Posts

ኣንዳንዴ ሰለጤና

Image
የዝንጅብል ሻይ 10 የጤና ጥቅሞች ዝንጅብል  ውስጡ ባለው የቫይታሚን ሲ፣ የማግንዚየም እንዲሁም ሌሎች ንጥረ ነገሮች ለጤና  ከፍተኛ ጥቅም እንደሚሰጥ ይነገራል።  ከእነኚህ መካከል አስሩን እነሆ፦  1/ ካንሰርን መከላከል ከ 17 በላይ ጥናቶች እንደሚጠቁሙት  ዝንጅብል የካንሰር እድገትን የሚያቆም ንጥረ ነገር በውስጡ የያዘ በመሆኑ ከ101 በላይ በሽታዎችን  ይከላከላል። 2/ ማቅለሸለሸን ያስቆማል ረጅም ጉዞ ከመጀመርዎ በፊት አንድ ሲኒ የዝንጅብል ሽይ መጠጣት ማስመለስ እና ማቅለሽለሽን የመሳሰሉ ችግሮችን ሊካላከሉ ይችላሉ። 3/ የጨጓራ እና የሆድ ስራን ይሻሽላል ዝንጅብል የምግብ መፈጨት  እንዲሁም  የሆድ ጤንነትን የማሻሻል አቅም አለው። 4/ የሰውነት መቆጣትን ይቀንሳል የመገጣጠሚያ  እና የጡንቻ ችግሮች| ካለብዎት ዝንጅብል ፍቱን መድሀኒት መሆኑን ጥናቶች ያሳያሉ።  የዝንጅብል ሻይን ከመጠጣት ባለፈ የተቆጡ የሰውነት መገጣጠሚያ አካባቢን በዝንጅብል  ማሸትም ጥሩ ማስታገሻ ነው። 5/ የመተንፈሻ አካላት ችግሮችን ይከላከላል ከጉንፋን ጋር ከተያያዙ የመተንፈሸ አካል በሸታዎች  ለመፈወስም ያግዛል። 6/ የደም ዝውውርን  ያሻሽላል በዝንጅብል ሻይ ውስጥ የሚገኙ ቪታሚኖች፣ ማእድናት እና አሚኖ አሲድ ለደም ዝውውር መሻሻል  ከፍተኛ ጠቀሜታ ያላቸው ናቸው። 7/ በወር አበባ ጊዜ የሚኖር የሆድ ህመምን ይቀንስል ሴቶች በወር አበባ ጊዜ የሚኖርን የሆድ ህ|መም ለመቀነስ ሞቅ ባለ የዝንጅብል ሻይ ውስጥ ፎጣን በመንከር ሆድ አካባቢ ማሸት የሚሰማቸውን ህመም  ለመቀነስ ያግዛል። 8/ በሽታን የመከላከል አቅምን ይጨምራል ውስጡ ባለው ከፍተኛ ንጥረ ነገር ምክንያት በሽታ የመከላከል አቅምን ሊጨምር ይችላል። 9/ ጭንቀትን ያስወግዳል ዝንጅብል ጭን

Ethiopia: "I can’t eat GDP!"– Why Numbers don’t Matter!

Image
Ethiopia: "I can’t eat GDP!"– Why Numbers don’t Matter! Source: Nazret By Fekadu Bekele Last February a one-day seminar was conducted by Heinrich Böll Stiftung, a foundation which is founded after the name of one of the legendary figures of peace movements during the 1970s and 80s, famous for his many critical works as a writer. The foundation intimately linked to the Green party, actively participating in ecological, democratic and peaceful movements is contributor to civil society organizations in Germany and civil society organizations worldwide. In this spirit, it actively promotes the aforementioned ideals in Africa and other underdeveloped areas in the world. After many years of active participation in Ethiopia, the foundation decided not to extend its activity under the current politically repressive conditions and was compelled to close its office in Addis due to the ongoing arbitrary arrests of journalists and civil right activists. The idea behind thi

በሃዋሳ ከተማ የግል ኤፍኤም ሬዲዮ ጣቢያ ለመፍቀድ በወጣው ጨረታ ተወዳዳሪ መታጣቱ ተሰማ

Image
ዜናው የሪፖርተር ጋዜጣ ነው -ለሐዋሳና ባህር ዳር ለወጣው ጨረታ ተወዳዳሪዎች አልቀረቡም የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን በአዲስ አበባ ከተማ ለሚሠራጭ የንግድ (የግል) ኤፍኤም ሬዲዮ ጣቢያ አገልግሎት ባወጣው ጨረታ ተሳትፈው ላሸነፉ ድርጅቶች ዛሬ ፈቃዳቸውን ይሰጣል፡፡ ባለሥልጣኑ ለአዲስ አበባ ከተማ፣ ለባህር ዳር ከተማና ለሐዋሳ ከተማ የግል ሬዲዮ ጣቢያ ለመፍቀድ ጨረታ ያወጣ ቢሆንም፣ ለባህር ዳርና ለሐዋሳ ቀርቦ የሚወዳደር ድርጅት አለማግኘቱን አስታውቋል፡፡ ለአዲስ አበባ ለሚፈቀደው 102.9 ኤፍኤም ሬዲዮ ለውድድር የቀረቡት ሦስት ድርጅቶች ብቻ ናቸው፡፡ ከቀረቡት ሦስት ተወዳዳሪዎች ውስጥ ‹‹እግር ኳስን በሬዲዮ ይመልከቱ›› በሚል በፋና ብሮድካስት ኮርፖሬት 98.1 ኤፍኤም ሬዲዮ ጣቢያ ላይ እየሠራ የሚገኘው አቶ መሰለ መንግሥቱ ድርጅት መሆኑ የተጠቆመው ‹‹ዓባይ›› የተባለው ድርጅት አሸናፊ ሆኗል፡፡ ባለሥልጣኑ በአዲስ አበባ ሌላ ተጨማሪ ጣቢያ ለመስጠት በድጋሚ ባወጣው ጨረታ ሁለት ተጫራቾች ብቻ ቀርበዋል፡፡ ከሁለቱ ተጫራቾች ብሥራት የተባለ ድርጅት ኤፍኤም 101.1 ሬዴዮ ጣቢያን ማሸነፉ ታውቋል፡፡ በመሆኑም ባለሥልጣኑ በአዋጅ ቁጥር 533/99 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ያወጣውን የኤፍኤም ሬዲዮ ጣቢያዎችን አሸናፊ ተወዳዳሪዎች ድርጅቶች ዛሬ ፈቃዳቸውን እንደሚያስረክብ አስታውቋል፡፡ በጨረታው አዲስ ስቴይለር፣ አዲካ ኢቨንት ኤንድ ኮሙዩኒኬሸን፣ አክሱም ፒክቸርስ (ኢትዮፒካ ሊንክ) እና ሌሎችም ሁለት ድርጅቶች የተሳተፉ ቢሆንም፣ ማሸነፍ አለመቻላቸው ተጠቁሟል፡፡  በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስፈልጉ መሥፈርቶችና ስለጨረታው አከፋፈት ማብራሪያ እንዲሰጡ የባለሥልጣኑን የሕዝብ ግንኙነት ማስተባበሪያ ኃላፊ አቶ ወርቅነህ ጣፍን ከሪፖርተር ጥያቄ ቢቀር

መድረክ በሐዋሳ የጠራው ሰላማዊ ሠልፍ በእንግልት ተካሄደ አለ

Image
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ መድረክ (መድረክ) እና አባል ድርጅቶቹ የሲዳማ አርነት ንቅናቄ (ሲአን)፣ የኢትዮጵያ ማኅበረ ዲሞክራሲ ደቡብ ኅብረት አንድነት ፓርቲ (አማዲደህአፓ)፣ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) እና አረና ትግራይ ለዲሞክራሲና ሉዓላዊነት ፓርቲ (አረና) ጋር በደቡብ ክልል ዋና ከተማ ሐዋሳ ያካሄደው ሰላማዊ ሠልፍ በእንግልት መካሄዱን አስታወቀ፡፡  የአገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ ‹‹ሰላማዊና ዲሞክራሲያዊ ተቃውሞዎችን በኃይል ማፈን ይቁም›› በሚል ሰኔ 7 ቀን 2006 ዓ.ም. በሐዋሳ ከተማ ያካሄደው ሰላማዊ ሠልፍ በሰላም ቢጠናቀቅም፣ ገዥው ፓርቲ ሕዝቡ ወደ ሠልፍ እንዳይወጣ የተለያዩ ማነቆዎችን መፍጠሩን መድረክ ገልጿል፡፡ የፓርቲው ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ጥላሁን እንደሻው፣ ‹‹ገዥው ፓርቲ አፈና ሲያደርግብን ነበር፡፡ ቅዳሜ ልናካሄድ ላሰብነው ሰላማዊ ሠልፍ የዕውቅና ደብዳቤ የሰጠን ሐሙስ 11 ሰዓት ላይ ነው፤›› በማለት ገዥው ፓርቲን የኮነኑ ሲሆን፣ ‹‹ቢሆንም ግን ሕዝቡ ይህን አፈና ተቋቁሞ በመውጣት የተሳካ ሠልፍ አካሂደናል፤›› ሲሉ ለሪፖርተር አስረድተዋል፡፡    ፓርቲው አገሪቱ ውስጥ ተፈጥረዋል ያላቸውን መሠረታዊ ችግሮች በዝርዝር ለሕዝብ ያቀረበ መሆኑን፣ በሕገ መንግሥቱ ተደንግገው ነገር ግን መፈጸም ያልተቻሉ ያላቸውን ዝርዝር ጉዳዮች እንዲሁ ለሕዝቡ ማቅረቡን ገልጿል፡፡  መሠረታዊ ችግሮች በሚል ፓርቲው በዝርዝር ካስቀመጣቸው ነጥቦች መካከል የሕዝቡ የሥልጣን ባለቤትነት እውን እንዳይሆንና የመድበለ ፓርቲ ዲሞክራሲ በትክክል ሥራ ላይ እንዳይውል የምርጫ ቦርድ ለኢሕአዴግ ወገንተኛ መሆኑን፣ በነፃነት በሰላማዊ መንገድ ለመንቀሳቀስ በሚፈልጉ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ላይ ልዩ ልዩ የማቀጨጭ ሥልቶችን ተጠቅሞ ተፅዕኖዎችን

ኢትዮጵያ በዓለም ብጥብጥ ከነገሰባቸው ኣገራት ተርታ 24 ደረጃ ይዛለች

Image
As the civil war in Iraq dominates headlines, it is no surprise that the world continued a seven-year-slide away from peacefulness over the last 12 months, as measured by the Institute for Economics and Peace. Syria displaced Afghanistan   as the world’s least peaceful nation in its newly-released Global Peace Index, compiled before the latest upsurge in fighting in Iraq. Iceland maintained its status as the most peaceful country, with six other European countries plus Canada, Australian in the top 10. Britain was ranked in 47th place, one above France and one below Lithuania. World's least peaceful countries COUNTRY SCORE RANK Syria 3.65 162/162 Afghanistan 3.42 161/162 South Sudan 3.40 160/162 Iraq 3.38 159/162 Somalia 3.37 158/162 Sudan 3.36 157/162 Central African Republic 3.33 156/162 Democratic Republic of the Congo 3.21 155/162 Pakistan 3.11 154/162 North Korea 3.07 153/162 Russia 3.04 152/162 Nigeria 2.71 151/162 Colombia 2.70