Posts

ሰንሻይን ሦስተኛውን የማሪዮት ሪዞርት ሆቴል በሐዋሳ ሊገነባ ነው

Image
ሰንሻይን ኢንቨስትመንት ግሩፕ ከማሪዮት ኢንተርናሽናል ጋር በፍራንቻይዝ ስምምነት ሦስተኛውን የማሪዮት ሪዞርት ሆቴል ሐዋሳ ከተማ ውስጥ ሊገነባ ነው፡፡ ምንጭ፦ ethiopianreporter.com አዲስ አበባ ውስጥ በተመሳሳይ መንገድ እየተገነቡ ካሉት ሁለት ባለአምስት ኮከብ ሆቴሎች ውስጥ አንደኛውን ከስድስት ወራት በኋላ እንደሚያስመርቅ ተገለጸ፡፡ በሰንሻይን ኢንቨስትመንት ግሩፕ ሥር ከሚገኙ ኩባንያዎች መካከል አንዱ የሆነው በሰንሻይን ቢዝነስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ሦስተኛውን ማሪዮት ሪዞርት ሆቴል ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ ይጠይቃል ተብሏል፡፡  ለሐዋሳ ማሪዮት ሪዞርት ሆቴል የመሠረት ድንጋይ ባለፈው እሑድ ሰኔ 1 ቀን 2006 ዓ.ም. የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደሴ ዳልኬና የሐዋሳ ከንቲባ አቶ ዮናስ ዮሴፍ በተገኙበት ተቀምጧል፡፡ የሐዋሳው ማሪዮት ሪዞርት ሆቴል ስዊት ቪላዎች፣ ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውሉ ሕንፃዎችና ለሌሎች አገልግሎቶች የሚውሉ ግንባታዎችንም ያካተተ ነው፡፡ የሰንሻይን ኢንቨስትመንት ግሩፕ ፕሬዚዳንት አቶ ሳሙኤል ታፈሰ እንደገለጹት፣   ማርዮት ሪዞርት ሆቴልን በሐዋሳ ለመገንባት የወሰኑት ሐዋሳ ከተማ እያሳየች ካለው ዕድገትና በሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት ከተማዋ ልታሳይ የምትችውን የኢንቨስትመንት ዕድሎች ከግምት በማስገባት ነው፡፡  አቶ ሳሙኤል ሐዋሳን ለምን እንደመረጡ በሰጡት ተጨማሪ ማብራሪያ፣ ሐዋሳ ከሌሎች ከተሞች በተሻለ እያደገችና በተደጋጋሚ ምርጥ ከተማ በመባል ተሸላሚ መሆኑዋ አንዱ ምክንያት ነው፡፡ እንዲሁም የከተማዋ ኢንቨስትመንት ዕድገትና በሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት ውስጥ ከተማዋን የሚያቋርጠው የፈጣን መንገድ ግንባታ የሚጠናቀቅ መሆኑም ሌላው ምክንያት ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በሐዋሳ ሐይቅ

ሲኣን/ መድረክ የሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ምላሽ በመጠባበቅ ላይ ነው

ሲኣን / መድረክ በዚህ ሳምንት በሃዋሳ ከተማ ለማካሄድ ላቀደው ሰላማዊ ስልፍ የጸጥታ ኃይል እንዲመደብለት ለከተማው ኣስተዳደር ላቀረበው ጥያቄ እስከኣሁን ምላሻ ኣለማግኘቱ ታውቋል። ሪፖተራችን ጥቻ ወራና ከሃዋሳ እንደዘገበው፤ ከሳምንታት በፊት በወቅታዊ ፖለቲካዊ፤ ማህባራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ የተለያዩ ጥያቄዎችን መንግስትን በሰላማዊ ሰልፍ ለመጠየቅ የጸጥታ ጥበቃ እንዲደረግለት በጽሁፍ ጠይቆ የከተማዋን ኣስተዳደር ምላሽ በመጠባበቅ ላይ ነው። እንደዘጋባው ከሆነ፤ ምንም እንኳን ከከተማው ኣስተዳደር ምላሽ ባይኖረም የሰላማዊ ሰልፉ ኣዘጋጅ ኮሚቴ ለሰማላዊ ሰልፉ የሚያደርገውን ዝግጅት ኣጠናክሮ መቀጠሉ ታውቋል።

ልጅ ፍለጋ ወደ ሲዳማ ስለተጓዙ እናት

Image
#RealTravel: One Woman's Journey to Ethiopia to Find her Son ምንጭ፦ ያሁ ኒውስ In 2011, Circe Hamilton, a British photographer who lives in New York City, got the news she’d been waiting two years to hear: she’d been approved to adopt a child from Ethiopia. That June she flew to Addis Ababa to meet the boy who was to legally become her son. Two more trips, including one to a small village where her son, Abush, was from, a mountain of paperwork, and several court appearances later, Abush and Circe left Ethiopia in August 2011 for a new life in the United States as a family. This is their story as told through Hamilton’s lens. 1. In June 2011, Hamilton arrived in Bole International Airport, Addis Ababa (English translation = new flower). Also known as the gateway to Africa. 2.  Hamilton took the back roads to the orphanage, where she was to meet her son. 3. Hamilton meets her son for the first time at 18 months old. Abush, who had just arrived from an orphanage near

በኣብዛኛው የሲዳማ ኣርሶ ኣደሮች የገብስ ምርት ተቀባይነቱ የምታወቀው ኣሰላ ማልታ የብቂል ፋብሪካ የኣቅርቦት እጥረት እንዳጋጠው ኣስታወቀ

Image
በኣብዛኛው የሲዳማ ኣርሶ ኣደሮች የገብስ ምርት ተቀባይነቱ የምታወቀው ኣሰላ ማልታ የብቂል ፋብሪካ የኣቅርቦት እጥረት እንዳጋጠው ኣስታወቀ ዜናው የኦል ኣፍሪካ ዶትኮም ነው Ethiopia: Import Solution As Malt Factory Faces Barley Shortage The Assela Malt Factory's investment of 300 million Br, intended to halt the import of malt, has ironically forced its management to import 260,000qls of barely at an estimated cost of 272.5 million Br, Fortune learnt. Located on the outskirts of Assela town in the Arsi Zone, Tiya Woreda of the Oromia Region, the factory assumed that it would get its inputs from the surrounding areas, famed for their barley production. However, the contemplated amount of barely supply in the expansion project is not flowing all year round. This has presented the Company with the risk of running out of stock in two months time. "The domestic supply has basically stopped, yet the factory needs 40,000qls of malt barley every month to continue production," said Amare Wakjira, managing director of the Assela

የኣንባቢያን ድምጽ

Image
የወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ በሲዳማ ወቅታዊ ፖለቲካዊ፤ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ የህዝብ ኣስተያየት ያሰባስባል።  በዚህ ሳምንት፦ የውጭ እና የኣገር ውስጥ ባለሃብቶች በሲዳማ ዞኑ ውስጥ በተለያዩ የልማት መስኮች እንድሰማሩ በዞኑ ኣስተዳደር የሚደረገው ጥረት በቂ ነው ብለው ያምናሉ ? በምል የኣንባቢን ኣስተያየት በማሰባሰብ ላይ ነው። ከታች ያለውን ሊንክ ተጭነው ኣስተያየቶች ይስጡ ! የኣንባቢያን ድምጽ