Posts

ኣዲስ የሬዲዮ ፕሮግራም በሲዳሚኛ ቋንቋ ኣየር ላይ ዋለ!

Image
Sidama Speak

የሲዳማ ቤተሰብ ወደ ኣውስትራሊያ ያደረገው የስዴት ጉዞ

Image
Making a new life in Ulladulla By  DAYLE LATHAM June 16, 2014, 6 a.m. IN 2002 a young woman left Ethiopia, a country plagued by famine and unrest between the government and local tribes, in search of a better life. She found herself in a refugee camp in Kenya, where she spent the next seven years before being granted a refugee visa to Australia. Terefech Yako met her husband, Berhanu Geda, also a refugee, in the camp in Kenya. They both came from the same tribe in Ethiopia, although they hadn’t known one another. “We were married in Kenya in the refugee camp,” Terefech said. The couple had a son, Menase, now nine, while they were living there. He was four when the family came to Australia to live in Ulladulla. “It’s nice, it’s good. I can’t compare it with African life,” Terefech said. “It was a very bad area in Kenya in the refugee camp. Every day was 41, 42 [degrees]. We lived only in a tent. “My life in Ethiopia wasn’t bad, before the government make pr

በሸቀጦች ላይ የዋጋ ንረት እየታየ ነው

Image
በኪሎ 35 ብር የነበረው በርበሬ 55 ብር እየተሸጠ ነው  በ115 ብር እንዲሸጥ የተተመነው ባለ 5 ሊትሩ ዘይት 150 ብር ገብቷል በመዲናዋ የተለያዩ አካባቢዎች የስኳር፣ የዘይትና የዳቦ እጥረት ተከስቷል የፍላጎትና አቅርቦት አለመመጣጠን የፈጠረው ነው ተብሏል       ሰሞኑን በአንዳንድ መሰረታዊ ሸቀጣ ሸቀጦች ላይ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ እየታየ ሲሆን ነጋዴዎችና  የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች የአቅርቦትና ፍላጎት አለመጣጣም ውጤት ነው ብለዋል፡፡  በተለይ የበርበሬ፣ የስንዴ ዱቄትና የምስር ዋጋ ከፍተኛ ጭማሪ ያሳየ ሲሆን የስኳር፣ ዘይትና ዳቦ እጥረትም መከሰቱን ሪፖርተሮቻችን በአዲስ አበባ የተለያዩ የገበያ ስፍራዎች ተዘዋውረው ባደረጉት ቅኝት አረጋግጠዋል፡፡ ሸማቾች የዋጋ ጭማሪው እንዳማረራቸው ሲገልፁ፣ ነጋዴዎች፤ የሸቀጦች አቅርቦት ከፍላጎት ጋር  አልተጣጣመም ብለዋል፡፡  ከሳምንት በፊት በኪሎ 35 ብር ይሸጥ የነበረው ዛላ በርበሬ፣ እስከ 20 ብር ጭማሪ አሳይቶ ኪሎው በ55 ብር እየተሸጠ ሲሆን በንግድ ሚኒስቴር የመሸጫ ዋጋ ተመን ከወጣላቸው ሸቀጦች አንዱ የሆነው የስንዴ ዱቄት ከ12 ብር ወደ 14 ብር ከፍ ብሏል፡፡ የምስር ዋጋም በኪሎ 21 ብር የነበረው 25 ብር እየተሸጠ መሆኑን ከተለያዩ የገበያ ስፍራዎች የተሰበሰቡ የዋጋ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡  በሌላ በኩል ስኳር፣ ዘይትና ዳቦ የመሳሰሉትን እንደልብ ማግኘት እንደተሳናቸው ነዋሪዎች ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡፡ በሳሪስ አካባቢ በአንድ ዳቦ ቤት ዳቦ ለመግዛት ተሰልፈው ያገኘናቸው አቶ ወንድይፍራው ደምሴ፤ ለቤተሰቦቻቸው በየእለቱ ዳቦ እንደሚገዙ ገልፀው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እንደታክሲ ትራንስፖርት ሁሉ ዳቦ ለመግዛትም ሰልፍ መያዝ የግድ ሆኗል ይላሉ፡፡ ከዚህም የባሰው ግን ለረጅም ደቂቃዎች ከተሰለፉ በኋላም ዳቦ አልቋ

የሲዳማ ዞን የደኢህዴን ካድሬዎች የሲኣን/ መድረክን የሃዋሳ ሰላማዊ ሰልፍ ተከትሎ በሃዋሳ ከተማ ሰብሰባ ጠርተው እንደነበር ተሰማ

የሲዳማ ዞን የደኢህዴን ካድሬዎች የሲኣን / መድረክን የሃዋሳ ሰላማዊ ሰልፍ ተከትሎ በሃዋሳ ከተማ ሰብሰባ ጠርተው እንደነበር ታውቋል። በሃዋሳ ከተማ  በተካሄደው በዚህ ሰብሰባ ላይ በዞኑ ያለውን የክረምት የግብርና ኣካሄድ እና ኣያያዝን የተመለከተ እንድሁም የሲኣን ሰላማዊ ሰልፍ በዋና ኣጄንዳነት ተይዘው የዞኑ ኣመራሮች ተወያይቶበታል። በመድረኩ ላይ ለሃዋሳው ሰላማዊ ሰልፍ ትኩረት የተሰጠው ሲሆን፤ በሲኣን ሰላማዊ ሰልፍ የነበረው የህዝብ ተሳትፎ ደኢህዴንን እንዳሳሰበውም በምገልጽ ሁኔታ የድርጅቱን የህዝብ ኣያያዙን ገምግሟል። በሰብሰባውም ላይ የዞኑ ህዝብ የኢህኣዴግን መስመር ጥሩነት እንድቀበል በደንብ ማስተማር እንደምገባ እና ሌሎች የፖለቲካ ድርጅቶች በተለይ ሲኣን ለህዝቡ እንደማይጠቅም ኣስረግጠው ለህዝቡ ልነገረው እንደምገባ ተመክረዋል። ሲኣን በሲዳማ ዞን ብቻ ሳይሆን በፌደራል ደረጃ ጠንካራ የፖለቲካ ድርጅት መሆኑን በማስረገጥ ላይ መሆኑ መገንዘባቸውን ያመለከቱ ሲሆን፤ የሲኣን ከሌሎች ኣገር ኣቀፍ የፖለቲካ ድርጅቶች ጋር በማበር የሚያደርገው እንቅስቃሴ እና መጠናከር የደኢህዴንን ህልውና ኣደጋ ላይ እንደምጥል በማመን ደህዴንን የማጠናከር ስራ ካድሬዎቹ እንድሰሩ ማሳሰባቸውን ሪፖርተራችን ጥቻ ወራና ዘጋባ ያመለክታል።

The Simplest Step Ethiopians Can Take to Protect Themselves From Excessive Gov't Surveillance

The Ethiopian government has at their disposal a formidable collection of surveillance technologies, and can intrusively monitor writers and activists at home and abroad. In late April the government arrested six independent bloggers and a journalist . More than  50 days later  they are still being held in custody, and yet no formal charges have been filed. In March Human Rights Watch published a lengthy and detailed report  warning that  surveillance in Ethiopia could get even worse if the government gains the human capacity necessary to fully leverage the available technologies. One of the most invasive and potentially life-threatening  things that can happen to an Ethiopian blogger, journalist, activist or dissident is to unwittingly download malware that allows the government to monitor keystrokes and passwords, to remotely turn on a computer's microphone or camera and start recording, and to extract data from the hard drive. The simplest step Ethiopians can take to protect