Posts

Ethiopia seeks bidders for construction of Hawassa Airport

Image
The Ethiopian Airports Enterprise (EAE) is seeking bidders for the construction of Hawassa Airport, with the design now complete According to reports, the airport's blueprint comprises an airfield which has been designed by the Transport Construction Design Enterprise (TCDE). The terminal has been designed by a private consulting firm named Bereket Tesfaye Consulting Architects and Engineering, and will comprise a five-storey building with a VIP lounge, security check points, baggage handling, restaurant, kitchen and a terrace. Hawassa is a predominant tourist spot and the capital city of the Southern Nations, Nationalities and People’s Region (SNNPR). In 2005, the city received a total of 631,000 local and international tourists. Hawassa is home to the BGI Brewery, Millennium Pepsi Cola Plant, Hawassa Textile Factory S.C, several hotels and an industrial zone as well. Wondeme Teklu, communications head of EAE said that the construction of the airfield and term

የሰፔን ዩኒቨርሲቲ በሲዳማ የእናቶች እና ህጻናት ጤና እንክብካቤ ላይ ውይይት ኣካሄደ

የሰፔን ዩኒቨርሲቲ የሆነው ዩኒቨርሲዳድ ሚገል ሄርናንዴዝ ዴ ኤልቼ በሲዳማ እናቶች እና ህጻናት ጤና ዙሪያ በዚህ ሰሞን ከዩኒቨርሲቲው ምሁራን እና ከጉዳዩ ጋር ቅርበት ካላቸው ዓለም ኣቀፍ ድርጅቶች ጋር መክሯል። በውይይቱ ላይ በሲዳማ ዞን ኣሮሬሳ እና ጭሬ ወረዳዎች በእናቶች እና ህጻናት ጤና ላይ ስሰራ የቆየው የሰፔኑ ድንበር የለሽ ዶክተሮች ቡድን ሪፖርት ያቀረበ ሲሆን በሪፖርቱ ላይ ሰፍ ውይይት ተካህዷል። የድንበር የለሽ ዶክተሮች ሪፖርት ያቀረቡት ፕሮፈሰር ዶኛ ማሪያ ማርቲኔዝ፤ በወረዳዎቹ ያለው የሲዳማ እናቶች እና ህጻናት የጤና ኣያያዝ ለማሻሻል ብዙ ልሰራ ይገባል ብለዋል። ሙሉ ውይይቱን በቪድዮ ይዘናል ይከታተሉ፦

የኤድስ ስርጭትን እኤአ እስከ 2030 ማቆም እንደሚቻል ተመድ ገለጸ

ሐምሌ ፱(ዘጠኝ)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኤድስ ኤጀንሲ እንደገለጸው ኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካን ጨምሮ በብዙ አገሮች የኤደስ ወረርሽኝ ስርጭት እየቀነ ሲሆን ፣ ስርጭቱንም ከ14 አመታት በሁዋላ  ማቆም እንደሚቻል ገልጿል። አሁንም በርካታ ዜጎች መድሃኒት አጥተው በመሰቃየት ላይ መሆናቸውን ድንበር የለሽ የሃኪሞች ቡድን ገልጿል። በዚህ አመት በአለም ደረጃ 2 ሚሊዮን 300 ሺ ሰዎች ብቻ በኤች አይ ቪ ቫይረስ ተይዘዋል። በአጠቃላይ በአለም ላይ 35 ሚሊዮን የሚሆን ህዝብ በቫይረሱ ተይዟል። ምንጭ፦ ኢሳት

የቡና ምርትና ግብይት የሚቆጣጠር መንግሥታዊ ተቋም ሊቋቋም ነው

Image
- አዲስ የቡና ስትራቴጂ እየተቀረፀ ነው ቡናን ከምርት ጀምሮ እስከ መጨረሻው ድረስ ያለውን የግብይት ሒደት የሚቆጣጠር፣ በቡና ላይ የሚሠሩ የተለያዩ መሥሪያ ቤቶችን በአንድ ላይ ጠቅልሎ የሚሠራ አዲስ መንግሥታዊ ተቋም ሊቋቋም ነው፡፡  ከቡና ምርትና ግብይት ሒደት ጋር ተያይዞ አለ የሚባለውን ችግር ለመቅረፍ ያስችላል የተባለውን አዲሱን መንግሥታዊ ተቋም ለመፍጠር የሚያስችለው ጥናት ተጠናቅቆ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ቀርቧል፡፡ የተቋሙ አስፈላጊነት ላይ ውሳኔ ከደረሰ በኋላ ካለፈው ዓመት ጀምሮ የተለያዩ ዝግጅቶች ሲካሄዱ መቆየታቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ከንግዱ ኅብረተሰብ ጋር ባደረጉት ውይይት፣ በቡና ምርትና ግብይት ዙሪያ ያሉ ችግሮችን ለመቅረፍ  ቡናን የሚቆጣጠር መንግሥታዊ ተቋም እንዲቋቋም መወሰኑን መግለጻቸው ይታወሳል፡፡ እንደ ምንጮች ከሆነ እስከዛሬ የነበረውን የቡና ግብይት ሙሉ ለሙሉ የሚለውጥና አዲስ አሠራርን ይፈጥራል የተባለው ይህ ተቋም በሚቀጥለው ዓመት ወደ ሥራ ይገባል፡፡ ተቋሙን ለመፍጠር የተደረገው ጥናት ተጠናቆ ለመንግሥት ከመቅረቡ በፊት የሌሎች የቡና አምራች አገሮች ልምድ እንዲወሰድ መደረጉም ተገልጿል፡፡ በተለይ በቡና ላይ የሚታየውን ረዥም የግብይት ሰንሰለት በመስበር ቀልጣፋ የግብይት ሥርዓት እንዲፈጠር በማድረግ በአገር ውስጥ የቡና ዋጋ እንዳያሻቅብ ለማድረግ ቁጥጥር ያደርጋል፡፡ የኮንትሮባንድ ንግድንም ለመቆጣጠር የሚያስችል አሠራር የሚኖረው ሲሆን፣ የቡና ምርታማነትም እንዲያድግ የሚያስችል አሠራር እንደሚከተልም ተጠቁሟል፡፡ ከዚህ ተቋም መቋቋም ጎን ለጎን አዲስ የቡና ስትራቴጂ በመዘጋጀት ላይ ነው፡፡ ስትራቴጂው በሚቀጥሉት አሥር ዓመታት ኢትዮጵያ ከብራዚል ቀጥላ ሁለተኛዋ የ

ደመወዛችን ሃምሳ ጉዳያችን መቶ!

እነሆ ከመገናኛ ወደ ሲኤምሲ ልንጓዝ ነው። አጀማመራችን በፀጥታ የተጠነሰሰ ነው። የዛሬዎቹ ተሳፋሪዎች ትንፋሽ ያላቸው አይመስሉም። በውጥረት የታፈነው ጎዳና መንገደኛውን መተንፈሻ የነሳው ይመስላል። ጩኸት ኑሮው የሆነው ወያላ ዕድሜው በለቅሶ ተጀምሮ በጩኸት በሚገባደድ ሕዝብ መሀል ያለ ዕረፍት ይጣራል። እንደ ንጋት ጎርናና ድምፁ ሁሉ ጎርበጥባጣ ኑሮው ይለሰልስለት ይመስል እሪ ሲል አይታክትም። ጥሪ በማይፈልገው የትግል ጎዳናችን ላይ ግን የወያላው ልፋት መና የቀረ ይመስላል። ከወዲያ ወዲህ ሲሯሯጥ ከቆየ በኋላ አካባቢውን የሚቀያይረው ሕዝብ ፍልሰቱ መቼም የሚቆም አይመስልም። ሰው የሚደርስበትን ቦታ እያሰበ ስለአዋዋሉ፣ ስለኑሮው፣ ስለቤተሰቡ፣ ስለሥራው እያውጠነጠነ ባላሰበው በሚገኝበት በዚህ ጊዜ፣ የህልማችንና የሩጫችን ውጤት በአብዛኛው አንገት ያስደፋል። ሲዘሉ መሰበር የመንገዱ ህልውና መሠረት ቢሆንም ቅሉ በዚህ በአገራችን የአረማመድ ዘዬ ሳንዘል በተቀመጥንበት የተሰበርን ጥቂት አይደለንም። የዚህ ጎዳና ትርክት ብዙ ነው።  ማጠቃለያ ሐሳብ ይሰጠው ሲባል ግን ቃሏ አንዲት ናት። እሷም ‘ተግዳሮት’ ትባላለች። መውጣትና መውረድ አክርማና ስንደዶ ሆነው ያልቀየሱት ጎዳና በእርግጥ በየትም አገር ታሪክ አይኖርም። ነፃ ብሎ መንገድ፣ እንደ ጨርቅ የሚጠቀለል አልጋ ባልጋ ጎዳና ለሰው ልጅ አይገባውም የተባለ የተፈጥሮ ሕግ ሳይሆን አይቀርም። በዚህ ግጭቱ፣ ተንኮሉ፣ ተግዳሮቱና ሸሩ በማያልቅ የሰው ልጅ ሕይወት ሁሉም እንደራሱ አረማመድ እየተጓዘ እንደ ሕዝብ ደግሞ በጋራ መጓጓዣ እንዝርቱ ይፈትላል። በፈተለው ልክ ሁሉም የድርሻውን ሕይወት እየሸመነና እየለበሰ፣ ለታሪክና ለታዛቢ በሩን ይከፍታል። መንገድ ሁሉን ይዳኛል። የፍትሕ ያለህ ባዩ ወዮታ ግን እያደር በርትቷል። መቼም