Posts

ብሮድካስት ባለሥልጣን ደቡብ ክልል የራሱን የቴሌቪዥን ሥርጭት እንዲጀምር ፈቃድ አልሰጠሁም አለ

Image
ዜናው የ http://www.ethiopianreporter.com ነው - ከ180 ሚሊዮን ብር በላይ ወጥቶበታል  -ብሮድካስት ባለሥልጣን ፈቃድ አልሰጠሁም አለ ከ2004 ዓ.ም. ጀምሮ በመቋቋም ሒደት ላይ የነበረው የደቡብ ክልል ቲቪ ከ180 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ሥራውን አጠናቆ ነሐሴ 17 ቀን 2006 ዓ.ም. ከተመረቀ በኋላ፣ በቀን የአሥር ሰዓት ሥርጭት እንደሚጀምር ተገለጸ፡፡  የደቡብ ክልል ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ዮሐንስ ቱሬ ለሪፖርተር እንደገለጹት ከሆነ፣ በኢቲቪ በቀን ለአንድ ሰዓት ይተላለፍ የነበረው የክልሉ መንግሥት የቲቪ ፕሮግራም በክልሉ የሚኖሩትን በርካታ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቋንቋ፣ ባህል፣ ማኅበራዊ ኑሮ፣ ፖለቲካዊ ሥርዓት፣ የተፈጥሮ ሀብት አጠቃቀምና የመሳሰሉትን ጉዳዮች በላቀ ሁኔታ ለመግለጽ በቂ እንዳልሆነ በመታመኑ፣ ጣቢያውን የማቋቋም ሥራው በፕሮፖዛል መልክ በ2004 ዓ.ም. ከተሠራ በኋላ በ2005 ዓ.ም. የክልሉ መንግሥት አፅድቆት ነው የማቋቋሙ ሒደት የተጀመረው፡፡  በማቋቋም ሒደቱ ስቱዲዮ በመገንባት፣ የመሣሪያዎች ግዥ በመፈጸምና ሠራተኞችን በመቅጠር ያለፉትን ሁለት ዓመታት እንዳለፉ የጠቆሙት አቶ ዮሐንስ፣ ጣቢያውን ሙሉ በሙሉ ሥራ ለማስጀመር ከሚያስፈልጉ ሠራተኞች መካከል 70 በመቶ የሚሆኑ 110 ሠራተኞችን መቀጠራቸውን አመልክተዋል፡፡  ክልላዊና አገራዊ ጉዳዮችን በማንሳት ከዚህ በፊት ለሕዝብ እይታ ያልቀረቡ ርዕሰ ጉዳዮችን በማቅረብ የክልሉ ነዋሪዎችን ለማስተማርና ለማዝናናት ጣቢያው ቁልፍ መሆኑን አቶ ዮሐንስ አስረድተው፣ በመረጃ ነፃነት ሕጉ አማካይነት የክልሉ ነዋሪዎችና ሌሎች ተመልካቾች ወቅታዊ መረጃ እንዲያገኙ ለማድረግ ጣቢያው እንደሚ

የአፍሪካ መሪዎች በአሜሪካ

Image
ፎቶ ከ ሪፖርተር ጋዜጣ ቻይና በአፍሪካ ውስጥ ያላት ንግድና ኢንቨስትመንት ለአሜሪካ ራስ ምታት እንደሆነ ይነገራል፡፡ አሜሪካ በአፍሪካ ለምታደርገው ዕርዳታም ሆነ ኢንቨስትመንት ከሰብዓዊ መብት አጠባበቅ ጀምሮ ቅድመ ሁኔታ ታስቀምጣለች፡፡ ኩባንያዎቿም በአፍሪካ ኢንቨስት ከማድረጋቸው በፊት ስለ ደኅንነት፣ ፀጥታና ሰላም ብሎም በአገሪቱ ስላለው የሠራተኛ አያያዝ መብት በቅድሚያ መወያየት ይፈልጋሉ፡፡  ቻይና ደግሞ በምትሠራባቸው አገሮች የውስጥ ጉዳይ እጇን አታስገባም፣ አትጠይቅም፡፡ ትኩረቷ ያለው ኢንቨስትመንቷ ላይ ነው፡፡ በዚህም ከአፍሪካ መሪዎች ጋር ተመቻችታለች፡፡ በንግድና ኢንቨስትመንት እንዲሁም በኮንስትራክሽን ዘርፍ በአፍሪካ መሠረቷን ጥላለች፣ ተጠናክራለች፡፡ የአፍሪካ መሪዎችንና የንግድ ማኅረሰብ አባላትን ሲያሻት በተናጠል፣ ሲያሻት በቡድን እያወያየች በተለያዩ ኢንቨስትመንቶች በጋራና በተናጠል ትሠራለች፡፡ ብድር ለመስጠትም የምትሰጠውን አገር የውስጥ ጉዳይ ከቅድመ ሁኔታ ወይም ከመደራደሪያ ውስጥ አታስገባውም፡፡  በመሆኑም በአፍሪካ ውስጥ ከአሜሪካ በበለጠ ሰፊ ድርሻ ይዛ ትሠራለች፡፡ ቻይና ለአፍሪካ የምትልከውም ሆነ ከፍሪካ ወደ አገሯ የምታስገባው አሜሪካ ከአፍሪካ ጋር ካላት ሲነፃፀር የአንበሳውን ድርሻ ይይዛል፡፡ በመሆኑም አሜሪካ በቻይና እጅ ከገባው የአፍሪካ ኢንቨስትመንት መቋደስና በአፍሪካ ውስጥም መኖሯን ማሳወቅ ትፈልጋለች፡፡ በመሆኑም አሜሪካ ከዚህ በፊት አድርጋ የማታውቀውን የአሜሪካና የአፍሪካ መሪዎች ጉባዔ እያካሄደች ነው፡፡ የአፍሪካ መሪዎች ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ስብሰባ ተቀምጠዋል፡፡ ባለፈው ሰኞ በተጀመረውና ረቡዕ በሚያበቃው የአሜሪካና የአፍሪካ መሪዎች

በዚህ ኣመት በሲዳማ ዞን 21 ኣዲስ የተሽከርካሪ ስምሪት መስመሪ መከፈቱ ተሰማ

Image
በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት በሲዳማ ዞን ኣዳዲስ የተሽከርካሪ ስምርት መስመር መከፈቱን የክልሉ ትራንስፖርት ቢሮ  ገለጸ። የቢሮውን ኃላፊ አቶ ላጫ ጋሩማ ጠቅሶ ኢዜአ እንደዘጋበው፤ በዞኑ 21 ኣዲስ የሰምሪት መስመር ከፍቷል። አዲስ በተከፈቱ የስምሪት መስመሮች ቋሚ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎችን በመመደብና ታሪፍ በማውጣት የትራንስፖርት አገልግሎት ሳይቆራረጥ እንዲቀጥል መደረጉንና በዚህም አርሶ አደሩ ምርቱን ገበያ ለማቅረብና በእግር ረዥም መንገድ ከመጓዝ እንዳላቀቀው እኙሁ ኃላፊ ተናግረዋል። በሀዋሳ ዙሪያ ወረዳ የዶሬ ባፈና ነዋሪ አርሶ አደር ብርሀኑ ባጢሶና አርሶ አደር ይፍሩ ይማም ቀደም ሲል ከሀዋሳ እስከ ወረዳ ከተማ  ካልሆነ ወደ ገጠር ቀበሌ ለመጓዝ የፈረስ ጋሪና የጭነት መኪና ይጠቀሙ እንደነበር አስታውሰው አሁን በሳምንቱ አብዛኛው ቀናት መለስተኛ አውቶብሶች በበመደባቸው መደሰታቸውን ገልጸዋል። የዜና ምንጩ ኢዜኣ ነው

የሲዳማ ዞን መንግስት ከዞኑ ውጪ ነዋሪ በሆኑ የሲዳማ ብሔር ተወላጆች ላይ እየተፈጸመ ያለውን ኢሰብኣዊ ድርጊት ማስቆም ኣልቻለም፤ በኦሮሚያ ክልል በባሌ ሮቤ ዞን የሀንጌቱ ወረዳ ኣስተዳደር የሲዳማ ብሔር ተወላጆችን እያፈናቀለ ነው

Image
በቃጠሎ  ከወደሙ ቤቶች መካከል በቃጠሎ  ከወደሙ ቤቶች መካከል በቃጠሎ  ከወደሙ ቤቶች መካከል 4 6 ቤቶች ከእነ ንብረታቸው በቃጠሎ ወድሟል፤ 400 የሲዳማ ብሄር ተወላጆች ከፍተኛ ድብደባ ተፈጽሞባቸው ከኣከባቢው እንዲሰደዱ በመደረጋቸው ከ 2 ወራት በላይ በጫካና በዱር እየተንገላቱ ነው በኦሮሚያ ክልል በባሌ ሮቤ ዞን በሀንጌቱ ወረዳ ለኣመታት ከኣከባቢው ህዝብ ጋር ተጋብቶ ና ተዋልዶ በሰላም የኖ ሩት የሲዳማ ብሔር ተወላጆች በወረዳው ኣስተዳደር ቤት ንብረ ታቸውን ተቀምተው ከኣከባቢው እንድለቁ በመደረግ ላይ ናቸው። ሪፖርተራችን ጥቻ ወራና ከሃዋሳ የላከልክ ዘጋባ እንደሚያመለክተው ከሆነ፤ በወረዳው ኣስተዳዳር የተመራው የጸጥታ ኃይል በኣንድ ቀን ብቻ 46 ቤቶች ከእነ ንብረታቸው በማቃጠል፣በ 400 ሰዎች ላይ ከፍተኛ ድብደባ በመፈጸም ለዘመናት ከኖሩበት አካባቢ እንድሰደዱ እና ከ 2 ወራት በላይ በጫካና በዱር እንድገላቱ ኣድርጓል። ከ 400 በላይ በደል የደረሰባቸው የሲዳማ ተወላጆች በተወካዮቻቸው የደረሰባቸውን ኢሰብኣዊ ድርጊት በመቃዎም ብሎም በደ ሉ እንዲቆምና በደል የፈፀሙ አካላት በህግ እንዲጠየቁ ተፈናቃዮች ለፌዴራል ጉዳይ ሚንስቴር አቤቱታ ቢያቀርቡም አቤቱታውን የተቀበለ አካል ጉዳዩ እንዲጣራ ለኦሮሚያ ክልል መንግስት በስልክ ትዕዛዝ ሠትተናልና ሄዳችው የሚሰጣችሁን መልስ ጠብቁ የምል ምላሽ መሰጠቱ ታውቋል ፡፡ ሆኖም እስከ ዛሬ ድረሰ ምንም መፍትሄ ሳይሰጥ ተጨማሪ ነዋሪዎች ላይ ንብረት የማውደምና የማፈናቀል እርምጃ ተጠናክሮ ቀ ጥሏል። የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን የተፈናቃዮችን አቤቱታ ተቀብሎ ለባሌ ዞን አስተዳደር ጽ / ቤትና ለሀረና ቡሉቅ ወረዳ አስተ

በተገኘውን ኣጋጣሚ ሁሉ ኣገሪቷን የምከዱ በዙሷ

Image
AIDS conference delegates seek asylum in Australia “It’s hard though when people do not have any money at all,": Heather Hoist.  Photo: Getty Images Read more:  http://www.smh.com.au/federal-politics/political-news/aids-conference-delegates-seek-asylum-in-australia-20140803-zzzkn.html#ixzz39NGWHjpC At least 25 delegates who attended Melbourne’s high-profile AIDS conference intend to seek asylum in Australia after failing to board their flights home last week. The men and women, who are mostly from African countries including Tanzania, Uganda and Ethiopia, decided to stay in Melbourne after the week-long conference finished on July 25. Many of them are now homeless and have been put up in motels, backpacker hostels and rooming houses across the city. Fairfax Media has spoken to three male African asylum seekers at length, but has chosen not to identify them over concerns for their safety if they were forced to return to their home countries. One of the men said he