Posts

የጣሊያን ህጻናት በሃዋሳ ከተማ እና ኣከባቢያዋ የሚገኙትን ከዝቅተኛ ቤተሰብ የመጡ ተማሪዎችን በትምህርት ቁሳቁስ ለመረዳ የገቢ ማሰባሰቢያ የጎዳና ላይ ሩጫ

Image
በሃዋሳ ከተማ እና ኣከባቢያዋ የሚገኙትን ከ18 ሺ በላይ ከዝቅተኛ ቤተሰብ የመጡ ተማሪዎችን በትምህርት ቁሳቁስ ለመረዳ የገቢ ማሰባሰቢያ የጎዳና ላይ ሩጫ በሰሜናዊቷ የጣልያን ግዛት ሶውዝ ትይሮል ቦልዞን ከተማ ተካሄደ። በጎዳና ሩጫው ላይ ከ3 ሺ በላይ ህጻናት ተሳታፊ ሲሆኑ ወደ 80 ሺ ዩሮ ከሰፖንስሮች መሰብሰቡን የሩጫው ኣዘጋጆች ተናግረዋል።  ዜናው የሰቶል ነው ዝርዝር ዜናውን ከታች ያንቡ፦ Once Bolzano-Tokyo round trip Around 3,000 students, scouts, confirmands and young people of various parishes who attended the fifth edition of the "miracle run" in 15 different places in South Tyrol.  The distance walked: Bolzano-Tokyo back and forth, say, 25,000 km, to help their peers in Ethiopia. Bolzano, Laives, Neumarkt, Longostagno Gummer, Mölten, Tarsch Meransen, Dobbiaco, Kien, Neumarkt, Sarn Valley and Elections: There are many villages and towns in South Tyrol, who participated in organized by the youngCaritas solidarity initiative.   Around 3,000 students, confirmands and scouts have personal sponsors found that have per kilometer run donated a previously agreed amount. "Many boys and girls

የመንግስት ሰራተኞች የደሞዝ ማስተካከያ ሊደረግ ነው

Image
መንግስት የዋጋ ንረትን በማይቀሰቅስ ሁኔታ የተጠና የመንግስት ሰራተኞች የደሞዝ ማስተካከያ ከሀምሌ ወር 2006 ዓ.ም ተግባራዊ እንደሚያደረግ ተሰማ።  ለ8ኛ ጊዜ እየተከበረ ባለው የሲቪል ሰርቪስ ቀን ላይ የመንግስት ሰራተኞችን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍም በጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ አወጣጥ ላይ 20 በመቶ ቅድሚያ የሚያገኙበት ሁኔታ መመቻቸቱንና የትራንስፖርት ችግርንም በተመሰሳይ ለመቅረፍም የሰርቪስ አገልግሎት በየመስሪያ ቤቱ ተጠናክሮ እንዲቀጥል መደረጉን ተነግሯል። በሃገሪቱ የእድገት ጉዞ ውስጥ የራሱን ወሳኝ ድርሻ በመወጣት ላይ ለሚገኘው የመንግስት ሰራተኛ  የመኖርያና የትራንስፖርት ችግርን ለማቃለል የሚያስችሉ መፍትሄዎች መንግስት እንደሚያቀርብለት ተገልጿል። በተያያዘ በሁሉም ደረጃዎች ባሉ የመንግስት መዋቅሮች ልማታዊ መልካም አስተዳደርና የላቀ የስራ አፈፃፀም በማረጋገጥ የተጀመሩትን የለውጥና የሪፎርም ስራዎች ከዳር ለማድረስ በቁርጠኝነት መሰራት ይገባል ተብሏል።  በዚህ የሲቪል ሰርቪስ ቀን በዓል ላይ የኣገሪቱ ከፍተኛ ኣመራሮች መገኘታቸውን ወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ ዘግቧል።

ኣዲሱ የሃዋሳ ከተማ መዝሙር

Image
በሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ባህል ቱሪዝምና መንግስት ኮሙኒኬሽን መምሪያ የተዘጋጀ የሃዋሳ ከተማ መዝሙር

ኣዲስ የሬዲዮ ፕሮግራም በሲዳሚኛ ቋንቋ ኣየር ላይ ዋለ!

Image
Sidama Speak

የሲዳማ ቤተሰብ ወደ ኣውስትራሊያ ያደረገው የስዴት ጉዞ

Image
Making a new life in Ulladulla By  DAYLE LATHAM June 16, 2014, 6 a.m. IN 2002 a young woman left Ethiopia, a country plagued by famine and unrest between the government and local tribes, in search of a better life. She found herself in a refugee camp in Kenya, where she spent the next seven years before being granted a refugee visa to Australia. Terefech Yako met her husband, Berhanu Geda, also a refugee, in the camp in Kenya. They both came from the same tribe in Ethiopia, although they hadn’t known one another. “We were married in Kenya in the refugee camp,” Terefech said. The couple had a son, Menase, now nine, while they were living there. He was four when the family came to Australia to live in Ulladulla. “It’s nice, it’s good. I can’t compare it with African life,” Terefech said. “It was a very bad area in Kenya in the refugee camp. Every day was 41, 42 [degrees]. We lived only in a tent. “My life in Ethiopia wasn’t bad, before the government make pr