጀምሮ በሃዋሳ ከተማ ውድድር ለማካሄድ ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ። የፌዴሬሽኑ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ውንድምኩን አላዩ እንደገለጹት፥ በቀጣዩ ዓመት ወደ ብሔራዊ ሊግ የሚቀላቀሉ ስምንት ክለቦችን ለመለየት ከዘጠኙ ክልሎች እና ከሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ 31 ክለቦች በውድድሩ ተሳታፊ ይሆናሉ። አማራ፣ ደቡብ፣ ኦሮሚያና ትግራይ ክልሎች እንዲሁም የአዲስ አበባ እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳድሮች እያንዳንዳቸው አራት ክለቦችን ያሳተፋሉ፡፡ የአፋር እና የቤንሻንጉል ጉምዝ  ክልሎች ደግሞ እያንዳንዳቸው ሁለት ክለቦችን የሚያሳትፉ ሲሆን፥ ጋምቤላ፣ ሐረር እና ሶማሌ ክልል እያንዳንዳቸው በአንዳንድ ክለቦች ይወከላሉ። ውድድሩ ከሃሙስ ጀምሮ እስከ ነሐሴ 25 ቀን ድረስ ለሁለት ሳምንታት የሚቆይ ይሆናል፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ ውድድር ከዋናው ፕሪሚየር ሊግ ቀጥሎ ከፍተኛ ግምት የሚሰጠው ውድድር ሲሆን 69 ክለቦችን የሚያሳትፍ ነው። ምንጭ፦ ኢዜአ _____________________________________________________________ We welcome comments that advance the story through relevant opinion and data. If you see a comment that you believe is irrelevant or inappropriate, please! inform us. The views expressed in the comments do not represent those of Bloggers.

ዩኒቨርስቲው የቆጮን ምርት በቀላል ዘዴ ጥቅም ላይ ለማዋል እየሰራ ነው

Image
ዲላ ነሐሴ 4/2006 የቆጮን ምርት በቀላል ዘዴ ጥቅም ላይ ማዋል የሚያሰችል አዲስ ቴክኖሎጂ ለአርሶ አደሩ እያስተዋወቀ መሆኑን በሃዋሳ ዩኒቨርስቲ የቴክኖሎጂ ኢንሰቲትዩት ገለጸ፡፡ ኢንሰቲትዩቱ የቆጮ ማጠብያ ቴክኖሎጂ ማሽንና የአሰራሩ ዘዴውን ከሚገልጽ ሙሉ መረጃ ጋር ሰሞኑን ለዲላ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ሰጥቷል፡፡ የኢንስቲትዩት ሳይንቲፊክ ዳይርክተር ዶክተር ሞልቶት ዘውዴ እንደገለጹት የቆጮን ምርት በዘመናዊ መንገድ በቀላል ዘዴ ለማምረት የሚያስችል ቴክኖሎጂን በማስፋፋት በተለይ የሴት አርሶ-አደሮችን ድርብ ስራ ለመቀነስ እየሰሩ ናቸው፡፡� ቴክኖሎጂው በአንድ ጊዜ ከሶስት ኪሎ በላይ ቆጮ በማጠብ ጥራቱን የጠበቀና ከብክነት የፀዳ ምርት ከመስጠቱም ባሻገር በሴቶች ላይ የሚደርሰውን የስራ ጫና ያቃልላል፡፡ ዶክተር  እንዳሉት ከዚህ በፊት ቆጮን አጥቦ ለመጠቀም የሚወሰደውን ጊዜ በግማሽ መቀነስ የሚያስችል አሰራር ነው፡፡ በእንሰት ምርት ላይ ችግር ፍቺ የሆኑ ምርምሮችን በማድረግ ቴክኖሎጂን በማስፋፋት የቆጮን ምርትና ምርታማነት ለመጨመር የቴክኖሎጂ ኢንሰቲትዩቱ ትኩረት መስጠቱን ተናግረዋል፡፡ ምርቱ በሚሰጠው ግልጋሎት ልክ ምርምር አልተደረገበትም ያሉት ዳይሬክተሩ በክልሉ ቆጮ አምራች የሆኑ በርካታ አካባቢዎች ቴክኖሎጂውን በመጠቀም እየደረሰ ያለውን የምርት ብክነትንና የአርሶ አደሩን ጉልበት ስለሚቀንስ ቴክኖሎጂውን በስፋት ለማዳረስ እየሰሩ ናቸው፡፡ የዲላ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ምክትል  ዲን አቶ ተሾመ እንግዳ በበኩላቸው ከሃዋሳ ዩኒቨርስቲ የቴክኖሎጂ ኢንሰቲትዩት ጋር በመተባበር የእውቀትና የቴክኖሎጂ ሽግግር ማደረጋቸው ኮሌጁ ላለበት አካባቢ ማህበረሰብ በርካታ ጠቀሜታ እንዳለው አስረደተዋል። ቴክኖሎጂውንም በአጭር ጊዜ ውስጥ በዝቅተኛ ዋጋ በማምረትና

24ኛው አገር አቀፍ አጠቃላይ የትምህርት ዘርፍ ጉባኤ በሀዋሳ ከተማ ተጀመረ

Image
ሀዋሳ ነሐሴ 5/2006 በመላው ሀገሪቱ ጠንካራ የትምህርት ልማት ሰራዊት በመገንባትና ምርጥ ተሞክሮዎችን በማስፋት የትምህርት ተሳትፎና ጥራትን ለማሳደግ ሁሉም የድርሻውን መወጣት እንዳለበት ትምህርት ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ 24ኛው ሀገር አቀፍ አጠቃላይ የትምህርት ዘርፍ ጉባኤ” በመላው ህብረተሰብ የነቃ ተሳትፎ የትምህርት ልማት ግቦቻችንን እናሳካለን “በሚል መሪ ቃል ዛሬ በሃዋሳ ከተማ ተጀምሯል፡፡ በትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ፉአድ ኢብራሂም ጉባኤውን ሲከፍቱ እንደተናገሩት የሁሉም ብሄር ብሄረሰቦች ህገ መንግስታዊ መብትና እኩልነት ከተረጋገጠ ወዲህ በራሳቸው ቋንቋ በመማር ባህላቸውን በትምህርት ለማሳደግና ለማስተዋወቅ በተፈጠረላቸው ምቹ ሁኔታ ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡ ሁሉም ዜጋ ፍትሃዊ የትምህርት አገልግሎትን በነፃ እንዲያገኝ፣ የትምህርት ጥራት የሀገሪቱን ቀጣይ ተወዳዳሪ በሚያረጋግጥ ሁኔታ እንዲጠበቅ፣ በዘርፉ የተገኘውን ምርጥ ተሞክሮ በማስፋት ሂደቱን በተቀናጀ የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ለማሳደግ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል ብለዋል፡፡ ለሀገሪቱ ልማት፣ዴሞክራሲና መልካም አስተዳደር መረጋገጥ ቁልፍ ሚና የሚጫወተውን ትምህርት በፍትሃዊነትና ጥራት ለሁሉም ዜጋ ለማዳረስ ባለፉት ዓመታት በተሰሩ ስራዎች አበረታች ውጤት መመዝገቡን ተናግረዋል፡፡ በዋናነት የትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ፓኬጅ ተቀርጾ ተግባራዊ መደረጉ፣ ህብረተሰቡ የትምህርት ጉዳይ የኔ ጉዳይ ነው በሚል ስሜት በጉልበት፣በገንዘብና እውቀት በተጨማሪ በየትምህርት ተቋማት በመገኘት የሚያደርገው የድጋፍና ክትትል ስራ ቁልፍ ሚና መጫወቱን ገልፀዋል፡፡ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችና ግለሰቦች በመንግስት ያልተሸፈኑ የትምህርት ስራዎችን ለማገዝ የትምህርት ተቋማት በመ

The African agriculture story is one of poverty amidst plenty.

Image
The African agriculture story is one of poverty amidst plenty.  With the world's largest share of arable land, 79% of it uncultivated, Africa has the resources to feed itself and the world. However, a quarter of all Africans experience the everyday reality of hunger. African farmers use 11kg of fertiliser for every hectare, compared with 169kg in South Asia Although rates of poverty have declined from 57% in 1990 to 49% in 2010, high population growth means that the number of people in poverty has continued to rise. Today, 414 million Africans live in poverty. I firmly believe that this reduction in poverty rates indicates that a hunger-free continent is within our grasp, provided the right policy and institutional frameworks are put in place. Research conducted by the non-governmental organisation ONE shows that we can eradicate hunger in Africa by 2063 – just two generations from now – if we invest more and better. According to a recent United Nations Food and A